በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት 2 ተኛውን የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ የውሀ ሙሌትን አስመልክቶ ሀገራዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው ።

    በዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት አዘጋጅነት በዛሬው እለት በድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ ” ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አካባቢያዊ ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ጂኦ ፓለቲካዊ ተፅዕኖዎች ” በሚል ርዕስ ሀገራዊ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ነው ። በዚሁም ኮንፍረንስ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህን ጨምሮ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኡባህ አደም ፣…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ የነበረው የከፍተኛ ዲቪዚዮን ውድድር በመስቀለኛ ክለብ ሻምፒዮንነት ተጠናቀቀ።

    ላለፉት አራት ወራት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም ከፍተኛ ዲቪዚዮን የእግር ኳስ ክለቦች ሻንፒዮና ውድድር በዛሬው ዕለት የፍፃሜ ጨዋታ መስቀለኛን ከ 06 ህብረት በኮንጎ ሜዳ ያገናኘ ሲሆን በመስቀለኛ አሸናፊነት ውድድሩ ተጠናቋል። በዚህ ውድድር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከውድድሩ መጀመሪያ አስከ መዝጊያው ድረስ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው ክትትልና ድጋፍ ማድረጋቸው ተገልጿል። የዛሬውንም የመዝጊያ…

    Read More

    ግባችን ሥራ መፍጠር፣ ዕድልን ማስፋት እና የሕዝባችንን አቅም የሚያንፀባርቅ ኢኮኖሚ መገንባት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

    ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በ5 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባ ዘመናዊ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብ ማምረቻ ሥራ አስጀምረዋል። ብራውን ፉድስ የተሰኘው ዘመናዊ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብ ማምረቻ ከበቆሎ፤ ቦሎ፣ ሽምብራ እና ሌሎች እህሎች ቅይጥ ምግቦችን አዘጋጅቶ ለምግብ፣ ለመጠጥ እና ለእንሰሳት መኖ ኢንዱስትሪዎች የሚያቀርብ ነው። በሥራ ማስጀመሪያው ላይ ንግግር…

    Read More

      GALAALCHA DIRREE 26

      Guyyaan Alaabaa dhaabbilee mootummaa Bulchiinsaa kan gara garaa keessattii kabajame Guyyaan Alaabaa Biyyaalessaa 14ffaan haala miidhagaa fi hawataa ta’een dhaabilee bulchiinsaa tokko Gamoo Kantiibaa bulchiinsaatti Miseensonni Kaabinee Bulchiinsaa, Geggeessotni sadarkaa gara garaa, hojjattoonni fi Qaamoleen hawaasa gara garaa kan tajaajilaaf mooraa Gamoo Kantiibaa ykn Faayinaansii keessa turan gamtaan Faaruu Alaabaa Biyyaalessaa Faarsuu fi alaabaa fannisuun…

      Read More

        ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የተሰጠ መግለጫ ቁ.6

        የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዙ የተገኙ ድሎቻችንን ዘላቂና አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ ሲሆን፣ ለዚህም በማኅበረሰቡ፣ በአስተዳደር አካላትና በጸጥታ አካላት መወሰድ የሚገባቸውን ተግባራት በመለየት የሚከተሉትን ትእዛዛት ሰጥቷል፡፡ 1. ከሕዝብ ችግር ለመጠቀም የሚፈልጉ አንዳንድ አካላት፣ ወደ ሀገር ቤት የሚመጣውን የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ምክንያት አድርገው ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ለማድረግ መነሣሣታቸው ተደርሶበታል፡፡ ይህ ደግሞ ድኻውን የኀብረተሰብ ክፍል ስለሚጎዳ በእነዚህ…

        Read More

        የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ሊሰጥ ነው

        በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣ የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር አስታወቀ። መራጩ ማህበረሰብ ያለምንም እንግልትና የትራንስፖርት ችግር ሳይገጥመው ድምጹን መስጠት እንዲችል ማህበሩ ነፃ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማቅረብ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አሽከርካሪዎች ገልጸዋል። የማህበሩ አስተባባሪ ወጣት ቃልኪዳን ፀሐይ እንደገለፀው፣ ማህበሩ በአጠቃላይ 500 አባላት ያሉት ሲሆን ሁሉም አባላት የምርጫ ካርድ መውሰዳቸውንና…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የተቀናጀ 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

        በተቀናጀ 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ በገጠር እና በከተማ ከ97 ሺ በላይ እድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናት ይከተባሉ፡፡ በአስተዳደሩ በዛሬው እለት በይፋ የተጀመረው 3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሀር ተገኝተው በይፋ አስጀምረዋል። በ3ኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ላይም የዓለም የጤና ድርጅት(WHO) ተወካይ ዶ/ር ሳራ ማሉሞ፣የUNICEF polio ብድን…

        Read More

        በአስተዳደሩ በህገወጥ ምግብ ቁጥጥር ከ7መቶ ሺህ ብር በላይ እና በህገወጥ የመድኃኒት ምርቶች ቁጥጥር ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ምርቶችን ማስወገድ መቻሉን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የምግብ መድኃኒትና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳሬክቶሬት አስታወቀ።

        በ2017 በጀት አመት በመጀመሪያው 6 ወራት ብቻ በምግብ መድኃኒት ጤና እና ጤና ነክ ዘርፎች ላይ በተለይ በምግብ ተቋማት ህገወጥ ምግብ ቁጥጥር በ442 ተቋማት ላይ ቁጥጥር መደረጉን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የምግብ መድኃኒትና ጤና ነክ ቁጥጥር ዳሬክቶሬት ዳሬክተር ሲስተር ሰሬዶ ኡመር ተናግረዋል። በተደረገው ቁጥጥር 31 ተቋማት የታሸጉ ሲሆን 52 በሚሆኑ የምግብ ተቋማት ላይ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን…

        Read More

        Gaafa Afrikaatti Ijaarsa Nageenya Naannawaa, Misooma Waaraa fi waliin jireenya irratti Koonfiraansiin xiyyeefate Dirree Dhawaatti gaggeefamuu jalqabe.

        Ministeerri Nageenyaa Yuunivarsitiilee Kutaa baha biyyaa teenyatti argamanii fi Yuunivarsitiiwwan Hargeesaa fi Jabuutii waliin ta’uun Ijaarsi Nageenya Naannawaa, Misooma Waaraa fi waliin jireenya Naannawaa irratti Koonfiraansiin xiyyeefate Dirree Dhawaatti gaggeefamuu jalqabe. Koonfiraansii kana irratti Ministeerri Ministeera Nageenyaa Binnaalfi Anduuwaalam, Deetaan Ministeera Nageenyaa Dr. Keeyradiin Tazaraa, Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataatti Walitti Qabaan Koree Dhaabbii Hariiroo…

        Read More