በድሬዳዋ አስተዳደር በጎዳና ተዳዳሪና አካል ጉዳተኛ ህፃናት ዙሪያ ለመስራት የሚያስችል ፕሮጀክት በዛሬው እለት በይፋ ተጀመረ ።

    ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደር ፕሮግራም መንግስታዊ ያልሆነ አለም አቀፋዊ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በሀገራችን ኢትዮጲያ ወላጆቻቸውን በተለያየ ምክንያት ያጡ ህፃናትን አሰባስቦ ከለላ በመስጠት ራሳቸውን ችለው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ የሚያደርግና የቤተሰብ ማጠናከሪያ ፕሮግራሞችን በመቅረፅ ለቤተሰብና ለማህበረሰብ ተቋማት ድጋፍ በመስጠት ቤተሰብ እንዲጠናከርና ልጆች የመብቶቻቸው ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ የሚሰራ ተቋም ነው ። ኤስ ኦ ኤስ በድሬዳዋ አስተዳደር ከማርች…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ከመስከረም 30 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እድሜያቸው 5 ዓመት እና ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህጻናት የፖሊዮ ክትባት በዘመቻ እንደሚሰጥ ተገለጸ

    የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ህብረተሰቡ ህጻናት ልጆችን የፖሊዮ ክትባቱን እንዲወስዱ በማድረግ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪውን አቅርቧል። ‎የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከሁለም ቀበሌዎች ለተወጣጡ ባለድርሻ አካላት በፖሊዮ ክትባት አስፈላጊነትና በቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል ። እድሜያቸው ከአምስት አመት በታች የሆኑ ከ97 ሺህ በላይ ህፃናትን በዘንድሮ ሶስተኛ ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ በሁሉም ወረዳዎች እና የገጠር…

    Read More

      የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በድሬዳዋ ነገ ሐሙስ ሰኔ 23/2014 ይጀመራል፡፡

      ሰኔ 23/ 2014 ዓ.ም ድሬ ዳዋ ቦታዉ ኮንጎ ሜዳ የተገነባዉ የወጣቶች ማዕከል ከጠዋቱ በ12 :00 ሰአት ይጀመራል #”በጎነት_ ለኢትዮጵያ _ ከፍታ!” _*በ2014ዓም የድሬዳዋ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ሐሙስ ሰኔ 23ቀን በይፋ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፉራንኦል ቡልቻ ገልጸዉልናል ። ሁላችሁም ይመለከታችሃል…

      Read More

      ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ያሉ ማህበረሰቦችን ኑሮ የማሻሻል ድጋፍ እንደሚቀጥል ተገለፀ::

      በድሬዳዋ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን EAC ፕሮጀክት እየተደረጉ የሚኙ ድጋፎች የዜጎችን ማህበራዊ የኑሮ ዋስትና እንዲረጋገጥ እያገዘ መሆኑ ተገልጿል። ለአምስት አመት የሚቆየውና ሁለተኛ አመቱን የያዘው የማህበረሰብ አየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት መቋቋም ፕሮጀክት EAC እስካሁን በምግብ ማብሰል ንግድ ዘርፍ፣በባልትና ውጤቶች ንግድ ፣በሸቀጣሸቀጥ ንግድ፣በእንጀራ መጋገር ንግድ፣በብሎኬት ማምረት እና በተሽከርካሪዎች ማጠብ ስራ ዘርፍ ላይ መሰማራት ለሚፈልጉ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ…

      Read More

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለአዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ በተመለከተ ካነሱት

      ******* አዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ በዓመት ከ100 ሚሊዮን በላይ ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን፤ ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ትልቁ አየር መንገድ በቻ ሳይሆን ትልቁ የአውሮፕላን ማረፊያ ባለቤት ያደርገዋል። ለዚህ ግዙፍ የ10 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንትም ኢትዮጵያን በቀጣይነት የአፍሪካ የአቬሽን ማእከል ሆና እንድትቀጥል ያደርጋታል።

