በሰብዓዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ አዎንታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚሰራው ዲያሎግ ሂዩማኒቲ በድሬዳዋ ሲያካሂድ የቆየውን መርሃግብር አጠናቀቀ።
ከተለያዩ የአለም ሀገራት የተውጣጡ የድሬዳዋ አስተዳደር ልጆች ፣ ወዳጆች እንዲሁም ከፈረንሳይ ፣ ከጅቡቲ፣ ከኒጀር፣ ከማሊ፣ እንዲሁም ከዩኤስኤን ጨምሮ ከሌሎች የዓለም ሀገራትም የመጡ የዲያሎግ ሂዩማኒቲ አባላት እና ተሳታፊዎች ለተከታታይ ቀናት በድሬደዋ ቆይታ ያደረጉ ሲሆን በዛሬው እለት የፕሮግራሙ በመዝጊያ የምሳ ግብዣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በቤተመንግስት ተደርጎላቸዋል። በማጠቃለያ መድረኩ…


