ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች አስታወቁ
የወረዳ 04 አስተዳደር ነዋሪዎችም በነገው እለት በሚካሄደው 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ለሀገራችን እንዲሁም ደግሞ ለአስተዳደራችን በቀጣይ አመታት የተሻለ ስራዎችን ይሰራል ብለን ያመኑበትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል። 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫም ምርጫው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ እንዲካሄድ የበኩላቸውን አስተዋፆ እንደሚወጡ ነው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ያስታወቁት ።በነገው እለትም ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ ነዋሪው ህብረተሰብ…


