“Abbaa dabaree wanni ja’amu hin jiru An waanan MM ta’eef, Oromoon waan argachuu qabu dhabuu hin qabu” MM Dr. Abiy Ahimd

    “Biiyti quubii miti kan faraqa faraqaan gaggeessan! Oromoon bu’aa argachuu dhiisii waan isaaf maluu hin arganne. Ani waanan Muummee Ministeeraa ta’eef gahee Oromoon argachuu qabu dhabuu hin qabu. Abbaa dabaree ja’anii mataa nama gad qabachiisuudhaaf ololli bifa duulaatiin gaggeyfamaa jiru sirrii miti kun sirraahu qaba. iddoo hundaahuu laala sakhatta’aa ramaddii ministeerummaa iraa jalqabee Ministeerri sabaan…

    Read More

      የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ ።

      የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዛሬው እለት በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት ያካሄዱ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከተሰጠው ህገ-መንግስታዊ ኃላፊነት አንዱ የአስፈፃሚ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ስራዎችን መስራት ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፓርኩ ውስጥ ውይይትና የመስክ ጉብኝት አካሂደዋል ። በተለይም የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአቅሙ ልክ ስራዎችን እየሰራ…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢኒስቲትዮት ጋር በመተባበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የአይሲቲ ባለሞያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

      አቶ ይታገሱ ደሳለኝ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ስራን በማላቅ ረገድ ያለውን ፋይዳ ከግምት በማስገባት በንቃት ስልጠናውን ተከታትለው ለውጤት እንዲያበቁት አሳስበዋል። ኢንጂነር መሐዲ መሐመድ በበኩላቸው የኤ አይን የላቀ እና የተቀላጠፈ እምቅ አቅም ከተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በማቀናጀት ምርታማነትን እና የአገልግሎት እርካታን ለተገልጋይና ተደራሽ የማድረግ እድል ስለሚፈጥር ከዚሁ አንጻር በትኩረት ስልጠናውን መከታተል…

      Read More

        ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ ዉይይት ተካሄደ::

        በሀገራችን ለ16ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚኘዉን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን አስመልክቶ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ የስፖርት ማስፋፋትና ማልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፊራንኦል ቡልቻ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የሀገራችንን የብልፅግና ጉዞ ለማረጋገጥ ሙስናን መከላከል ወሳኝ መሆኑን በማብራራት ይህ ትዉልድ በተለይም ወጣቶች እና የመንግስት ሰራተኛው ሀብታቸዉን…

        Read More

        የ2018 ዓ.ም ምርጫ ፍትሀዊ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲጠናቀቅ ሴቶች ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ::

        የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ የምርጫ 2018 ዓ.ም የንቅናቄ ማስጀመሪያ የጥያቄና መልስ ውድድር ማካሄድ ጀመረ። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶችን ለማብቃት ልዩ ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረው፤ ሴቶች በፖለቲካዊ፣ በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎችን በቀጣይ የማጠናከር ስራ…

        Read More

          በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገርአቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ አካሂደዋል ።

          በመድረኩ ዘጠኝ ፖርቲዎች የተሳተፈ ሲሆን የጋራ መግባቢያ የቃል ኪዳን ሰነድ ተፈራርመዋል። የፖለቲካ ፖርቲዎች መካከል የጋራ መድረክ መመስረቱ:- *በተፎካካሪ ፖርቲዎች መካከል በመተማመን ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ ውይይት እንዲኖ ለማስቻል ። *በመደማመጥና በመከባበር ላይ የተመሰረተ ምክንያታዊ ውይይት እንዲኖር። *የአገራዊ ጥቅምን ቅድሚያ መስጠትን። *የህዝብን ጥቅም ማስቀደም። *መሰረታዊ የሆኑ የሰብዓዊና የእኩልነት መርሆዎችን የተከተለ የጋራ የምክክር መድረክ በዘላቂነት እንዲኖር ለማስቻል ።…

          Read More

            የሃይማኖት አባቶች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

            የሃይማኖት አባቶች የ2013 ዓ∙ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የሃይማኖት አባቶቹ የኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ በእግዚአብሔርና በሰው ልጅ መካከል የነበረው የጥል ግርግዳ በማፍረስ ሰላም እና ፍቅር የተመሰረተበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ህዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብና ያለውን በማካፈል በአብሮነት እንዲያከብርም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከዚህ አንጻርም ህዝበ ክርስቲያን በኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ጥረቱን እንዲያጠናክርም…

            Read More

            ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ

            የሚኤሶ ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ሁለት ክልሎችን እና የድሬዳዋ ከተማን እንደሚያስተሳስር የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር የማጎልበት ሚናው ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ ከወደብ ወደ ማዕከላዊ የሀገራችን ክፍል የሚደረጉ…

            Read More

              የኮቪድ 19 ክትባት በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር መሰጠት ተጀመረ ።

              6 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች የኮቪድ 19 ክትባትን መከተብ የሚያስችል ክትባት ወደ ድሬዳዋ አስተዳደር መግባቱ ይታወቃል ። በዛሬው እለትም የመጀመሪያው ዙር የኮቪድ 19 ክትባት በሳቢያን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መሰጠት ተጀምሯል። በክትባት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀር የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታ በአስተዳደሩ ላይ…

              Read More