Headlines

    Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii Guyyaa seensa (jalqabii) Soomaa baga geessan jedhan.

    Daayireektarri Ol’aanaan Abbaa Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Abdulsalaam Mahamad hojjatoota Abbaa Taayitaa Galiiwan Bulchiinsaa kan Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii taatanniin baga Guyyaa seensa (jalqabii) Soomaa geessan jedhan, Kafaltoonni Gibiraa kan Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii taatan, Ambaasaadaroonni Gibiraa, Jiraatonni Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi akkasumaas Ummata biyya teenyaa kan hordofoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii hundaan baga…

    Read More

      ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን፤ አመሻሹን በ06 ቀበሌ ቀፊራ ገበያ ውስጥ የሚገኙ መንገዶችን ቅኝት አድርገዋል።

      ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን፤ አመሻሹን በ06 ቀበሌ ቀፊራ ገበያ ውስጥ የሚገኙ መንገዶችን ቅኝት አድርገዋል። ከዚህ ቀደም በሳምንታዊ የፅዳት ዘመቻ ላይ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፤ የቀበሌው ፅ/ቤት ከደንብ አስከባሪና ከፀጥታ አካላት ጋር በሠራው የግንዛቤና ህግ የማስከበር ስራ፤ ከመኖሪያ ቤቶች በሚለቀቅ ፍሳሽ ቆሻሻ ምክንያት ይበከሉ የነበሩ የገበያው መንገዶች መሻሻል እንደታየባቸው ተመልክተዋል። ምንጭ፦ከንቲባ ጽ/ቤት

      Read More

      Warshaan Simintoo Naashinaal Baasii Birrii Miiliyoona 1.2 oliin Baratoota Kum tokkoof Deegarsa meeshaalee barnootaa taasise.

      Jalqabamuu Bara Barnootaa 2017 sababeefachuun Waldaan Aksiyoona Warshaa Simintoo Naashinaal Baasii Birrii Miiliyoona 1.2 oliin Deegarsa meeshaalee barnootaa Baratoota Kum tokko kan Manneen barnootaa kan Kutaa Baadiyaa fi Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Baratoota Manneen barnootaa 11 kan lakkoofsaan kum tokko ta’aniif deegarsa meeshaalee barnootaa taasiseera. Sirna Walharkaa fuudhiinsa deegarsa meeshaalee barnootaa kan Baratoota Manneen barnootaa…

      Read More

        የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ መማር ማስተማር ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ::

        በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማሩን ስራ ለማስቀጠል በመንግስት፣ በትምህርት ሚኒስቴር እና በጤና ሚኒስቴር የተቀመጡ የኮቪድ-19 መከላከል መሥፈርቶችን በማሟላት ሁሉም ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማስተማር ለመጀመር ዝግጅታቸውን መጠናቀቃቸውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ ለዋልታ ቴሌቪዥን እንደገለጹት በድሬዳዋ አስተዳደር የትምህርት ስራውን ለማስጀመር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር…

        Read More

          የከተሞች ፎረም ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ተናገሩ

          የከተሞች ፎረም በከተሞች ህዝቦች ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 8ኛው የከተሞች ፎረም በጅግጅጋ ከተማ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ ላይ ተናግረዋል፡፡ ፎረሙን በንግግር የከፈቱት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እለቱ በከተሞች ሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ፕሬዝዳንቷ በንግግራቸው በከተሞች ሁሉን አቀፍ ልማት ማስመዝገብ የሚቻለው ጠንካራ አጋርነት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ሲኖር መሆኑንም አንስተዋል፡፡ እለቱም በከተሞች የልማት ስራ…

          Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ::

          የ2018 ዓ/ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር በአስተዳደሩ የወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን አስተባባሪነት በበጎ ፈቃድ ተግባራቶች የላቀ ተሳትፎ ለነበራቸው ግለሰቦች፣ባለሀብቶች ፣ ግብረሰናይ ድርጅቶች፣የወጣትና ሴቶች አደረጃጀቶች የእውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል ። በመርሃ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጽት፤ ወጣቶች ለሀገሪቱ ብሎም ለአስተዳደሩ በማህበራዊ…

          Read More

            የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት ቀርቧል፦ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

            ለሀገር ኅልውና እና ደህንነት ዋጋ የከፈሉ እና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ጀግኖቻን ክብር ከፍ የሚያደርግ እና ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ የሚያስችል የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት መቅረቡን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ።  ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን…

            Read More

            Mannii Waggaa 62 dura Hawwisoo Afran Qalloo ittiin hundaahuudhaan hujii itti gaggeeysaa turan haariyoomuun eybifame.

            Magaalaa Jaalalaa Dirree Dhawaatti Waggaa 62 dura Manni Hundeefama Hawwisoo Afran Qallootiif gahee ol’aanoo taphate dhaloota ammaatiin haariyoofamuun ebbifame. Sagantaa eyba Mana (Goojjoo) tanaa irratti Hundeeysaa tuuta Urjii Bakkalchaa ykn Hawwisoo Afran Qalloo Obbo Usmaa’il Muummad Aadam dabalatee jiilli Biyya Kanaadaa, Jeerman, Awustiraaliyaa fi Minisoottaa irraa dhufan, Gaggeessotni Ol’aanoon Bulchiinsa Dirree Dhawaa, Kantiibaan Bulchiinsa Dirree…

            Read More

            Haweenku waa tiirka doorashooyin cadaalad, nabad ah oo dimuqraadi ah

            Garabka Haweenka ee Xisbiga Barwaaqada ee ismaamulka Dire Dhabe ayaa bilaabay tartan su’aalo iyo jawaabo ah, kaas oo loogu gogol xaarayo doorashooyinka 2018 isla markaana lagu xoojinayo wacyigelinta haweenka. Munaasabadda ayaa waxaa ka qaybgashay Madaxa Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee ismaamulka Dire Dhabe, Marwo Xoukmia Maxamed, oo sheegtay in Xisbiga Barwaaqadu uu mudnaan gaar ah…

            Read More