የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም <<ወጣትነቴን ለሀገሬ >>በሚል መሪ ቃል በዓሉ በሚከበርባት ድሬደዋ ተካሄደ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር በሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በሀገር ወዳድነት እና በባለቤትነት ስሜት በመነሳሳት በኢትዮጵያ ሰላም፣እድገትና ብልፅግና እንዲሁም አንድነት አብሮነት ላይ ከእስከዛሬው የተሻለ አስተዋጽኦ እንድታበረክቱና የዜግነት ግዴታችንን እንድትወጡ ሲሉ ለወጣቶች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ…

    Read More

      ‹‹ ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ውጤታማነት ለማረጋገጥ እንሰራለን ››፡፡

      ኢንጅነር መሀዲ መሀመድ የድሬደዋ አስተዳደር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዳይሬክቶሬቱ በቀጣይ ከባለድርቫ አካላት ጋር በቀጣይ የተቀላጠፈ ቅንጅታዊ አሰራር ለመፍጠር ምክክር አካሂዷል የከንቲባ እና የካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ እና የህዝብ አቤቱታ ቅሬታ አፈታት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽኩሪ አብዱረማን በምክክር መድረኩ ባስተላለፉት መልእክት ሀገራዊ የትኩረት አቅጣጫ መሰረት በማድረግ ከድህነት ወደ ብልጽግና በሚደረገው ጉዞ የቴክኖሎጂ አቅም…

      Read More

        የድሬደዋ ከተማ ነዋሪዎች በሱማሌ ክልል ሲቲ ዞን ገርበኢሴ ከተማ የተፈፀመውን የጅምላ ግድያና ማፈናቀል በመቃወም በምድር ባቡር አደባባይ ሰልፍ አካሄዱ።

        ኡጉጉማ በሚባለው የጥፋት ቡድን በንፁሃን ዜጎች ላይ የተፈፀመውን ግድያና ማፈናቀል ያወገዙት የድሬደዋ ነዋሪዎች የንፁሀንን ደም ያፈሰሱ ወንጀለኞች ለህግ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል። በሰልፉ ላይ ከንቲባ አህመድ ቡህ ፣ ምክትል ከንቲባ ከድር ጁሀር እና የሱማሌ ክልል ንግድ ኢንዱስትሪ ቢሮ ሀላፊ አቶ በሽርን ጨምሮ የአገር ሽማግሌዎች እና የወጣት ተወካዮች መልእክት አስተላልፈዋል። የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና በሺዎች የሚቆጠሩ የድሬዳዋ ነዋሪዎች በተሳተፉበት…

        Read More

        በህገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በሚሸጡ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ ።

        በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ በነዳጅ አቅርቦት ላይ በሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን እጥረት ተስተውሏል፤ ከዚህም የነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ የአስተዳደሩን ነዋሪዎች ያነጋገርናቸው ሲሆን አሁን ላይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተናግረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ቢከሰትም ነገር ግን በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች አሁንም ድረስ ነዳጅ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው በቂ ነዳጅ…

        Read More

          Precautions should be taken on Dengue fever

          It has been suggested that Precautions should be taken to treat Dengue Fever in Dire Dawa Administration. The Dire Dawa Administration Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, told ENA that an outbreak of Dengue Fever has been reported every year and 87 samples have been sent to the Public Health Institute this year. W/ro Lemlem added…

          Read More

            ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የቢሮ ስብሰባ እንዲጠራ ሀሳብ አቀረበች::

            ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ የተከሰተውን አለመግባባት ለመፍታት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የቢሮ ስብሰባ እንዲጠራ ሀሳብ አቀረበች። የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድርን ለማስቀጠል ይቻል ