ብዝሃነት፣ መቻቻልና እርቅ ለአገራዊ አንድነት ግንባታ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ቋንቋ የሚነገርባት፤ በዛው ልክ ደግሞ የበርካታ ብሄሮች የጋራ መኖሪያ ናት፡፡ ከዚህም የተነሳ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ አጀንዳዎችን ስናስብ ተጨባጭ ነባራዊ ሁኔታን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል፡፡ ህብረ-ብሄራዊነታችንን እና ብዝሀነታችንን ማነም ሊዘነጋው አይገባም፡፡ ይህን ያላገናዘበ እና ልዩነቶችን ያላስተናገደ የትኛውም አጀንዳ ሀገራዊ መግባባትን ሊያመጣ፤ አንድነትን ሊያጠናክር ከዚያም አልፎ ስኬታማ ሊሆን አይችልም፡፡ ወደ አስተዳደራችን ተጨባጭ እና…


