Headlines

በአስተዳደሩ 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ ይሰጣል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

በድሬዳዋ አሰተዳደር 3ኛዉ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከመስከረም 30 ጀምሮ እንደሚሰጥ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ይሱፍ ሰኢድ በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀዋል። የልጅነት ልምሻ በሽታ(ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህጻናት ከመስከረም 30 ጀምሮ ለተከታታይ 4 ቀናት እንደሚሰጥ ኃላፊው አስታውቀዋል። በክትባት ዘመቻውም በአስተዳደሩ 97,364 ህጻናትን ለመከተብ…

Read More

Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan..

Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 11ffaa Bara Hojii 3ffaa waggaa 5ffaa gaggessuu jalqabe irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Gabaasa Raawwii Hojii kan Ji’oota jahan darbanii dhiheessaaniin Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan.. Hojiilee Industirii oomishaa guddisuuf Ji’oottan Jahaan…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የለውጥ አመራሩ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ከምዕላተ-ህዝቡ ጋር በጋራ በመለየት በአመራሩና…

Read More

Bulchinsatti Walakkeessa Bara Baajataa Baajataa 2017 Kanatti Raawwiin Hojii Dhibbeentaa 90% ol Raawwatamuun Ibsame.

Bulchinsi Dirree Dhawaa gamaaggama raawwii karoora hojii Dhaabbilee bulchinsaafi mana qopheessaa magaalaa kan walakkeessa Bara Baajataa 2017 gamaaggamaati jira. Gabaasa raawwii kurmaana lammaafaa dhihaateenis Roga Kaayzanii hojiirra oolchuutiin qisaasama qabeenyaa Birrii Mil. 5tti shalagamu hambisuuf karoorfamee birr mil 14 ol qisaasama hanbisuun danda’amee jiraachuufi raawwii kaayzaniirratti gaggeessitootaafi hojjettoota 476f lrenjiin hubannoo cimsuu kannamuun ibsameeti jira….

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በአረንጓዴ አሻራ ስራዎች ከሚተከሉት ችግኞች መካከል 85 በመቶ የሚሆኑት ለምግብነት የሚውሉ ፣ ሙቀት የሚቋቋሙ እና የውሃ እጥረት የሚችሉ ናቸው”። ወ/ሮ ፈቲህያ አደን – የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ

“በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ እንደራሴዎች እና በስሩ ካሉ ተጠሪ ተቋማቶች ጋር በጋራ በመሆን የክረምት የበጎ ስራ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብርን አከናወኗል። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን በመርሃግብሩ ላይ እንደተናገሩት ድሬዳዋ ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላት ፣ ከፍተኛ የጎርፍ ተጋላጭነት እና…

Read More

    Filannoon Marsaa 6ffaa nageenyaan akka Geggeefamuuf Qaamolee nageenyaa waliin mari’atame.

    Filannoo marsaa 6ffaa bara 2013tti geggeefamu ilaalchisuun Qaamoleen Nageenyaa waliin marii geggeefamera. Marii geggeefame irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Obbo Ahmad Buuh akka ibsanitti Qaamoleen Nageenyaa dhaabilee Siyaasa irraa bilisaa ta’uun hojii isaanii kan Nageenya kabajchiisuu bilisaan akka geggeessuu qaban dhaaman. Waltajjii kana irratti Karoora Hojii Filannoo marsaa 6 ffaaf karoora Raawachiisaaf qophaa’e Inispeektar Antanah Rafeeraa Karoora…

    Read More

      አምስቱ የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች በቀጣናው ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በድሬዳዋ ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ

      የአፋር ፣ የሱማሌ ፣ የኦሮሚያ ፣ የሃረሪ ክልሎችና የድሬድዋ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ሃይሎች በአሁናዊ የሰላምና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ነው በድሬዳዋ ከተማ እየመከሩ የሚገኙት ። የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታ ስብሰባውን ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት ፣ በቀጣናው አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የፀጥታ ችግሮችን ፣ አልሸባብንና ሌሎች ፀረ ሰላም ሃይሎችን ከመቆጣጠር አንፃር ፣ ህገ ወጥ የመሳሪያና…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በአዲስ መዋቀሩን ተከትሎ አዲስ አሰራሮችን ለመዘርጋትና ለመተግበር አቅዶ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ ይቻለው ዘንድ መስከረም 26 ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫቸው እንደገለጹት 1. በከተማችን ድሬዳዋ ለሚስተዋለው የትራፊክ መጨናነቅና ከዚህም ጋር የተለያዩ ወንጀሎች…

        Read More

          የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽ እና ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው ያሏቸውን ጥያቄዎች እያቀረቡ ነው፡፡

          እስካሁን ባለው ሂደትም እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎች፡- • የሰላም ስምምነቱ ሂደት አንድምት እና ፋይዳ ቢብራራ፤ ከማን ምን ይጠበቃል፤ በህወሓት በኩል ያለው ዝግጁነትስ እንዴት ይገለጻል? • የመልሶ ግንባታ ሥራዎች በጥራት፣ በፍትሐዊነት እና በፍጥነት እንዲከናወኑ የመንግሥት ዝግጁነት ምን ይመስላል? • የሰላም ስምምነቱ ሂደት ያልተዋጠላቸው አካላት ውሳኔዎችን ለመተግበር እንቅፋት አይሆኑም ወይ፤ ከዚህ አኳያ የመንግሥት አቋም ምንድን ነው? • የዜጎች…

          Read More

          ወጣቶች በተስፋ የተሞሉ የለውጥ ሀይል ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለፀ::

          የአሰሊሶ ወረዳ ከድሬደዋ ወጣቶችና ስፓርት ኮምሽን ጋር በመተባበር በወረዳው ለሚገኙ 500 ወጣቶች የማነቃቂያና የህይወት ተሞክሮ ስልጠና ሰጥቷል። የአሰሊሶ ወረዳ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አብዲ አበደላ ወጣቶች በአንድ አገር አጠቃላይ እድገትና መፃዒ የለውጥ ስኬት ትልቁን ድርሻ የሚወስዱ አምራች ሃይል እንደሆኑ አውስተዋል።በአስተዳደራችን ወጣቱን በሙሉ ሃይል በማህበራዊ ፓለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መድክ ተሳታፊ ከመሆን ባለፈ ለሚኖረው ለውጥ ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችሉ…

          Read More