7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሀዊ፣ ሰላሚዊና ተአማኒነት ያለው እንዲሆን የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ::

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ ፣ ዴሞክራሲያዊ ፣ ተዓማኒነትና ቅቡልነት ያለው እንዲሆን የወጣቶች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሁዲን አብዱረህማን ገልፀዋል። ብልፅግና ፓርቲ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የወጣቱን የመልማትና በነፃነት ሀሳቡን የመግለፅ እንዲሁም የመናገር እድሉን ከፍ በማድረግ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በቁርጠኝነት እየሰራ እንደሚገኝ አቶ ሙሀዲን ጠቁመዋል። አቶ ሙሀዲን አያይዘውም ወጣቶች…

Read More

Dirree Dhawaatti Hiriirri Derggarsaa Injifannoowwan Bitooteessaa 24, Mataduree “Itoophiyaa Gara Fakkeenyummaatti”jedhuun Haala Miidhagaan Gaggeeffamaa Jira.

Hiriiricharratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar dabalatee Hoggantoonni Olaanoon bulchinsaa, Hojjettoonni mootummaa jiraattoonni bulchinsaa hedduun argamanii jiran. Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa odeeffannoo Dabalataaf Hordofnee kan isn biraan geenyu ta’a.

Read More

Barnaamijka Daahfurka Horumarinta daryeelka ee La Abaabulay ayaa lagu qabtay Tuulada xarla iyadoo la adeegsanayo cinwaanka “Horumarinta daryeelka deeganka ee Bilaha Xagaaga si loogu guuleysto Kala-guurka Beeraha.

Barnaamijka Daahfurka Horumarinta daryeelka ee Isku-dhafan ee 2018 ayaa lagu qabtay Tuulada xarla kilaastarka Waahel, ismaamulka Dire Dhabe. Munaasabadda waxaa furay Duqa Ku-xigeenka ahna madax xafiiska ganacsiga malgashiga iyo warshadah ismaamulka Dire Dhabe Mudane xarbii buux . Horumarinta daryeelka deeganka sanadkan waxay ku salaysnaan doontaa shan qodob oo muhiim ah, gaar ahaan ilaalinta ciidda, kaynta,…

Read More

የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ባለፍት አመታት በርካታ የለውጥ ስራዎችን መስራት መቻሉ ተገለፀ

#DGC መስከረም 22/2017 የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በ 2016 ዓ.ም በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ፖሊስ ጣቢያዎች እውቅና መስጠት እንዲሁም ተቋሙን ለረጅም አመታት ያገለገሉ አመራር እና አባላት በጡረታ በክብር የመሸኘት መርሀ-ግብርም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች እንዲሁም የፖሊስ ኮሚሽን አመራር እና አባላት በተገኙበት አካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር…

Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሃሴ 16-21/2014 ዓ/ም 5000 ለሚሆኑ መክፈል ለማይችሉ የከተማችን ነዋሪዎች የነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።

    ከነሃሴ 16/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ “በጎነት ለጤናችን” የነፃ ምርመራና ህክምና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘመቻ ወቅት የተጠናከረ የጤና አጠባበቅ ትምህርት፣የደም ግፊት ምርመራና ህክምና ፣የደም ውስጥ ስኳር ምርመራና ህክምና እና ሌሎችም ያለምንም ክፍያ የሚሰጡ ይሆናል። በአስተዳደራችን በዋናነት 3 ግዜያዊ የነፃ ምርመራና ህክምና ጣቢያዎች የሚቋቋሙ ሲሆን የታሰቡት ቦታዎችም 1. ምድር ባቡር አደባባይ 2. ኮኔል ድልድይ…

    Read More

      አዳዲስ በወጡ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መቆጣጠርና መከላከል መመሪያዎች ዙሪያ ምክክር ተካሄደ፡፡

      ባለፈዉ የፈረንጆች አመት መገባደጃ ላይ የተከሰተዉን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላክል በሀገራችን ወረርሽኙን ለመከላከል ለመቆጣጠር እንዲቻል በኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና በት/ት ሚኒስቴር በወጡ መመሪያዎች ዙሪያ የድሬ ደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የድርጅት አመራሮች ምክክር አካሄዱ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ላይ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን መቆጣጠርና መከላከልን በወጣዉ መመሪያ ቁጥር 30/2013 በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ውስጥ ሆነን ትምህርትና ስልጠና ለማስቀጠል የሳይንስና…

      Read More

        ፀረ ሰላም ኃሎችን ከብሄርና ከሐይማኖት ተቋማት ልንለያቸው ይገባል

        ከሦስት አሥርተ ዓመታት በላይ የብሄር ብሄረሰቦችና የሌሎችም ልዩነቶች  የእኩልነት  ጥያቄ  በህግ መንግስቱ ከተመለሰ በኋላ እንኳን ልዩነቶቹን እንደ መደበቂያ ምሽግ የመጠቀም ስትራቴጂ ቀጥሏል፡፡ በተለይ በተለይ ያኮረፉ ፖለቲከኞች፣ ኪራይ ሰብሳቢዎች፣ ሽብርተኞችና ሌሎችም ጸረ ሠላም ኃይሎች ለሁሉም ዜጎች የተዘረጋው ሠላማዊውና ህጋዊው መንግድ አላዋጣ ሲላቸው ህገ ወጡን መንገድ ለመጠቀም እንደ ምሽግ የሚጠቀሙት ሐይማኖትንና ብሄርን ነው፡፡    ይህን አካሄዳቸውን አደገኛ…

        Read More