የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቋል።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚና ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አካላትን እንደገና ለማቋቋምና፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ለመወሰን የወጣ አዋጅ፤ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ፤ እንዲሁም የከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ በመወያየት አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የሚከተሉትን ዕጩዎች 1- አቶ ሻኪር አህመድ፣…

    Read More

      ዛሬ በድሬደዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉን ተገለፀ::

      አደጋው ቀበሌ 03 ልዩ ስሙ ሸመንተሪያ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ መከሰቱን የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት በድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዲቪን ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ባንታለም ግርማ ተናግረዋል ። አክለውም ከጠዋት ሁለት ሰአት ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ሰዓታት ዝናብ ሲጥል መቆየቱን በዚህም ሳቢያ እርዝመቱ 50 ሜትር የሆነ የግንብ አጥር በሶስት ቤቶች ላይ ተደርምሶ ከቀኑ ስድስት ከሀያ…

      Read More

      Wafti uu hogaaminayo duqa magaalada Legue ee dalka Faransiiska ayaa booqday mashaariic horumarineed oo kala duwan oo ay ka wadaan ismaamulka Diri dhaba.

      Weftigu intii ay ku guda jireen kormeerkooda waxa ay booqdeen Aagga Ganacsiga Xorta ah ee Diridhaba, Dekedda Qalalan, Tareenka Cusub, Xarunta Shirarka ee Diridhaba, Garoonka Caalamiga ah ee Diridhaba. Duqa magaalada Legue ee dalka Faransiiska, Leonidas Serge, ayaa sheegay in mashaariicda horumarineed ee laga fulinayo magaalada Diridhaba ay si weyn u dardargelinayaan horumarka magaalada Ujeedada…

      Read More

      በድሬዳዋ ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ

      18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት ተከብሯል። “ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጰያ ማንሰራራት የአዲስ ዘመን ድል ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’” በሚል መሪ ሀሳብ ነው የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ተከብሯሌ። ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት የለውጥ ዓመታት እመርታዊ ስኬቶችን ያስመዘገበችበት እና የማንሰራራት የከፍታ ዘመን የጀመረችበትን የድል ብስራት በሚያስቀጥሉ ሁነቶች ታጅቦ እየተከበረ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በድሬዳዋ…

      Read More

      ግምታዊ ዋጋቸው አስከ 70 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለድል ጮራ ሆስፒታል ከ50 አስከ 70 ሚሊየን ብር ዋጋቸው የሚገመት የህክምና መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ። በድጋፍ የተበረከቱት የህክምና መሳሪያዎች የኩላሊት ማጠቢያ፣ የመተንፈሻ ማሽን፣ የልብ ማስነሻ፣ የጽኑ ህሙማን አልጋዎች እና ሌሎችም ሲሆኑ ድጋፉን ያደረገው ደግሞ መገኛውን በአውስትራሊያ ያደረገው ፉት ስክሬይ ሮተሪ ክለብ መሆኑ በወቅቱ ተገልጿል። በህክምና መሳሪያዎቹ ድጋፍ መርሀግብር ላይ በመገኘት ርክክብ ያደረጉት…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው።

        6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ ነፃና በህዝብ ዘንድ ቅቡልነት ያለው እንዲሆንና ምርጫውን በበላይነት በማሸነፍም የህዝብ ተወካዮች መቀመጫ የማግኘት ግቡን እውን ለማድረግ በሚያግዝ መልኩ ዛሬ ለፓርቲው የታችኛው መዋቅር አመራርና አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው ። በስልጠናውም በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ፓርቲው የሚያራምዳቸው አቋሞች ፣ ባለፉት 3 አመታት ፓርቲው ያሳካቸው ድሎችና ለወደፊቷ ኢትዮጵያ የሰነቀው ህልም ለአባላቱ በሰፊው ተገልጿል…

        Read More

        wuxuu si faahfaahsan uga hadlayaa olole doorasho oo uu qabtay Xisbiga Barwaaqo, kaas oo ka dhacay Dir Dhabe gaar ahaan Degmada 03.

        Ujeeddada barnaamijku waxay ahayd in lagu soo bandhigo waxqabadka xisbiga iyo in bulshada lagu dhiirrigeliyo inay sii taageeraan. Intii uu socday kulanka, masuuliyiin kala duwan ayaa ka hadlay guulaha uu xisbigu gaaray sannadihii la soo dhaafay. Waxay si gaar ah u xuseen in xisbigu uu ka dhabbeeyay ballanqaadyadii uu u sameeyay shacabka, isla markaana uu…

        Read More

          ጥብቅ ማስጠንቀቅያ ለድሬዳዋ ነዋሪዎች በሙሉ

          በድሬዳዋ አስተዳደር ዴልታ በመባል የሚታወቀውና በዓለማችን ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለው የኮቪድ ዝርያ ፣ እንዲሁም ደንጊ ፣ ቺክንጉኒያ እና ወባ አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ተከስቷል ፡፡ ከዚህ ተደራራቢ ችግር ልንወጣ የምንችለው ማህበረሰባችን አሁን ያለንበትን ሁኔታ ተረድቶ እንደ አንድ ሆኖ የሚከተሉትን እርምጃዎች ሲወስድ ብቻ ነው ፡፡ እነሱም ፡- 1ኛ. ከቤታችን ውጪ ስንንቀሳቀስ የፊት ማስክ መልበስ ፣ አካላዊ እርቀታንን…

          Read More

          Guryo Sii Mutadawaacnimo Lagu Dhisay OO Logu Talgalay Dadka Hayntodu yartahay Ayaa Manta Lagu Wareejiyay.

          Waxaa la sheegay in xilliyada jilalka lagu guda jiro howlo lagu xalinayo dhibaatooyinka bulshada iyo dhaqaalaha sida ku cad barnamijka Iska wax u qabso ee ismamulka magalada diridhabe lagag xirgaliyay dib udhis logu sameyay guriyaha dadka danyarta ee hayntodu yartay. Waxana ugu horaynti munasibadan ku wareejintan guriyaha oo ka dhacday dagmada 04 komishiineerka Dhalinyarada iyo…

          Read More