10 ኛው ዙር የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት ተካሄደ ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የምትታወቅበት ውብና ለነዋሪዎቿ ምቹ የሆነች ከተማን ለማድረግ ይቻል ዘንድ በተለይም የለውጥ አመራሩ ቁርጠኛ አቋም ይዞ በየሳምንቱ ቅዳሜ የፅዳት ዘመቻ ቀን አድርጎ በመወሰን ያለማቋረጥ በየሳምንቱ የፅዳት ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት በዛሬው እለት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ ምክትል ከንቲባ አቶ ሐርቢ ቡህ እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና የመንግስት ሠራተኞች በተገኙበት…

    Read More

    Dameewwan maraan Artefishaal Intalijansii fayyadamuun Akka Biyyaatti Guddina keenya saffisiisuuf kan gargaaru tahuun ibsame.

    Jiilli Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaariin duurfamu kan Gaggeessota Ol’aanoo Bulchiinsaa hammate Ejansii Artefishaal Intalijansii Itoophiyaatti daawwannaa hojii Muuxanannoo qoodachuu gaggeesseera. Daawwannaa kana irratti Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Akka jedhanitti Imala Dirree Ismaartii Horachuuf jalqabame keessatti Bulchiinsa ammayaawaa dhug9omsuuf Dhawaa Dijitaaleessuuf jalqababame keessatti Artefishaal Intalijansii fayyadamuun bu’aan qabuus ol’aanaa…

    Read More

      Gamagammii Kurmaana 1ffaa Raawwii Hojii Piroojektoota bara bajataa 2013 Geggeefame

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti bara bajataa 2013tti hojiin Piroojektoota turoo xumuruuf hojiiwan xiyyeeffannoon itti laatame isa ijoodha kanaafi Bulchiinsi Bajata ol’aanaa kan ramadee sochii irra jiru bara bajataa kanatti Bulchiinsi Piroojektootaaf Kaapitaala Dhaabataa irraa (Birrii Biiliyoona tokkoo fi Miiliyoona dhibba shan ) , Deegarsa kanneen Biroo irraa (Birrii Miiliyoona dhibba Torba ) fi Piroojektii Misooma Manneeniif…

      Read More

        ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ

        ታኅሣሥ 27/2014 (ዋልታ) የመንግሥትን የ1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ጥሪ ተቀብላ ኢትዮጵያ የገባችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ “ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” አለች፡፡ ስለተሰጠኝ ፍቅርና ስላደረጋችሁልኝ አቀባበል አመሠግናለሁ ያለችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ “ለዚች ሀገር ብሩህ ተስፋ ነው የሚታየኝ፤ ሁሉም ሰው ያደረገው የ#nomore (በቃ) እንቅስቃሴ የሚበረታታ ነው” ብላለች፡፡ ጋዜጠኛዋ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም ዐቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

        Read More

          ከጠላት ሃይል ጋር እያደረግነው ያለውን ዘመቻ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ፊታችንን ወደ ልማት ማዞር ይኖርብናል፡-ኢብራሂም የሱፍ

          ከጠላት ሃይል ጋር እያደረግነው ያለውን ዘመቻ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ፊታችንን ወደ ልማት ማዞር ይኖርብናል ሲሉ የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም የሱፍ ተናገሩ፡፡ በአሸባሪው የህወኃት ቡድን የተቃጣብንን ጥቃት ለመመከት መላው ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ በአንድነት ስሜት መትመማቸውን የገልጹት አቶ ኢብራሒም ዘመቻውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅና በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አያይዘውም ከውስጥም…

          Read More

          “የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የህዝባችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን”:- የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር)

          የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የህዝባችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከለውጡ አመታት በፊት ከግብር የሚገኘው ገቢ የአስተዳደሩን ወጪ ከ50 በመቶ በላይ መሸፈን የማይችል የነበረ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመው፤ በአሁኑ ሰዓት ከአስተዳደሩ በሚመነጭ ገቢ የሚሰበሰበው ግብር የአስተዳደሩን ወጪ 78 በመቶ መሸፈን በመቻሉን አብራርተዋል። ባለፉት ስድስት ወራት የተሰበሰበው…

          Read More

            በድሬደዋ አስተዳደር የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተናን ከአማርኛ በተጨማሪ በኦሮመኛ እና በሱማለኛ ቋንቋዎች ለመስጠት የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቁን በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽቤት አስታወቀ፡፡

            ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሁለቱን ቋንቋዎች የፅሁፍ ፈተናዎች የትርጉም ስራ ከድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ተረክቧል፡፡ በርክክብ ስነስረአቱ ላይ የትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በጽ/ቤቱ ከዚህ ቀደም የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተና ይዘጋጅ የነበረው በአማርኛ ቋንቋ ብቻ መሆኑን ተከትሎ በርካቶች ፈተናውን ተረድቶ ከመስራት አንፃር ሰፊ ክፍተት እንደነበር አስታውሰው በዚህም በተለይ የተግባር ፈተናውን ባግባቡ የሰሩ እጩ…

            Read More

              Dukascopy: отзывы от реальных трейдеров 2022 на ForexTarget

              Содержание Много вопросов по данному сайту Топ 10 Форекс Советников Топ 10 Форекс Платформ Dukascopy – Отзывы клиентов Приложение просто отличное если хотите немного заработать. Dukascopy: обзор и отзывы Так же, как и в конкурсе LIVE FX Trader, из фонда в 1050 долларов США еженедельно… Крипто ICO от Dukascopy BankВ рамках стратегии становления банком, дружественным…

              Read More