“ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ ማፍረስ አይችልም” ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ወቅታዊና አገራዊ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ እንደገለጹት፥ “ማንም አገር ከኢትዮጵያ ጋር ተዋግቶ ማሸነፍም ሆነ…

    Read More

    #Oduu Teeknoolojii Haaraa Fayyadamuun Adeemsa Faaynaansii Ammayyeessuuf Hojjechaa Jiraachuu Biiroon Maallaqaafi Misooma Diinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaa Beeksise.

    Biiroo Maallaqaafi Misooma Diinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaatti Komishiniin Karooraaf Misooma Diinagdee bulchinsatti teeknoolojii sooftiweerii haaraa akkaataa daddabarsa baajata ramaddii tokkoo gara ramaddii birootti taasifamu ittiin hordofuufito’achuun danda’amurrtti gaggeessotaafi ogeessota karooraafi faaynaansii dhaabbilee bulchinsaatiif leenjii hubannoo cimsuu kenne. Komishinara Komishinii Karooraaf Misooma Diinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaa kan ta’an Obbo Haylamaaram Daadhii yommuu leenjicha jalqabsiisanitti kanaan dura…

    Read More

    “የአስተዳደሩን ስላምና ጸጥታ ፍጹም አስተማማኝ በማድረግ እንዲሁም የአስተዳደሩን ተወዳዳሪነት በማሳደግ የኢትዮጵያን ዕድገትና ብልጽግና ወደ ከፍታ ለማሻገር በአዲሱ አመትም በርብርብ ይሰራል”

    የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጳጉሜ 1 የፅናት ቀን “ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በድምቀት ተከበረ። በመረሀ ግብሩም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለጳጉሜ አንድ የፅናት ቀን እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ ኢትዮጲያ በዓለም ላይ የራሷን መንገድ በመከተል ልማቷንና እድገቷን እያረጋገጠች አዲስ ታሪክ እየፃፈች ያለች ሀገር መሆኗን…

    Read More

    ይህ በአማራ ክልል የደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ልዩ ወረዳ ነው። ምድር ለተንከባከባትና ለሠራባት ጸጋዋን ትሰጣለች።

    ለተኛባት እና ለተዋት ደግሞ ቅጣቷን ታወርዳለች። እያንዳንዱን ጋሻ መሬት ጦም ሳናሳድር ከሠራንበት፣ የኢትዮጵያ ብልጽግና ቅርብ ብቻ ሳይሆን አሁናዊ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጡሩነክ

    Read More

      ብዝሃነት፣ መቻቻልና እርቅ ለአገራዊ አንድነት ግንባታ

      ሀገራችን ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ቋንቋ የሚነገርባት፤ በዛው ልክ ደግሞ የበርካታ ብሄሮች የጋራ መኖሪያ ናት፡፡ ከዚህም የተነሳ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ አጀንዳዎችን ስናስብ ተጨባጭ ነባራዊ ሁኔታን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል፡፡ ህብረ-ብሄራዊነታችንን እና ብዝሀነታችንን ማነም ሊዘነጋው አይገባም፡፡ ይህን ያላገናዘበ እና ልዩነቶችን ያላስተናገደ የትኛውም አጀንዳ ሀገራዊ መግባባትን ሊያመጣ፤ አንድነትን ሊያጠናክር ከዚያም አልፎ  ስኬታማ ሊሆን አይችልም፡፡ ወደ አስተዳደራችን ተጨባጭ እና…

      Read More

        የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ከተቋማት ጋር የስራ እቅድ ውል ተፈራረሙ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በድሬደዋ አስተዳደር ቻርተር ቁጥር 416/1996 አንቀጽ 12 እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 11/2009 መሰረት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በአስተዳደሩ ከሚገኙ የአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የ2015 ዓ.ም የስራ እቅድ ውል የተፈራረሙ ሲሆን በስራ እቅድ ውል ፊርማው ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፤የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና የድሬደዋ አስተዳደር የቢሮ ሀላፊዎች ተገኝቷል፡፡

        የውል ሰነዱን ያቀረቡት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ፅ/ቤት የህግ አወጣጥ ክትትልና ቁጥጥር ሙያዊ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ቴውዎድስ ባቹሬ ሲሆኑ የውሉ አላማ የምክር ቤቱን እና የምክር ቤቱን ቋሚ ኮሚቴዎች በተቋማት ዓመታዊ እቅዶችና አተገባበራቸው ላይ የሚያደርጉት የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች በላቀ ደረጃ ውጤታማ፤ ግልጽነትና ተጠያቂነት የተረጋገጠባቸው ማድረግና አስፈላጊነቱና ጠቀሜታውም ቋሚ ኮሚቴዎች በበጀት ዓመቱ የታቀዱ የተቋማትን ግቦች እና…

        Read More

        Tajaajilli Diiga Arjoomuu Lubbuu Lammiilee Baraaruu Keessatti Gumaacha Guddaa Kan Qabu Ta’uun Ibsame.

        Konfaransiin Baankota Dhiigaafi Tishuu Waggaa Marsaa 13ffaa “Dijitaalaayzeeshininiifi Kalaqni Tajaajila Baankii Dhiigaafi Tishuutiif” mataduree jedhuun Bulchinsa Dirree Dhawaatti Gaggeeffamaa Jira. Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Waltajjicha haasaan yommuu bananitti sagantaan dhiiga arjoomuu lubbuu lammiilee baraafuu keessatti gaacha guddaa kan qabu ta’uu eeranii ministeerri fayyaa Itoophiyaa tajaajila fayyaa saffisaafi si’ataa lammii biraan gahuurratti…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ የሚመክር ውይይት አካሄደዋል፡፡

          በድሬዳዋ የትግራይ ተወላጅ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ባካሄዱት ውይይት በቅርቡ የትግራይ ክልል በሚያስተዳድረው ህወሓት በመከላከያ ሠራዊታችን ላይ የፈፀመው ኢ-ሠብአዊ ድርጊት ፍፁም የትግራይ ህዝብን የማይወክል መሆኑን ያወገዙ ሲሆን የትግራይ ህዝብ ከኢፌድሪ መንግስትና ህዝብ ጎን መሆኑንም በተግባር እንዳረጋገጠው ሁሉ አሁን ከአዲሱ የትግራይ አስተዳደር ጎን በመቆም ለዘላቂ ሠላምና ልማት በጋራ እንደሚሠሩ ጥሪ አቅርበዋል። በድሬደዋ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆችም በሚፈለጉ ነገሮች…

          Read More