በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2 ተኛውን የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ የውሀ ሙሌትን አስመልክቶ ሀገራዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው ።
በዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት አዘጋጅነት በዛሬው እለት በድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ ” ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አካባቢያዊ ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ጂኦ ፓለቲካዊ ተፅዕኖዎች ” በሚል ርዕስ ሀገራዊ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው ። በዚሁም ኮንፍረንስ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህን ጨምሮ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኡባህ አደም ፣…


