ከ100 በላይ አውሮፕላኖችን የታጠቀው የኢትዮጵያ አየር ኃይል

************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለውጡ ሲመጣ አንድ ሄሊኮፕተር ብቻ የነበረው የተቀረው መብረር የማይችል አውሮፕላን ነበር፣ ዛሬ ላይ የተለያየ ስምና ተግባር ያላቸው ከ100 በላይ አውሮፕላኖች ባለቤት ሆኗል ሲሉ አስታወቁ፡፡ ለምንድን ነው ተቋም የምንገነባው? የተባለ እንደሆነ ባንዳ ከማቁሰል አያልፍም፤ ዝግጅቱ ግን ምሰሶውን የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናትና ለማስቀጠል…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የተቀናጀ 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

በተቀናጀ 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ በገጠር እና በከተማ ከ97 ሺ በላይ እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናት ይከተባሉ፡፡ በአስተዳደሩ በዛሬው እለት በይፋ የተጀመረው 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሀር ተገኝተው በይፋ አስጀምረዋል። በ3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ላይም የዓለም የጤና ድርጅት(WHO) ተወካይ ዶ/ር ሳራ ማሉሞ፣የUNICEF polio ብድን…

Read More

    <<የአመራሩን አቅም በመገንባት በህዝቡ የተጠየቁ ጥያቄዋች መልስ መስጠት ወሳኝ ነው >>።

    የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የአመራር የብቃት አቅምን ለማሳደግ ከጥር 16-18/2014 በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፖርቲ፣የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን በጋራ በመሆን ያዘጋጁት ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። ለሦስት ተከታታይ ቀን በሚቆየው ስልጠና ላይ የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንደተናገሩት አጠቃላይ አመራሩ ከለውጡ ማግስት የተለያዩ ስራዋችን እየሰራ ቢቆይም ከተማችን…

    Read More

      የአረጋውያን ቀን “ወቅታዊና ተግባራዊ ምላሽ ለአረጋውያን” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ ተከብሯል።

      የአረጋውያን ቀን በአል በአለምአቀፍ ለ30ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ29ኛ ጊዜ የተከበረ ሲሆን በድሬዳዋም በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበአሉ ላይ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ ንግግር ያደረጉት ከንቲባ አህመድ ቡህ “አረጋውያን ሕያው ሰበአዊ ቅርስና የማህበራዊ ኑሮ ምሶሶ በመሆናቸው በህይወት ዘመናቸው ያካበቱት ከፍተኛ እውቀትና ልምድ ለተተኪው ትውልድ በአግባቡ እንዲሻገር አዲሱ ትውልድ አረጋውያንን በፍቅር እየተንከባከበ በአክብሮት ሊያዳምጣቸውና ሊታዘዛቸው ይገባል” ብለዋል።…

      Read More

      Waldorgommii Baaskileetaa Shaampiyoonaa Biyyooleessaa Dirree Hariif Marsaa 2ffaa Warshaa Qorichaa Walwaaloo Adigiraat Bakka bu’uun Haylamalakoot Waldaabizgii Injifate.

      Waldorgommii Shaampiyoonaa baaskileetaa Biyyaaleessaa Dirree Hariif Fageenya KM 100 kilaboota 6 jiddutti taphattoota 36 hirmaachisuun har’a Dirree Dhawaatti marsaan Lammafaan goolabameeti jira. Waldaorgommii kana Haylamalakoot Waldaabizgii Warshaa Qorichaa Walwaloo Adigiraat bakka bu’uun kan injifate yommuu ta’u, Kilabii Baaskilaa Dirree Toto bakka bu’uun Amiir Jaafar Lammaffaa ba’uun akkasumas Akram Kadiir Bulchinsa Magaalaarraa sadaffaa ba’uun xumuraniiti jiran….

      Read More

      Waxaa hadda hoolka shirarka ee hudhelka B-capital ka socda shir weynaha xisbiga barwaaqo laantiisa dir dhabe oo si heer sare ah loo soo agaasimay.

      Shirkani ayaa waxaa goob joog ka ah afhayeenka golaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhabe marwo fatxiya aadan, kuxigeenadda af hayeenka marwo kariima cali, duqa ismaamulka dir dhabe mudane khadiir jawhar, madaxa xafiiska xisbiga barwaaqo laantisa dir dhabe mudane ibraahim yuusuf, ku duqa ismaamulka ahna madaxa xafiiska ganacsiga, warshadaynta iyo maalgashiga mudane xarbi buux. Waxana sido…

      Read More

        የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

        ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

        Read More

          ቁጠባን መሰረት ያደረገ ማበረታቻ ሽልማት የባንክ ስርአት መኖር ደንበኞችን ለበለጠ ቁጠባ እንደሚያነሳሳ ተገለጸ::

          የአቢሲኒያ ባንክ በይቆጥቡ ይሸለሙ መርሓ ግብር የምስራቅ ኢትዮጵያ ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ የአቢሲኒያ ባንክ “መቆጠበብ ያሸልማል ” እና “እንሸለምዎ ” በሚል መሪ ቃል በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ 35 የባንኩ ቅርንጫፎች ቁጠባን መሰረት ያደረገ 15 ባለዕድለኞችን ሽልማት ሰጠ፡፡ በዚህ የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ የአቢሲኒያ ባንክ ድሬ ደዋ ዲስትሪክት ማናጀር አቶ ሙሉጌታ በቀለ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ባንኩ ሀገራችን ለጀመረቻቸዉ ዘርፈ…

          Read More

            የብልፅግና ፖርቲ በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ቀበሌ ከነዋሪዎች ጋር የውይይትና የፕሮግራም ማስተዋወቂያ መድረክ አካሂዷል።

            በመድረኩ ፖርቲው በማህበራዊ ÷ በኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ በቀጣይ የሚያከናውናቸው እቅዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ከነዋሪው የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሚንቀሳቀስ ተገልጿል። በፖርቲው ስር አዳዳ ቀበሌን ወክለው ለድሬደዋ ምክርቤት የሚወዳደሩ ሶስት እጩዎችን ማለትም:- * አቶ ኡመር እህመድ *ወ/ሮ ጫልቱ እህመድ *አቶ ከድር ኡስማን ለቀበሌው ነዋሪዎች አስተዋውቋል። በተመሳሳይ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ድሬዳዋን የሚወክሉ እጩዎችንም አስታውቋል። በቀበሌው…

            Read More