የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን እና የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ለዝቅተኛ ደሞዝ ተከፋይ ሰራተኞቻቸው የማእድ ማጋራትና ለእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞቻቸው የአፍጢር መርሐ ግብር አከናውነዋል
የድሬዳዋ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድለእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞቻችን የአፍጢር ፣ ለክርስትና እምነት ተከታይ የአጥቢያችን ምእመናን ከቤተክርስቲያን አስቀድሰው ሲወጡ የውሃና ጣፋጭ ምግቦችን ለማጋራት ስንነሳ በቅድሚያ ወደ ውስጣችን እንመልከት ብለን በሁለቱም ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ ዝቅተኛ ደሞዝ ተከፋዮችም አብሮነታችንን ለመግለጽ ያደረግነው የመአድ ማጋራት ነው ብለዋል ። በአፍጢር መርሐ ግብሩ ወቅትም ለዝግጅቶቹ መስመር እና መሳካት…


