በድሬዳዋ አስተዳደር የ2017 ዓ/ም የከተማ ሴፍቲኔትና ስራ ፕሮጄክት ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናዉኗል፡፡
ይህ ፕሮጄክት ፣ ከተረጂነት ተላቅቀው ስራ ፈጣሪና አምራች በሆኑ ነዋሪዎቿ የምስራቁ የሀገራችን ክፍል ተምሳሌት የሆነች ድሬዳዋን እውን ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አካል መሆኑን የድሬዳዋ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጀማል ኢብራሒም ገልጸዋል፡፡ ከአንድ ሺህ አራት መቶ በላይ አቅመ ደካሞች በቀጥታ ከሰባት ሺህ ስድስት መቶ በላይ ሰዎች ደግሞ በከተማ ጽዳትና ውበት ስራ የፕሮጄክቱ ተጠቃሚዎች እንደሚሆኑ…


