Headlines

    በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረገው ስምምነት ሀገራችን በአለም አቀፍ ደረጃ ከእንስሳት ሃብት ተጠቃሚ እንድትሆን እንደሚያስችልም ተገልፃል፡፡

    በኢትዮጲያና ጅቡቲ ድንበር አካባቢዎች የእንስሳት ጤናን በመጠበቅና አስተማማኝ የንግድ ስርዓትን በመዘርጋት የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ሁለቱ ሀገሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተፈራረሙ፡፡ ድንበር ተሻጋሪውን የእንስሳት ጤና እክብካቤና የጋራ ተጠቃሚነት ሰነድ የፈረሙት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ግብርና ሚኒስቴር አቶ ዑመር ሁሴንና የጅቡቲ እርሻ ሚኒስቴር አማካሪ ዶክተር ታባረክ መሐመድ ናቸው ፣ በዚሁ ጊዜም ሀገራችን ጤናማ የአንስሳት ሃብትን ለአለም ገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ…

    Read More

    ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፤ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውን እና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ሲሉ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ገልጸዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት…

    Read More

      በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ ።

      በምስጋና ዝግጅቱ ላይ ከንቲባ አህመድ ቡህ እና አቶ እዝቅያስ ታፈሰን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸውና በቀድሞው ጊዜ ስመጥር የነበሩ መቶ የሚሆኑ ስፖርተኞችና መምህራን ተገኝተዋል። የኮረና ወረርሺኝ መከሰቱን ተከትሎ የቀድሞ የኢትዮጲያ ብሔራዊ ቡድን ተጨዋች በነበረው አቶ ተካበ ዘውዴ አነሳሽነት እርስበርስ መደጋገፍን መነሻ ያደረገው በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር በድሬዳዋ ለሚገኙ የአረጋውያን ድርጅቶች የተለያዩ ድጋፎችን ያደረገ…

      Read More

      ድሬ ፖሊስ Ill ጥር 11 .2017 ዓ.ም

      ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት የህዝብ ሀብትን መዝብሯል ተብሎ የተጠረጠረን ግለስብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርምራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለፀ ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የመንግስት ሀብትን አለአግባብ ከህግና አሰራር ውጭ በሆነ መንገድ ምዝበራ ፈፅሟል ብሎ በተጠረጥረው የድሬዳዋ ከነማ ስፖርት ክለብ የቦክስ አሰልጣኝ የሆነው ኤፍሬም ነጋሽ የተባለ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በመጣራት ላይ…

      Read More

        shir jiraa’id oo uu bixiyay madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka diri dhabe ayaa wuxu kaga hadlay marxalada uu dalku maraayo.

        madaxa xafiiska mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in codsiga uu dalku leeyahay ee ah in laga badbaadiyo kooxda juntada ah ee dagaalka ku bilaabay 24/02/2013 TI ayuu sheegay in 10 ka subaxnimo ayaa dhamaan shaqaalaha dawlada iyo kuwa rayidkuba ay samayn doonaan barnaamij baroor diiq ah oo ciidinki falkaasi waxshinimada lagula kacay lagu xasuusan soono….

        Read More

          የዓመታት የመጠጥ ውሃ ጥያቄያችን ምላሽ ማግኘቱ አስደስቶናልየድሬዳዋ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች

          ከዘጠኝ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳንቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መጀመሩ እንዳስደሰታቸው አስተያየታቸው ለኢዜአ የገለፁት ተጠቃሚዎች ተናገሩ፡          አስተያየት ሰጪዎች እንደተናገሩት የፌደራልና የድሬዳዋ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቆ ለሁሉም አገልግሎት መስጠት የጀመረው ፕሮጀክት የዓመታት የነዋሪውን የውሃ ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ነው፤ ፕሮጀክቱ ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ በጥንቃቄ እንደሚይዙት ነው ነዋሪዎቹ የገለፁት፡፡         ሐጂ ሸምሸዲን…

          Read More

            በቀጣይ ቀናትም የጎርፍ አደጋ ሊደርስ ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ::

            በድሬደዋ ከተማ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ግንብ ፈርሶ በመኖሪያ ቤት ላይ በመውደቁ የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በመብረቅ አደጋም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 08 ልዩ ስሙ ለገሃሬ ከመንገድ በላይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ተደርምሶ በአቅራቢያው…

            Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ወረዳ ሁለት አስተዳደር ጽ/ቤት በወረዳው የሚገኙ 410 የቀበሌ ቤቶችን ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ አስረከበ

            የመንግስት ቤቶችን ምቹ በሆነ ሁኔታ ለማስተዳደር በተሻሻለው የአሰራር ስርአት መሰረት የቀበሌ ቤቶችን የአስተዳደር ሂደት ዲጂታላይዝ በሆነ መልኩ ለመምራትና ድሬዳዋ የምትገኝበትን የልማት ግስጋሴ በሚመጥን መልኩ የቀበሌ ቤቶችን ለመገንባት እና ለማዘመን ቤቶቹን በአንድ ማዕከል መሰብሰብ አስፈላጊ በመሆኑ ርክክብ መደረጉ ተመላክቷል። በዚህም በርክክብ መርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የመንግስት ህንፃዎችና ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ኢብሳ…

            Read More

            የዓለም የኢኮኖሚ ሥርዓትን ሚዛናዊ ለማድረግ የተመሰረተው ብሪክስ

            የዓለም የኢኮናኖሚ ሥርዓት ለምዕራባውያን ያደላ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ይህንን የኢኮኖሚ ሥርዓት ሚዛናዊ ማድረግ ይገባል በሚል ነበር ብሪክስ እኤአ በ2006 የተመሠረተው፡፡ መስራቾቹ ደግሞ ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ህንድ እና ቻይና ሲሆኑ፣ ደቡብ አፍሪካ እኤአ በ2010 ጥምረቱን ተቀላቅላለች፡፡ ጥምረቱ የተመሰረተበት ዋና ዓላማ ተባብሮ በመስራት ሀገራቱ ኢኮኖሚያቸውን እንዲያሳድጉ ማድረግ ነው፡፡ የነዚህ ሀገራት ኢኮኖሚ በፍጥነት እያደገ በመምጣቱ ‘ታይገር ኤኮኖሚ’ የሚል ስያሜም አግኝቷል፡፡…

            Read More