Ku xigeenka duqa ahan madaxa xafiiska ganacasiga warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka dir dhabe mudane xarbi buux ayaa kala hadlay danjiraha guud ee pakistaan mudane caatif Sharif arrimaha suurtagalka ah ee dhanka warshadaha iyo wax soo saarka.

Xoorrey/tahasaas 1/2017 T.I Geesta kale waxaa Paakistaan waxay ka wadahadleen iskaashiga dhinacyada kala duwan ee madasha. Waxaa madasha laga sheegay in ay ka shaqayn doonto iskaashi iyo isku dubarid sidii loo kordhin lahaa qaybta wax soo saarka iyo in maalgashadayaasha Pakisaan loo ogolaado in ay ka qayb qaataan qaybo kala duwan. Danjiraha ayaa kulanka ka…

Read More

Itoophiyaa Tarree Biyyoota Badhaadhaniitti Akka Hiriirtu Gochuuf Mul’ata Qabame Milkeessuudhaaf Dargaggoota Ga’oomsuun Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Mataduree “Ijaarsa Dhaloota Ida’amuu Olka’insa Itoophiyaa” jedhuun Gurmuuwwan dargaggoofi Dubartootaa paartii Badhaadhinaa leenjii dandeettii cimsuu kenne. Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar waltajjicharratti argamuun haasaa taasisaniin Itoophiyaa tarree biyyoota badhaadhaniitti hiriirsuuf Mul’ata qabanne milkeessuuf qabeenya qabnu Hundumaa sirnaan itti faytadamuun kan barbaachisu ta’uu eeranii akka biyyaattis…

Read More

    በኢትዮጵያ ላይ ከምዕራባውያን ሀገራት የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዋችን ለማክሸፍ እውነተኛ መረጃዋችን በማሰራጨት ኃላፉነታቸውን እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ማህበራዊ ሚዲያ ሰራዊት አባላት ተናገሩ።

    በሀገራችን የተጀመረው ኢትዮጵያን የማፍረስ የሚድያ ዘመቻ በግልፅ በመረዳት የድሬዳዋ አስተዳደር የማህበራዊ ሚድያ ሰራዊት እና አመራሮች ትክክለኛ መረጃዋችን በማውጣት ኢትዮጵያን በማዳን ዘመቻ የድርሻቸውን መወጣት የሚያስችል የኮሙዩኒኬሽንና የሚድያ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ተሰጠ። በሀገራችን የተጀመረው ኢትዮጵያን የማፍረስ የሚድያ ዘመቻ በግልፅ በመረዳት አደጋውን ለመቀልበስ በዚህ ልክ የተደራጀ የሚዲያና የኮሙዪኒኬሽን ሠራዊት በማጠናከር ሀገራችን ን ለማዳን በምናስፈልጋት ሁሉ በ የድርሻችንን መወጣት…

    Read More

      ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብጽ ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ እንደማያሳድር የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ገለጹ::

      ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብጽ ፍላጎት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደማያሳድር የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሳሜህ ሹክሪ ተናግረዋል፡፡ ግብጽ ትልቁ የአስዋን ግድብ ክምችት ስላላት በሱ ላይ መተማመን እንደምትችል ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከግማሽ በላይ የሚሆነው ህዝብ የኤሌክትሪክ ኃይል ሳያገኝ የሚኖርባትን ኢኮኖሚዋን ለማጎልበት ለፕሮጀክቱ አስፈላጊነት አፅንዖት ሰጥታለች ሲል የዘገበው ኢጅፕት ኢንዲፔንደት ነው፡፡ ምንጭ፦EBC

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ለፓርላማ የሚወዳደሩ ዕጩዎችን የማስተዋወቅ ስራ ትላንት ምሽት በቀበሌ 08 ተካሄዷል ።

        ከቀናት በኋላ በሀገራችን የሚካሄደውን 6 ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ የከተማና ገጠር ቀበሌዎች የተለያዩ የምርጫ ቅስቀሳዎችን ሲያካሄድ ቆይቷል፡፡ የዚሁም አንድ አካል የሆነው የምርጫ ቅስቀሳና ለፓርላማ የሚወዳደሩ ዕጩዎችን የማስተዋወቅ ስራ በትላንትናው ምሽት በቀበሌ 08 በሚገኘው አስታጥቄ ሜዳ ላይ ዕጩዎችን የማስተዋወቅ ፕሮግራም የተካደ ሲሆን በዚሁም ስነ-ስርዓት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ሜዳ በብልጽግና ፓርቲ አዘጋጅነት የከተማውን ወጣቶች ያሳተፈ የቁንጅና ውድድር ተካሄደ::

          የቁንጅና ውድድሩ የብልጽግና ፓርቲ የቅስቀሳ ስራ አካል ሲሆን በውድድሩ ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች የብልጽግና ፓርቲ በቀጣይ አምስት አመት ሊሰራቸው ያሰባቸውን እቅዶች በተመለከተ ወጣቶች በተረዱት አግባብ የፈጠራ ክህሎታቸውን ተጠቅመው ጥበባዊ ውበትን በተላበሰ መልኩ ለታዳሚ አቅርበዋል፡፡ በውድድሩ ተሳታፊ የሆኑት ወጣቶች በተላያዩ ክበባት ተሳታፊ የሆኑና በፍቃደኝነት በውድድሩ ተሳታፊ ለመሆን የፈቀዱ ወጣቶች በውድድሩ መሳተፋቸውን የድሬደዋ ብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት…

          Read More

            The Residents should practice the cleaning Campaign

            It is stated that the residents should practice the cleaning campaign in the areas where they live. Suturday Monring at 8:00 a.m the Dire Dawa Administration has launched a clean-up campaign to prevent the spread of Chikungunia, Malaria and Dengue Fever in the presence of the Administration’s Mayor, Kedir Juhar, and Deputy Mayor, Harbi Buh,…

            Read More

              Jiila Pireezidaant Saahilawarq Zawdeen durfamu Bulchiinsa Dirree Dhawaatti daawannaa taasise.

              Dirree Dhawaatti Jiila Pireezidaant Saahilawarq Zawdeen durfamu daawannaa taasiseen jidugala Tajaajila walaansa tokkoo kan Hospitaala Dilcorraa, jidugala turtii dandamachiisa miidhaamtoota miidhaa saalaa fi jidugalala turtii daa’iman miidhaaf saaxilamanii akkasumaas piroojektii ijaaramaa jiru erga daawataniin booda Yuunivarsitii Dirree Dhawaatti marii Guyyaa Ayyaana Dubartoota idil adunyaa irratti marii geggeessaniiru.

              Read More

                መላው የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዎች እና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች በሙሉ ህዳር 29/2014 ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለ16ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን በሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል የድሬደዋ እሴት የሆነውን የፍቅር የአብሮነትና የመቻቻል ባህላችንን ወደ ድሬዳዋ ለሚመጡ እንግዶች በፍጹም ወንድማማችነትና ስሜት በመቀበል ከተማችን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በወንድማማችነትና በፍቅር የሚኖሩባት ትንሿ ኢትዮጵያ መሆኑኗን እንድታሳዩና በዓሉ የተሳካ እንዲሆን የበኩላችሁን ሁሉ እንድታደደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡ ለበአሉ ድምቀትም ሁሉም ነዋሪና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በየበራፋቸሁ እንዲሰቅሉ አስተዳደሩ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

                Read More