የዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ኢ-ፍትሐዊ መሆኑ የአፍሪካን የዕዳ ጫና አብዝቷል – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
የዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ኢ-ፍትሐዊ መሆኑ አፍሪካ የዕዳ ጫና እንዲበዛባት ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ። የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለማቃለል የፋይናንስ ክፍፍሉ ለበለፀጉ ሀገራት ያደላበትን አሠራር መቀየር እና የልማት ባንኮች ብድር መጨመር አለባቸው ብለዋል ዋና ጸሐፊው። ለ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ የሚገኙት አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ በተለያዩ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ…


