የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ማኔጅመንትና ሰራተኛው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ በማዘጋጀት እና ከደሞዛቸው የገንዘብ ልገሰ አደረጉ::

    የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ማኔጅመንትና ሰራተኛው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ በማዘጋጀት ኘሮግራም ድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ክድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላና ማኔጅመንት አባላት በኘሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የስንቅ ዝግጅት ስነ-ስርአቱ ላይ እንደተናገሩት…

    Read More

      “ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጡ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ የእንኳን ደህና መጡ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸውም፣ “ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጡ። ኢትዮጵያ በሁለት ቀን የሥራ ጉብኝትዎ በደስታ ትቀበልዎታለች።” ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ አየር ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ የሚያደርጉ…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር አሸባሪው ህዉሃት የከፈተብንን ጦርነት ለመመከት ከሶስት ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ዉይይት ተደረገ::

        በክብርት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ ፈቲያ አደን የተመራው የ07፤ የ08 እና የ09 ቀበሌ ነዋሪዎች ዉይይት መድረክ ዛሬ ነህሴ 29/2014 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን ለዉይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚሆን ሰነድ በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ሀላፊ የሆኑት በአቶ ደራራ ኢብራሂም ቀርቧል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የቀበሌዎቹ ነዋሪዎች በሰነዱ ላይ ሃሳብ አሰተያየት የሰጡ ሲሆን ይሄ ሀይል እራሱ ጠፍቶ ኢትዮጵያን ለማጥፋት…

        Read More

        የረመዳን ፆም ወር እና የአብይ ፆምን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ

        የድሬዳዋ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የረመዳን እና የአብይ ፆምን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 550 የማህበረሰብ ክፍሎች በ 3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ወጪ የምግብ ፍጆታዎችን በዛሬው እለት ድጋፍ አድርጓል ። ድጋፍንም የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና ከፍተኛ…

        Read More

          “የድሬዳዋን የፍቅርና የአንድነት መግለጫ እሴቶች ለመመለስ መረባረብ ይገባል” የድሬዳዋ ምክትል ከንቲባ አህመድ መሐመድ

          ለሀገር አርአያ የሆነውን የድሬዳዋን የፍቅር፣ የሰላምና የአንድነት መገለጫ እሴቶች ለመመለስና ሀገር አቀፉን ለውጥ ከዳር ለማድረስ ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አህመድ መሐመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አንድ ዕድል ለሰላም›› በሚል መሪ ሃሳብ በተኪያሄደው የዛፍ ጥላ ሥር የእርቅ ውይይት ላይ ሀገር አቀፍ ታላቅ ስብዕና የተላበሱ የሀገሪቱ የኪነ ጥበብና የዘርፈ ብዙ ሙያተኞች ተሳትፈዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት…

          Read More

            የበደልነውን እና ያስከፋነውን ህብረተሰብ ለመካስ ቃላችንን አድሰናል ፡፡ የድሬደዋ ፖሊሶች በጅግጅጋ የመጀመሪያው ዙር የተሀድሶ ስልጠና ተመራቂዎች፡፡

            ግንቦት 7/2011 ጀምሮ ለ1 ወር በጅግጅጋ ከተማ የተሀድሶ ስልጠና የወሰዱ 607 የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ተመረቁ ፡፡       በምረቃ ስነ -ስርአት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱሱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ከድር ጆሀር እንደተናገት የወሰዳችሁትን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በአስተዳደሩ በተከሰተው ውከት የበደላችሁትንና ያስቀየማችውትን ህዝብ ውጤታማ ፖሊሳዊ አገልግሎት በመካስ…

            Read More

              Westen Casino Inside Welchem Angeschlossen Spielbank Konnte mr bet 10 euro Man Auf Handyrechnung Zum besten geben Einzahlungsmöglichkeiten

              Content Spielautomaten Erreichbar Je Freispiele Had been Darf Meinereiner Alles Mit Handyrechnung Zulegen? Angeschlossen Spielbank Über Handyrechnung Bezahlen Per Telefonrechnung Bezahlen Unter anderem Kasino Bonus Beibehalten Außerdem setzt gegenseitig die Firma je Fairness und die interessante Funktionsweise ein Onlinespiele das, testen Die leser Spielbank Fest’odem. Während der Freispiele multipliziert ein Radmultiplikator unser Gewinne des Mammutsymbols…

              Read More

                የበጐ ፍቃደኝነት ስራ ማብቂያ የለውም ሲሉ የአስተዳደሩ ወጣቶች ገለፁ ለ25 በጐ ፍቃደኞችም እውቅና ተሰጥቷል፡፡

                የድሬደዋ አስተዳደር የ2010 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጐ ፍቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ ስነ-ስርዓት በከተማና ገጠር ቀበሌ የተውጣጡ በጐፍቃደኛ ወጣቶች በተገኙበት ተጠናቅቋል፡፡ በመዝጊያ ስነ-ስርዓቱላይ በገንዘብና በጉልበታቸው ድጋፍ ላደረጉ የተለያዩ አካላትና ተቋማት ምስጋናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ የአስተዳደሩን ከንቲባ በመወከል ንግግር ያደረጉት የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከበደ እንደተናገሩት በአስተዳደራችን የወጣቶች የክረምት በጐ ፍቃድ አገልግሎት ላይ ሰላሳ ዘጠኝ ሚሊዮን ስድስት…

                Read More

                  የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምስራቅ ዲስትሪክት ለ7ኛ ዙር የይቆጥቡ ይሸለሙ ባለእድለኞችን ሸልሟል፡፡

                  በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ያለው የቁጠባ ባህል እንዲጎለብት በተለያዩ መንገዶች በሰራሁት ስራ ከ1.2 ሚሊየን በላይ ደንበኞችን ማፍራት አስችሎኛል አለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምስራቅ ዲስትሪክ፡፡ ባንኩ የ7ኛው ዙር የይቆጥቡ ይሸለሙ ባለእድለኞችን ሸልሟል፡፡ ወጣት ናትናኤል ሁነኛው በሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ የመንግስት ሰራተኛ ሲሆን ከእለት ገቢው ላይ በቆጠባት አነስተኛ ገንዘብ በደረሰው እጣ መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ ተሸላሚ ሆኗል ወጣቱ…

                  Read More