የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አብዲ ሙክታር የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አልፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የአስተዳደሩን ህዝብ የልማትና የዲሞክራሲ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ አስተዳደራዊ አዋጆችንና ደንቦችን በማውጣትና በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች የአዋጆችንና ደንቦችን በፈጻሚው የመንግስት አካል ተፈጻሚነታቸውን በመከታተል እና በአፈጻጸማቸው መሰረት አስፈላጊ ውሳኔዎችን በመስጠት ምክር ቤቱ ከህዝብ የተጣለበትን ሃላፊነት በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡…

Read More

Waxaa laa sheegay in guryaha wayeelka iyo dadka danyarta loodhisayoo wax badan noloshodo iska badaleen.

Dhismaha guryaha dadka danyarta ee Dagmada 01, Gande rige,iyo Dagmada 04 ayaa maanta lagu wareejiyay dadki loogu talagalay. Munasibada wareejinta guriuaha ayaa waxaa kaso qayb galay oo farin halkasi ka gudbiyay Mudane Ibrahim Yusuf,oo ah Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqada ee laanta diridhaba ayaa yidhi in ahmiya gaar ah lasaray dadka danyarta sii aay u helan…

Read More

ኢትዮጵያ ወደ ምግብ ሉዓላዊነት ከፍታ

መንግስት ለ2017/18 ምርት ዘመን ብቻ ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ አድርጓል፡፡ የማዳበሪያ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል፡፡ የዘንድሮዉን እንደ አብነት ካነሳን ከአምናዉ ፍላጎት ጋር ሲነጻጸር የ4 ሚሊዮን ኩንታል ብልጫ አለዉ፡፡ እንደ ሀገር ለማዳበሪያ ግዥ ከምናወጣዉ ወጪ በተጨማሪ ለትራንስፖርት አገልግሎት የምንከፍለዉ ዋጋ የዉጭ ምንዛሬ አቅማችንን ለዘመናት እያሟጠጠ በሀገር ኢኮኖሚ ላይም አሉታዊ ጫና እየፈጠረ…

Read More

በኦሮምኛ ሙዚቃ እድገት ውስጥ ከፍተኛ አስተዋጾ ያበረከተው የአፍረን ቀሎ የሙዚቃ ቡድን 62ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል ፡፡

በኦሮምኛ ሙዚቃ እድገት ውስጥ ከፍተኛ አስተዋጾ ያበረከተው የአፍረን ቀሎ የሙዚቃ ቡድን 62ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል ፡፡ ቋንቋና ባህልን ለማሳደግ መሰባሰብ እጅግ ፈታኝ በነበረበት ዘመን ተሰባስበው የኦሮምኛ ተወዳጅ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን በሬዲዮ ለህዝቡ ጆሮ እንዲደርስ እና ባለ ተሰጥኦ ወጣቶችን በማሰባሰብ በርካታ ስመጥር የሙዚቃ ባለሞያዎች እንደፈጠሩ ምቹ መደላድል የፈጠሩት የአፈድረን ቀሎ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ሀገር መምራት ከጀመረ ወዲህ በሁሉም ዘርፍ በርካታ ድሎች መመዝገባቸው ተገለፀ::

ከቃል እስከ ባህል” በሚል እሳቤ ” የብልፅግና ፓርቲ 2ተኛ መደበኛ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃላያ ኮንፍረንስ በድሬዳዋ ተካሄደ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ እንዲሁም የብልፅግና…

Read More

    ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግስት መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ያሉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ፊርማቸውን አኑረዋል ።

    አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብአዊና ቁሳዊ ውድመት ብሎም የውሸት ፕሮፖጋንዳ የአሜሪካ መንግስትና መላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ የሽብርተኛውን ቡድን ሴራ ይረዱት ዘንድ መላውን የአስተዳደሩን ነዋሪዎች በማስተባበር ” የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” በሚል መሪ ቃል ስለ አሸባሪው የህወሀት ሴራ ደብዳቤ ላይ በመፈረምና በፖስታ በማድረግ በዛሬው እለት የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች…

    Read More

    የኢትዮጵያ መንግሥት በInvest in Ethiopia 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13.1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርሟል። በታዳሽ ኃይል፣ በማዕድንና በአረንጓዴ አሞኒያ ዘርፎች ላይ ያተኮሩት እነዚህ ስምምነቶች የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችን ተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን ጉልህ ማሳያ ናቸው። የውጭ ምንዛሬ ተመን ሊበራላይዜሽን፣ እና የባንክና ቴሌኮም ዘርፎችን ለንግድ ማህበረሰቡ ክፍት ማድረግ የመሳሰሉ ቆራጥ እርምጃዎች ግልጽና ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ መፍጠራቸውን በተጨባጭ ያረጋግጣል። ይህም በዘመናዊ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አማካኝነት ለዓለም አቀፍ ገበያ ምቹ መዳረሻን ፈጥሯል።

    ‎ይህ ዕድገት በሁሉም ስትራቴጂካዊ ዘርፎች በግልጽ እየታየ የሚገኝ ሲሆን፤ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የተንተራሰው የሀገራችንን የታዳሽ ኃይል ሀብትን በመጠቀም በሶላር ምርት እና በሃይድሮጅን ፕሮጀክቶች ላይ የተገኘው እመርታ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የማዕድን ዘርፍ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ እየተሰራበት ይገኛል። የኢንዱስትሪ ዕድገታችን አዲስ በሚገነቡት ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እየተፋጠነ ሲሆን፣ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፉም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በልህቀት እየተመራ ይገኛል። በኢትዮጵያ…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር የደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዓሉ የሚከበርበትን ስፍራ የማፅዳት መርሀ-ግብር ተከናወነ

    በመርሃ-ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከኃይማኖት አባቶች እና ከወጣቶች ጋር በጋራ በመሆን የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ አፅድተዋል። ድሬዳዋ ሁሉም እምነቶች በፍቅር፣ በአብሮነትና በሰላም የሚኖሩባት ከተማ መሆኗ የተገለፀ ሲሆን፤ እንደነዚህ አይነት በዓላትም ወንድማማችነትን እና እህትማማችነትን እንደሚያጠናክሩ ተጠቁሟል። በፅዳት ዘመቻው ሲሳተፉ ያነጋገርናቸው የእስልምና፣ የፕሮቴስታንት እና የሌሎችም እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች በድሬዳዋ ሁሉም በዓል በጋራ…

    Read More

    Manni Maree Bakka Bu’oota Ummataa bakka Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad argamanitti walgahii idilee 36ffaa taa’aa jira

    Manni Maree Bakka Bu’oota Ummataa 6ffaa, Bara Hojii 3ffaa bakka Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad argamanitti walgahii idilee 36ffaa taa’aa jira Manni marichaa wixinee baajata mootummaa Federaalaa kan bara baajataa 2017 ni raggaasa jedhamee eegama. Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad gaaffii miseensota mana mareerraa ka’aniif deebiifi ibsa ni kennu jedhamee akka eegamu mana maricharraa odeeffanne.

    Read More

      #አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

      Read More