“መልካጀብዱ ከአቧራና ከቁሻሻ ተላቆ ውበትን እየተጎናፀፈ ይገኛል” – የወረዳ 01 ነዋሪዎች::

በድሬዳዋ በወረዳ 01 እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ አካባቢውን ከአቧራና ከቁሻሻ አላቆ አዲስ ውበትንና ገፅታን እያጎናፀፈው እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች ተናገሩ። በዚህም የወረዳው ነዋሪ የሆኑት አቶ ነብዩ ደመቀ ከዚህ ቀደም የመልካ ጀብዱ መንገድ የተዘጋጋ በቁሻሻና በአቧራ የተሞላ እንደነበረ አስታውሰው፤ በአሁን ሰዓት በኮሪደር ልማቱ መንገዶች ተከፍተው ባማረ መልኩ እየተሰሩ እንደሚገኙና ይህም ለወረዳው አዲስና ማራኪ ገፅታን እያላበሰው እንደሚገኝ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ዓመታዊ ሥልጠናውን እየተካሄደ ነው

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓመታዊ የከፍተኛ አመራሮች ሥልጠናውን እያካሄደ ነው። ሥልጠናው “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ለሚቀጥሉት 10 ተከታታይ ቀናት እንደሚሰጥ ተገልጿል። ሥልጠናው የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎት እና አቅም የሚገነቡ ልዩ ልዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚቀርቡበት መሆኑን ፓርቲው አስታውቋል። በሥልጠናው ከ2000 በላይ ከፌዴራል እና ከክልል የተወጣጡ ከፍተኛ አመራሮች እንደሚሳተፉ ነው የተገለጸው። ከሥልጠናው በተጓዳኝ የተግባር የመስክ…

Read More

    GALAALCHA DIRREE 26

    Guyyaan Alaabaa dhaabbilee mootummaa Bulchiinsaa kan gara garaa keessattii kabajame Guyyaan Alaabaa Biyyaalessaa 14ffaan haala miidhagaa fi hawataa ta’een dhaabilee bulchiinsaa tokko Gamoo Kantiibaa bulchiinsaatti Miseensonni Kaabinee Bulchiinsaa, Geggeessotni sadarkaa gara garaa, hojjattoonni fi Qaamoleen hawaasa gara garaa kan tajaajilaaf mooraa Gamoo Kantiibaa ykn Faayinaansii keessa turan gamtaan Faaruu Alaabaa Biyyaalessaa Faarsuu fi alaabaa fannisuun…

    Read More

      Various Resolutions were passed by the Dire Dawa Administration

      At an emergency meeting of the Dire Dawa Administration Cabinet, various resolutions were passed. Following the reorganization of the Dire Dawa Administration cabinet, it planned to implement new procedures and passed various resolutions at its emergency meeting on October 6-2021. Accordingly: 1. Recognizing the seriousness of the problem of the traffic congestion in Dire Dawa…

      Read More

        The community is called upon to take appropriate measures on preventing Covid-19 virus from causing serious harm to our Administration

        The Dire Dawa Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, in a press statement issued today regarding the current situation of the Corona virus, said that the society is currently neglecting the Corona virus and called on the community to take precautionary measures to prevent further damages. Since Megabit 24, 2012e.c, 38,530 people have been tested and…

        Read More

        Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Hawaasa harka Qalleeyyii Aanaa Dirree Dhawaaf deegarsa maddii qooduu gaggeesse.

        ‎ ‎Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Dirqamaa fi hawaasummaa isaa cimsuuf Ayyaana Bara haaraa 2018 sababeeffachuun sagantaa maddii nyaataa qooduu gaggeesse. ‎ ‎ ‎Sagantaa kana irratti Daareektarri Baankii Daldalaa Itiyoophiyaa kan damee Dirree Dhawaa Obbo Gezahegn Bekana deggersa haasawa taasisaniin, daakuu daqiiqaa kiiloo 25, zayita nyaataa liitira 5, fi maallaqa Birrii 1300,, walumaa galatti Birrii kuma 6,…

        Read More

          Sagantaan Piroojektii Misooma Seeftineetii jiruu fi jireenya hawaasa baay’ee jijjiiraa jiraachuun ibsame.

          Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Sagantaan Piroojektii Misooma Seeftineetiin Abbaa fi Haawan warraa hamatamanii turan kum 3 fi 428 ebbifamuudhaan turtii waggoottan sadii ce’aniiru. Hojiiwan Ijoo irratti hojjachaa turan Koosii sassaabuu fi qulquleessuu, misooma magariisaa, misooma sululaa fi Ijaarsa piroojektoota xixiqoo irratti bobbaba’uun miseensonni maatii kan kum 46 ta’u fayyadamoo ta’aniiru. Sagantaa Eebba Hojiiwan Bu’uraalee Misoomaa kan…

          Read More

            #”በጎነት_ ለኢትዮጵያ _ ከፍታ” _ *በ2014ዓም የድሬዳዋ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ሐሙስ ሰኔ 23ቀን በይፋ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፉራንኦል ቡልቻ አመልክተዋል ፡፡

            የዝግጅት ክፍላችን ያነጋገራቸው የስራ ኃላፊዎች እንደገለፁት # የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ በተደራጀ መልኩ የሚጀመረው ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ መሆኑን የሚናገሩት #ኮሚሽነር _ፉራንኦል _ ለተሳታፊዎች የሚሰጠው ሥነ-ልቦናዊ እርካታ፣ ልምድ ከመለዋወጥ፣ ከመተሳሰብ፣ አብሮነትን ከማዳበርና ከማህበራዊ መስተጋብር አኳያ የሚፈጥረው ዕድል፣ እንዲሁም ለሚደረግለት ሰው የሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በቀላሉ የሚታይ አለመሆኑን ነው…

            Read More

            የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን አስመልክቶ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

            ” እምርታ እና ማንሰራራት ” በሚል መሪ ሀሳብ ታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን አስመልክቶ በዛሬው እለት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሂዷል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል ።

            Read More

            ስዊፍት ህብረት ስራ ማህበር በኤሌትሪክ ቻርጅ የሚሰሩ 200 ተሸከርካሪዎችን ለሽያጭ አቀረበ

            የትራንስፖርት ዘርፍን በማዘመን ከነዳጅ ወጪ በማዳን በከፍተኛ ጥራት የተመረቱ 2025 ሞዴል የሆኑ ተሸከርካሪዎችን ወደ ከተማችን በማስገባት የሚታወቀው ስዊፍት ህብረት ስራ ማህበር በኤሌትሪክ ቻርጅ የሚሰሩ 200 ተሸከርካሪዎችን ለአገልግሎት አቅርቧል፡፡ በቁልፍ ርክክብ ስነስርአቱ ላይ ተገኝተው የተሸከርካሪዎቹን ሰሌዳና ቁልፍ ለአባላቱ ያስረከቡት ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ናቸው፡፡ ኃላፊው በመልዕክታቸው የገቡትን ቃል ወደ ተግባር…

            Read More