በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።
ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የለውጥ አመራሩ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ከምዕላተ-ህዝቡ ጋር በጋራ በመለየት በአመራሩና…


