Bulchinsi Dirree Dhawaa Gabaasa Raawwii Karoora Hojii Dhaabbilee Seektarootaa, Mana Qopheessumaafi Aanaaleefi Kilaastaroota Ji’oottan 9 n Bara 2016 Gamaaggame.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waltajjiin Gamaaggama Gabaasa Raawwii Karoora Hojii ji’oottan sagalan dabran bara baajataa 2016 kan Dhaabbilee Seektarootaa Mana Qopheessummaa, Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Gaggeeffame. Waltajjii Kanarratti Kamishinarri Komishinii Karoorafi Dinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Haylamaaram Daadhii Gabaasa Raawwii Seektaroota Bulchinsaafi Dhaabbilee Mana Qopheessummaa Magaalaa kan dhiheessan yommuu ta’u, akkaataa gabaasa dhihaate kanaanis, hojiileen dhaabbilee…

Read More

“ዲጂታል ኢኮኖሚን መገንባት ምርጫ ሳይሆን ብልጫ ነው!” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሁለተኛውን የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ምክክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ አስመልክቶ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን በውጤታማነት መተግበራችን፣ ለዜጎች ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎቶችን ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር፣ የዕለት ከዕለት የኑሮ እንቅስቃሴን እያቀለለ ይገኛል” ብለዋል። በተጨማሪም የኤሌክትሮኒክ እና የዲጂታል ግብይት ሥርዓትን ተመራጭ የክፍያ…

Read More

    አቶ ከድር ጆሀር የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው ተመረጡ። መስከረም 19 /2014 አቶ ከድር ጆሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ከኒትባ ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመረጡ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዪት አቶ ከድር ጆሀር የአስተዳደሩ ከንትባ በመሆን ቃለ መሀላ ፈፀመዋል

    Read More

      በቢዮ አዋሌ ክላስተር በ68 ሄክታር መሬት ላይ 160 አባወራዎች በኩታ ገጠም የተዘራዉ የቆላ ስንዴ ዉጤታማ መሆኑ ተገለጸ ።

      በአሰተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ከፍተኛ አመራር ቡድን በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ ገንደ በልአ መንደር በ68 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራዉ የቆላ ስንዴ ያለበት ደረጃ ለማየት በመንደሯ ተገኝተዉ በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ።

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር አስተማማኝ ሰላሟን ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ::

      የምስራቅ ኢትዮጵያ ፀጥታና ደህንነት ዘርፍ ዙሪያ ለስትራቴጂክ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ ስልጠና በዛሬው እለት መሰጠት ተጀመሯል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ ፖሊስ ለውጡን ማራመድ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ለአመራሩና አባላቱ የተለያዩ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ክፍተቶችን የመሙላት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ተናግረው ስልጠናው በተለይም የምስራቅ አጎራባች ክልል ፖሊሶች እና ባለድርሻ አካላት…

      Read More

        ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1442ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ::

        የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፉ እስቅያስ ታፈሰ ለመላው የእስልምና እምነት ተካታዮች እንኳን ለ1442ኛው ለታላቁ የዕዲ ዓል-ፈጥር በዓል በሠላም አደረሳቹሁ እያልኩኝ ይህ በዓል የሠላም ፣ የጤና ፣ የፍቅር ፤ የመተሳሰብ ፣ የመረዳዳት እንዲሁም የወንድማማችነት እንዲሆንላችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መልካም የዕድ-አልፈጥር በዓል።

        Read More

          16ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ምክኒያት በማድረግ ሚዲያ ጉብኝት ተደረገ፣

          16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት በድሬዳዋ አስተዳደር አስተናጋጅነት “ወንድማማችነት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው ። የበዓሉ አንዱ አካል የሆነው የአስተናጋጇ የድሬዳዋ አስተዳደር ታሪካዊ ስፈራና የልማታዊ እንቅስቃሴዎች በሚዲያ ባለሙያዎች ጉብኝት ተደረጓል። በጉብኝቱም መርሃግብር በፋሽስቱ ጣልያን ወረራ ጌዜ ከአርበኞች ጋር በመሰለፍ የተሰውትን የአፍሪካዊያን ወንድሞቻችን መካነ መቃብር ጉብኝተዋል። ዓላማውም አፍሪካውያን…

          Read More

          Biiroo Misooma maallaqaa fi diinagdee Abbaa Taayitaa Galiiwwanii waliin ta’uun Sagantaa Afxiraa miidhagaa ta’e paarkii Ali Birraatti gaggeefame.

          Ji’a Ramadaanaa Guyyaa 16ffaa sababeeffachuun Biiroon misooma maallaqaa fi Abbaan Taayitaa Galiiwwanii hoggantootaa fi hojjattoota dhaabbatichaa waliin tahuun paarkii Ali Birraatti sagantaa Afxiraa Gaggeesse. Sagantaa Afxiraa kanarratti hoggantuu biiroo misooma maallaqaa fi Dinagdee Aadde Muluukaa Mahammad fi akkasuma itti gaafatamaa Abbaa Taayitaa Galiiwwanii Obbo Abdusalaam Mahammad akkasuma keessummoonni fi qaamolee hawaasaa garagaraa irratti hirnmaataniiru. Itti…

          Read More

          Ji’a Ramadaanaa dhufu kana keessatti ummanni muslimaa hawaasa Harka Qalleeyyii gargaaruu fi hojii gaarii raawwachuun sooma kabajuu qaba”

          Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree dhawa obboo Kedir Johar. Soomni ji’a Ramadaanaa 1446 guyyaa 6 booda akka eegalu ni beekama. Waltajjiin Merkuz 30ffaan sirna amantaa Islaamaa adda addaatiin bakka hordoftoonni amantii Islaamaa, Ulamaa’otaa fi imaamoonni bulchiinsa Dirree dhawaa hedduun iddoo argamanitti kabajameera. Sagantaa kana irratti bakka bu’aan Mana Maree Dhimmoota Islaamaa Bulchiinsa Dirree dhawaa Ustaaz Abdallaah…

          Read More

          ድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት

          የተከበራችሁ የአስተዳደራችን የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በአዲስ ምእራፍ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የህብረተሰቡን ፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ በምክር ቤቱ በተቋቋሙ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የአስተዳደሩን አስፈጻሚ አካላትን የስራ እንቅስቃሴ በመከታተል ፣ በመቆጣጠርና አስፈላጊ ድጋፎችን በማድረግ የብሄር ብሄረሰቦች መኖሪያ…

          Read More