የዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ኢ-ፍትሐዊ መሆኑ የአፍሪካን የዕዳ ጫና አብዝቷል – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

የዓለም የፋይናንስ ሥርዓት ኢ-ፍትሐዊ መሆኑ አፍሪካ የዕዳ ጫና እንዲበዛባት ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ። የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለማቃለል የፋይናንስ ክፍፍሉ ለበለፀጉ ሀገራት ያደላበትን አሠራር መቀየር እና የልማት ባንኮች ብድር መጨመር አለባቸው ብለዋል ዋና ጸሐፊው። ለ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ የሚገኙት አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ በተለያዩ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

Read More

የኢፌድሪ ስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ በአቶ ሰለሞን ሶካ የተመራው ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በዋሂል ወረዳ ከተረጂነት ወደ ምርታማናት ለመሸጋገር የተከናወኑ ተግባራቶችን ጉብኝት አካሂዷል

#DGC የካቲት 17/2017 ጉብኝቱም በዋናነት በአስተዳደሩ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ተመልክቶ ድጋፍ ና ክትትል ለማድረግ ታስሳቢ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል ። በድጋፋዊ ጉብኝቱም ከተረጂነት ለመውጣት በሚደረጉት ጥረት ውስጥ በ5 ጉዳዮችበመግባባት፣በማዘጋጀት፣በማጥራት፣በማቀናጃት እና በማሻገር ላይ የተከናወኑ ተግባራት ላይ ትኩረት ተደርጎ ምልከታው እንደሚካሄድ ፧የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ አስረድተዋል። በዚህም በዋሂል ወረዳ አስተዳደር…

Read More

Waxaa laa tilmaamay inay Dhallinyaradu si firfircoon uga qayb qaataan hawlaha dhisida nabad iyo wada noolaanshaha.

Garabka Dhalinyarada ee Dagmada 08 ee is Maamulka Diridhaba, oo kaashanaya Komishiinka Dhalinyarada iyo Ciyaaraha isboortiga ee is Maamulka Diridhaba, ayaa qabtay barnaamij lagu aqoonsanayo laguna qaddarinayo kaalinta aay hoggaamiyayaasha ismaamulku ay kaga qayb qaen ilaalinta nabadda iyo dardargalinta horumarka. Waxaa sidoo kale la bixiyay tababar ku saabsan doorka dhallinyarada si loo hubiyo doorashada qaraan…

Read More

Kenninsa Murtii Seera Dijitaaleyzuuf Hojiileen Hojjetamaa Jiran Jajjabeessaa Ta’uun Ibsame.

Waltajjiin Seera-Hiiktotaa Biyyooleessaa Magaalaa Dirree Dhawaatti Bakka Pirezidaantii Mana Murtii Waliigalaa Federaalaa Kabajamoo Obbo Teedroos Mihrat dabalatee Pirezidaantoonni Manneen Murtii Naannooleefi qooda-fudhattoonni argamanitti Gaggeeffame Bakka Buutuu Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaafi Hoggantuu Biiroo Maallaqaafi Dinagdee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mohammed Haasaa baninsaa taasisaniin keessummootaf ergaa baga nagaan dhuftanii dabarsaniiti jiran hojii kenniinsa Murtii haqaa…

Read More

    የእየሱስ ክርስቶስ ልደት(የገና)በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ለማስቻል ፖሊስ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ገለፀ ፡፡

    በዓሉን በማስመልከት የድሬዳዋ ፖሊስ የህ/ግንኙነት ዋና ክፍል ሀላፊ ም/ኢ/ር ባንታለም ግርማ ለተለያዩ የሚድያ አካላት መግለጫ ሰተዋል። ሃላፊው በመግለጫቸው በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ታላላቅ በአላት መካከል እንደ የእየሱስ ከርስቶስ ልደት (የገና) በአል እንደመሆኑ ለበአሉ ፍፁም ሰላማዊነት የድሬዳዋ ፖሊስ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ነው የገለፁት ፡፡ ም/ኢ/ር ባንታለም ግርማ እንዳስታወቁት በእዚሁ በዓል ምንም አይነት የወንጀል…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ሀገራዊ የምክክር መድረክ በዛሬው ውሎ ባለድርሻ አካላት በቡድን ያደራጁትን የተጠቃለለ አጃንዳቸውን አቅርበዋል ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር በሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተሳተፉ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት በዛሬው የአምስተኛ ቀን ውሎ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የማህበራትና ተቋማት፣ የመንግስት አስፈጻሚ አካላትና የታዋቂ ግለሰቦች ወኪሎች ተወያይተው የተስማሙባቸውን አጀንዳዎች በመረጧቸው የቡድን መሪዎች አማካኝነት ለጋራ መድረኩ አቅርበዋል:: ከባለድርሻ አካላት የተመረጡ ወኪሎች ከአምስቱ ባለድርሻ አካላት የተሰበሰቡ የድሬዳዋ አስተዳደር አጀንዳዎችን አደራጅተውና አጠናቅረው በጋራ መድረኩ ካቀረቡ በኋላ በቀጣይ ጊዜያት…

    Read More

    ታሪክ ከማይዘነጋው የመለዮ ለባሽ የአዲስ ምሩቃን፣ በተለይም በርከት ያሉ ሴት አየር ወለዶች የተመረቁበትን በዓል በጋራ በሀዋሳ ከተማ ለማክበር በመገናኘታችን የተሰማኝን ታላቅ ደስታ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።

    “የእኛ ተልዕኮ ራዕይ ያለው ለትውልድ የሚሻገር ሁነኛ ተቋም መፍጠር ነው። የእኛ ተልዕኮ ውጊያ የሚያስቀር፣ ውጊያ የሚጨርስ Elite Force መገንባት ነው። የእናንተ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መገንባት፣ ኢትዮጵያን መጠበቅ፣ ኢትዮጵያን ማጽናት እና ኢትዮጵያን ማሸጋገር ነው።” ኢትዮጵያ በልጆቿ ላብ ትሰራለች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ አጥንት እና ደም ትጸናለች፤ ኢትዮጵያ አልተደፈረችም አትደፈርም፤ በክብር እና በነጻነት ለልጆቻችን የምናሸጋግራት ብቸኛዋ የአፍሪካ ፈርጥ ሆና ትቀጥላለች።…

    Read More

    ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ በከፍተኛ ሁኔታ ያፋጥናል ሲሉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ

    የታላቁ የኢትዮጵያን ህዳሴ ግድብ ምርቃትን ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋው አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴስ ትምህርት ቤት ካሳለፍነው እሁድ ጀምሮ የፎቶግራፍ አውደርዕይ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በፎቶ አውደርእዩ ተዘዋውረው ሲጎበኙ ያነጋገርናቸው የድሬዳዋ ነዋሪዎች በግድቡ ለምርቃት መብቃት ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለሀገራችን ህዝብ የይቻላል መንፈስን ያላበሰ ትልቅ ፕሮጀክት ነው ሲሉ ተናግረዋል። እኛ ኢትዮጲያኖች በህብረትና በአንድነት በመቆም ሁሉንም…

    Read More

      🇪🇹 መስከረም 7/2015 የወጣቶች ምክክር መድረክ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው።

      በድሬዳዋ የሚገኙ የከተማ ቀበሌና የገጠር ክላስተር ወጣቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ይገኛሉ፡፡ ”የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሠላም በማረጋገጥ የድሬዳዋ ብልጽግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ከወጣቶች ጋር እየተካሄደ በሚገኘው ምክክር መድረክ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ መግባባት ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

      Read More