በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሪደር ልማት የታደሰውና ለበርካታ ሺህ ዜጎች የኑሮ መሰረት የሆነው ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል።

በ1939 ዓ.ም አሁን ያለውን ቅርፅ ይዞ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የቀፊራ የገበያ ማዕከል፣ ለዘመናት ሲታይበት የነበረውን የፅዳት ጉድለት፣ የትራፊክ መጨናነቅና ህገ-ወጥ ንግድ ለመቅረፍ በሚያስችል መልኩ በኮሪደር ልማት ታድሶ ለምረቃ በቅቷል። ማዕከሉ በዘመናዊ መልኩ መታደሱ ለሸማቾችና ለነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን ከመፍጠሩ ባለፈ፣ ለከተማዋ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ማዕከሉ…

Read More

የድሬደዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ከሰአት በኋላ ባካሄደው ስብሰባ ውሳኔ አስተላልፏል

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የ12 ክፍል ፈተና እና በአሸዋ በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ተመልክቶ ውሳኔዎችን አሰተላልፏል፦ 1ኛ :- የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ በኦን ላየንና በወረቀት ለማሕበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 3 እስከ 5፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከሐምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ለሚሰጠው…

Read More

    ismaamulka diri dhabe bulshada ku nool ayaa gargaar ka badan 12 milyan oo lacag iyo iyskugu jirta xoolaba ku deeqay ciidanka qaranka.

    munaasibad si heer sare ah loo soo agaasimay oo lagu qabtay kawaanka cusub ee ismaamulka diri dhabe ayaa waxaa kasoo qayb galay masuuliyin heer federaal ah oo ay hogaaminayso wasiiru dawlaha wasaarada gaashaan dhiga. munaasibadani oo ay furitaanki uu ka hadlay madaxa xafiiska xisbiga barwaaqado mudane mabraate gabrayes ayaa sheegay in ay bulshada ismaamulku ay…

    Read More

    በ2017 በጀት ዓመት 8.8 በመቶ ዕድገት ማስመዝገብ ተችሏል – ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ

    ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2017 በጀት ዓመት 8.8 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን ገለጹ። መንግሥት ኢኮኖሚውን ከዕዳ ጥገኝነት በማላቀቅ፤ በራስ አቅም ችግሮችን በመፍታት እና ወደ ራስ ቻይ አምራችነት ለማሸጋገር ባደረገው ጥረት፤ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የሀገሪቷ ኢኮኖሚ 8.8 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡንም ነው ያነሱት። ፕሬዚዳንቱ መንግሥት የልማት አቅጣጫዎቻችን ውስን ከሆኑ ዘርፎች ወደ ተለያዩ እና በርካታ ዘርፎች…

    Read More

    Istaadiyeemii Magaalaa Dirree Dhawaa Tapha Idiladdunyaa Keessummeesse.

    Istaadiyeemii Magaalaa Dirree Dhawaa taphoota idil-addunyaa keessummeessuuf ulaagaa FIFA fi CAF kan guute yoo ta’u, gareen kubbaa miilaa biyyoolessaa Itiyoophiyaa fi Yugaandaa tapha michoomaa Istaadiyooma kanarratti waliin taphataniiru. Istaadiyeemii Dirree Dhawaa maqaafi beekkamtii duraan qabutti deebisuuf Bulchinsi istaadiyeemcha kana babal’isuufi haaromsuuf ciminaan hojjechaa kan jiru yommuu ta’u guyyaa har’aa kanatti eebbifamuudhaan taphoota sadarkaa Idiladdunyaa keessummeessuuf…

    Read More

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የወልመል ወንዝ መስኖ ልማት ፕሮጀክትን መረቁ

    ********************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሌ ዞን፣ ደሎ መና ወረዳ በመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አማካኝነት የተጀመረውን የወልመል ወንዝ መስኖ ልማት ፕሮጀክትን መርቀዋል። ፕሮጀክቱ የወልመል ወንዝን በመስኖ በሚገባ በመጠቀም የግብርና ምርታማነትን በማላቅ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ዘላቂ የገጸምድር የመስኖ ሥርዓት በመገንባት፤ የግብርና ሥራው ለዘመናት በዝናብ ውኃ ላይ ተመስርቶ የነበረውን የአካባቢውን ሕዝብ…

    Read More

      ” ስለ ኢትዮጵያ ” የተሰኘው 2ተኛው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ እና የፓናል ውይይት በዛሬው ዕለት በአስተዳደራችን ተካሄደ

      በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀውና “ስለ ኢትዮጵያ” የተሰኘው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ እና የፓናል ውይይት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንግዶችን የእንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ውይይቱን አስጀምረዋል። በመድረኩም የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፣ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሀላፊ አቶ ጀማል አህመድ፣ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን የገንዘብ…

      Read More

      In ka badan 5,000 oo hektar oo dhul ah ayaa ismamulka diridhaba, lagu horumariyay hawlaha isku dhafan ee daryeelka deeganka.

      Barnaamijka daryeelaka deeganka iy Horumarinta dareraha biyaha ee sannandkan 2018, laqabtay ayaa maanta munasibad aqoonsi iyo mahad naq loqabta. Waxana munasibada kaso qaby galay oo ka hadlay Duqa is Maamulka diridhaba,Mudane,Khadir juhar,oo sheegay in maamulku uu natiijooyin ka gaaray dadaalladiisa ku aaddan soo celinta horumarinta dooxooyinka marrinada biyaha. Wuxuu sheegay in waddanku uu bilaabay howlaha…

      Read More

      “የከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ዜጎች ከነበሩት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ በመላቀቅ አምራች እና ምርታማ ዜጋ እንዲሆኑ በር የከፈተ ነው”:-የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ

      የከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ዜጎች ከነበሩት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ በመላቀቅ አምራች እና ምርታማ ዜጋ እንዲሆኑ በር የከፈተ ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ተናገሩ። “ከተረጂነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ ሀሳብ የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት እና የስራ ፕሮጀክት (UPSNJP) የ1ኛ ዙር አዲሽናል ፋይናንስ ተጠቃሚዎች ምርቃት መርሀ-ግብር ተካሂዷል።…

      Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በዛሬው እለት ጎብኝተዋል ።

      በዛሬው እለት የነበረው የጉብኝት መርሀ-ግብርም ከመጀመሩ አስቀድሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር እና የካቢኔ አባላት ከስራ ተቋራጮችና ከኮሪደር ልማት አስተባባሪዎች ጋር ውይይት ያካሄዱ ሲሆን በውይይቱም ስለ ኮሪደር ልማት ስራው አጠቃላይ ማብራሪያ እንዲሁም ገለፃ ተደርጎላቸዋል ። በዚህም መሰረት የመጀመሪያው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ዕቅድ በጥሩ አፈፃፃም እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር…

      Read More