በሰብዓዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ አዎንታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚሰራው ዲያሎግ ሂዩማኒቲ በድሬዳዋ ሲያካሂድ የቆየውን መርሃግብር አጠናቀቀ።

ከተለያዩ የአለም ሀገራት የተውጣጡ የድሬዳዋ አስተዳደር ልጆች ፣ ወዳጆች እንዲሁም ከፈረንሳይ ፣ ከጅቡቲ፣ ከኒጀር፣ ከማሊ፣ እንዲሁም ከዩኤስኤን ጨምሮ ከሌሎች የዓለም ሀገራትም የመጡ የዲያሎግ ሂዩማኒቲ አባላት እና ተሳታፊዎች ለተከታታይ ቀናት በድሬደዋ ቆይታ ያደረጉ ሲሆን በዛሬው እለት የፕሮግራሙ በመዝጊያ የምሳ ግብዣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በቤተመንግስት ተደርጎላቸዋል። በማጠቃለያ መድረኩ…

Read More

Kulliyadda Dire Poly Technic Ayaa Sheegtay Inay Ku Hawlan Tahay So Sarista Ardaay Xirfadodda iyo Anshaaxoduba Wanaagsan yahay.

Waxaa boqasho indha indhaa indhayna Kuliyadda Farsamada Gacanta ee Dire poly ku tagaay xirfad layasha xidhidhka Saxafada ee ka hawl gala xafisyadda ismamulka diridhabe. Waxana Sharaxad kobaan kabixitayay adegga kuliyadda Mareeyaha kulliyadda Mudane Salaaxdin Abdulhamid, oo sheegay in kuliyaddan ay bixisoo waxbarasho iyo tababar tayo leh oo dhanka farsamada ah. Mareeyaha Kulliyada ayaa sidokale sheegay…

Read More

    በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ::

    አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶችን በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፓርኩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ፓርኩ ለ2 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል። ባለፉት ስድስት ወራትም 6 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘት መቻሉን አቶ ካሚል ተናግረዋል። ወደ ስራ…

    Read More

    Xumuramuun Hidha haaromsaa guddicha Itoophiyaa ilaalchisuun Mariin paanaalii gaggeefame.

    ‎Hojjatoonni Biiroo Dhimma Kumunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Xumuramuun Hidha Hidha haaromsaa guddicha Itoophiyaa ilaalchisuun Mariin paanaalii gaggeessan. ‎ ‎marii kana irratti Hooganaan Biiroo Dhimma Kumunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruuk Falaqaa akka jedhanitti Ijaarsa Piroojektii Hidha haaromsaa guddicha Itoophiyaa Lammiiwwan Itoophiyaa tokkummaan ta’anii hojii boonsaa raawatanii jedhan. ‎Itoophiyaan biyya qabeenya uumamaatiin daran badhaate qabeenya biyya…

    Read More

    የሐዘን መግለጫ

    የድሬዳዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት ቦርድ አባላት በድሬዳዋ ደወሌ የምድር ባቡር ድርጅት ባቡር ላይ በደረሰ አደጋ ከፍተኛ ሀዘን እንደተሰማቸው ገለፁ አባላቱ ሀዘኑ የመላው ኢትዮጲያውያን መሆኑን ገልፀው፤ ቦርዱ ከተጎጂዎች ጎን በመቆም አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ እና ይህም በቀጣይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል። የቦርዱ አባላት በአደጋው ሳቢያ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ለቤተሰባቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን የተመኙ ሲሆን፤ ቀላል እና…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ በድሬዳዋ ከተማ የተሠሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ፡፡

      የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ፤ በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል የምህበረሰብ ፋርማሲ/ መድሃኒት መደብር እና የድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል አገልግሎትን ለማዘምን የሚረዳና ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገዛውን CT Scan/ ሲቲ ስካንና የአገልግሎት መስጫ ክፍልን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሃርና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል፡፡ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ ግንባታው በ…

      Read More

      Marii fi tumsa waloo naannoolee ollaa gidduutti taasifamu wal-dhabdee naannoo furuu fi hariiroo Uummataa cimaa uumuuf kan gargaaru tahuu,Itti Aantuun Af-yaa’ii Mana Marii Federeeshinii Aadde Zahraa Umad ibsan.

      ‎Manni marii Federeeshinii Rippabiliika Dimookiraatawaa Federaalawaa Itiyoophiyaa dhaabbata UNDP waliin ta’uun Waltajjii Bulchiinsa Dirree Dhawaatti waltajjii walitti dhufeenya mootummaa fi ijaarsa nagaa naannolee ollaa Baha Ityoophiyaa gidduutti xiyyeeffate qopheeyse gaggeesse. ‎ ‎Sirna hariiroo mootummoota biyya keenyaa gidduu jiru cimsuu fi siranaawaa taasisuuf labsiin Dambii Hariiroo Mootummoota Gidduu jiru cimsuu Lakk. 1231 /2013 eerga bahee bubbuleeti…

      Read More

        አዲስ አበባ ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ድሬዳዋ ካምፓስ በቴክኒክና ሙያ የትመህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪና በማስተርስ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አሰመረቀ

        በምርቃት ስነስረአቱ የኮሌጁ ፕሬዝዳንት አቶ በላይነህ ረጋሳ ተቋሙ ከተመሰረተበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ተማሪዎቹን በዘርፉ በተቀመጠው የጥራት ደረጃ ልክ በእውቀትና በክህሎት ጎልብተው እንዲመረቁ ከማስቻል ባለፈ ከፍሎ ለመማር ላልቻሉ ወገኖች በተለያዩ ጊዜያት ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጓ በማስተማርና በማስመረቅ ማህበራዊ ግዴታውን መወጣቱን አስረድተዋል።በቀጣይም ኮሌጁ ትምህርት አሰጣጡን ዘመናዊ ለማድረግ እየሰራ ያለውን ተግባር በማጠናከር የመማር ማስተማር ሂደቱን ወደላቀ…

        Read More

          ”የኛ ዘመን ወጣት ሚና “ በሚል መሪ ሀሳብ ወጣቶችን ያሳተፈ የዉይይት መድረክ ተካሄደ

          የውይይት መድረኩ በዋናነት ወጣቱ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ነው የተነገረው ። የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጄ ጸጋዬ እንደገለጹት በሀገር ግንባታም ሆነ በማህበረሰብ ለውጥ ንቅናቄ ላይ ወጣቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው እና የለውጡ እውን መሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የለውጡ ቱርፋት የሆኑትን የልማት፣…

          Read More

          ወጣቶች ሁሌም በበጎ ፍቃድ ስራዎች በመሰማራት አካባቢያቸውን የመንከባከብና ማህበረሰባቸውን የመጥቀም ስራ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

          የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻና የችግኝ እንክብካቤ አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ከወጣቶች ጋር በመተባበር የፅዳት ዘመቻ መከናወኑን እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል። በተለይም ወጣቶች ሁሌም በበጎ…

          Read More