የካብኔ ውሳኔ

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል ካብኔው ዛሬ ከሰዓት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ መንግስት የመንግስት ሰራተኛውን ኑሮ ለማሻሻል ባደረገው የደሞዝ ጭማሪ እና መሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፉል ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ መንግስት በገለፀው መሰረት ከመስከረም ወር ጀምሮ አዲሱ የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ በአስተዳደሩ ተፈፃሚነቱ ላይ በስፉት ተወያይቷል። የደሞዝ እና…

Read More

    Dear Residents of our Administration Dear Participants of the walk First of all,I would like to thank you for your participation and support in the rescue operation in Ethiopiaon behalf of myself and the Dire Dawa Administration, under the motto “No matter how far we go to save Ethiopia, no matter how much we sacrifice!”…

    Read More

      በአከባቢ ልማት ዙሪያ የአስተዳደሩ አመራሮች ዉይይት አካሄዱ ::

      የድሬደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የ 9ኙ የከተማ ቀበሌ ስራ አስፈፃሚዎች የተሳተፉበት በአከባቢ ልማት እንቅስቃሴ ላይ ያተኮረና ባለፉት አመታት የተከናወኑ የአከባቢ ልማት ስራዎች ዙሪያ ዉይይት ተካሄደ ፡፡ በዚህ የዉይይት ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ ሀላፊ ኢንጂነር ጀማል በልማት ስራዎች ህብረተሰቡን አሳታፊ ማድረግ የልማት ስራዎቹን ህዝቡ በባለቤነት እየተከታተለ እንዲሰሩ ከማድረጉም በላይ ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡም…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ የሶስቱ ምክር ቤት እጩዎች ምልመላ ተጠናቀ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ድሬዳዋን ወክለው ለተወካዮች ምክር ቤት የሚመለመሉ እጩዎች፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤት እና ለቀበሌ ምክር ቤት እጩዎች ተመልምለው ቀርበዋል። ለተወካዮች ምክር ቤት፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤትና ለቀበሌ ምክር ቤት የተመለመሉ እጩዎች መስፈርቱን መሰረት በማድረግ ከተማና ገጠርን ባማከለ መልኩ የተመለመሉ ሲሆን ለተወካዮች ምክር ቤት 2 እጩዎች፣ ለከተማ ምክር ቤት 189 እጩዎች እና ለቀበሌ…

        Read More

        አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን የገቢ መጠኑን በተሻለ ደረጃ ማሳደጉን አስታወቀ።

        የኮርፖሬሽኑ የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተገምግሟል። ግምገማው ከዚህ በፊት በኮርፖሬሽኑ ስር በሚተዳደሩ ገበያ ማዕከላት፣ ማምረቻዎችን ወርክ ሾፕ መስክ ምልከታን ግብረ መልስ ያካተተ ሲሆን የቋሚ ኮሚቴው አባላትም ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎችን አያይዘው ሠንዝረዋል። አነስተኛ መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኡስማን…

        Read More

        ከሰኞ ነሀሴ 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት ቀናት የሚቆይ የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እንደሚካሄዱ ተገለፀ

        የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሰኞ ነሀሴ 6/2016 እስከ ነሀሴ 12/2016 ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር እንዲሁም የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የሚያካሄድ ሲሆን ይህንንም አስመልክቶ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር ከፊታችን ሰኞ አንስቶ በሚካሄደው የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ላይም የወረዳ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ፣…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የብልፅግና ህብረት የ1ኛ ሩብ አመት የዝግጅት ምዕራፍ ስራዋች ማጠቃለያ መድረክ አካሄደ

        አባላቱ በተዘጋጀው የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም በዝርዝር ቀርቦ የተወያዩ ሲሆን ከቤቱ ለተነሱ ሀሳብ አስተያየት እና ጥያቄዋች ሰፉ ያለ ማብራሪያ የቢሮው ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ምላሽ ሰጥተውባቸዋል፡፡ በኮንፍረንሱ የተጓደሉ የአደረጃጀት ዘርፍ ምርጫ የተከናወነ ሲሆን የ2018 ዓ.ም ሁሉም የፖርቲ አባላት በሚሰራው ስራ ግንባር ቀደም ሆኖ በመስራት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ከመድረክ ተነስቷል ።

        Read More

          መከላከያ ሚኒስቴር የፕሮፌሽናል ሰራዊት ግንባታ ሂደቱን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ::

          ሐምሌ 17/2013 (ዋልታ) – የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር የፕሮፌሽናል ሰራዊት ግንባታ ሂደቱን አጠናክሮ መቀጠሉን የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌ/ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ገለፁ፡፡ የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና ሙያ ያሰለጠናቸውን 2ኛ ዙር ምልምል ወታደሮች አስመርቋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የእለቱ የክብር እንግዳና የምድር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌ/ጄነራል አስራት ዴኔሮ ፣…

          Read More

          የማህበረሰብ እሴቶችን በመጠቀም ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን መከላከል የሁሉም ማህበረሰብ ኃላፊነት መሆኑ ተገለፀ

          የድሬዳዋ አስተዳደር ስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮምሽን በአስተዳደሩ ለሚገኙ የሴቶች እና ወጣቶች አደረጃጀት “ሙስናና ብልሹ አሰራር ለመከላከል እና የማህበረሰቡ ስነ-ምግባር ለመገንባት የአደረጃጀት ሚና”በሚል ርዕስ ስልጠና ሰጠ። በዚህም በስልጠና በመድረኩ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ስነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ፌኑስ አብዱልጀባር ወጣቶች እና ሴቶች ለሀገር ልማት እና ብልፅግና ጉልህ ድርሻ እንዳላቸው ተናግረው፤ሙስናና ብልሹ…

          Read More

            “በህብር ወደ ብልፅግና” የምሁራን የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

            በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ምሁራን ቀደም ሲል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ተሳትፎና በመንግስትም የድርሻቸውን እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ ይሁንና ይህን ሰፊ ክፍተት የተረዳው መንግስት ክፍተቱን ለመሙላት ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም ይህን አገራዊ ክፍተት በመረዳትና የምሁራንን አይነተኛ ሚና በመገንዘብ ምሁራንን ያሳተፈ “በህብር ወደ ብልፅግና” በሚል መሪ…

            Read More