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የኮቪድ 19 ክትባት በነገው እለት መሰጠት እንደሚጀመር ተገለፀ ።

        2.2 ሚሊዮን የኮቪድ 19 ክትባት የካቲት 28 ወደ ሀገራችን ኢትዮጲያ መግባቱ ይታወቃል ከዚህም ክትባት ውስጥ 6 ሺህ ለሚሆኑ ሰዎች መከተብ የሚያስችል ክትባት ወደ ከተማችን ድሬዳዋ መቷል ። ክትባቱ በነገው እለት በሀገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት የሚጀምር ሲሆን በድሬዳዋ አስተዳደርም በነገው እለት በሳቢያን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ክትባቱ የሚሰጥ ይሆናል። ክትባቱ በሁለት ዙር መሰጠት እንደሚጀምርና የመጀመሪያ ዙር ክትባት…

        Read More

          ዘንድሮ በድሬዳዋ ለሚኪያሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው::

          በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ ለ4ተኛ ጊዜ ለሚኪያሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አበረታች የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የደን ልማት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል። በዋና ዳይሬክተሩ አቶ ከበደ ይማም የተመራ ቡድን ዛሬ ረፋድ ድሬዳዋ ተገኝቶ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባውን ዘመናዊ የችግኝ ማፍያ ጣቢያና ለዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ እየተካሄዱ የሚገኙትን እንቅስቃሴዎች ጎብኝቷል፡፡ በፌደራል መንግስት ድጋፍ በመላው አገሪቱ…

          Read More

            Shir jaraa’id oo uu madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada mudane isqiyaas taafase oo uu la yeeshay warbaahinta kala duwan ee dawlada iyo kuwa gaarka looleeyahay ay wuxu kaga war bixiyay qaab dhismeedka maamulka cusub ee ismaamulka diri dhabe oo ay bulshadu uga baahantahay in laga siiyo fah faahin iyo waliba hambalyada ay dawladu la wadaagayso shacabka ismaamulka.

            Mudane isqiyaas taafase ayaa fah faahin ka bixiyay qaab dhismeedka kabineedka cusub ee ismaamulka iyo masuuliyinta kale ee uu golaha baarlamaanka ismaamulka lagu hor dhaariyay waxa ay kala yihin. Ismaamulka ayaa kabineedkisa cusub uu ka kooban yahay 13 xubnood sido kale waxaa jira xubno kale oo loo dhaariyay xafiisyo kale oo ay ka mid yihin…

            Read More

              አስተዳደሩ ባዘጋጀው ስምፖዚይም እንዲገኙ ተጋብዘዋል።

              በሀገራችን ኢትዮጵያ ላይ የሚደርገውን ኢፍትሃዊ ጫና በመቀልበስ፣ የሀገራችንን ጥቅም ማስጠበቅ ይቻል ዘንድ እና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አዲሱን የፈረንጆች ዓመት መሰረት በማድረግ ወደ ሀገር ቤት እንድትመጡ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር አብይ አህመድ በኩል የእናት አገር ጥሪ በተደረገላችሁ መሰረት በሚካሄደው ስኬታማ የዳያስፖራ ማህበረሰብ ንቅናቄ ላይ ለመሳተፍ እና ድጋፍም ለማድረግ እንደመጣችሁ…

              Read More

                የሃይማኖት አባቶች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

                የሃይማኖት አባቶቹ የ2015 ዓ.ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም÷ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የፍቅር እና የትህትና መሠረት በመሆኑ ክርስቲያን ምዕመኑ ርስበርስ በመፋቀር እና በመዋደድ በተግባር ሊተረጉመው ይገባል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች አሳስበዋል፡፡ እግዚአብሔር ሰው ሆኖ ወደዚች ምድር መምጣቱ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር ማሳያ በመሆኑ እኛም እግዚአብሔር ለሰው ልጅ ያሳየውን ፍቅር ማሳየት…

                Read More