የድሬዳዋ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የማጠቃለያ ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ
በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሕብረብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር የቆየ ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች፣ የማኔጅመንት አባላት፣ በአስተዳደሩ የሚገኙ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት የሰው ሀብት ኃላፊዎች እና ከሁሉም የአስዳደሩ የመንግስት ተቋማት የተወጣጡ የመንግስት…


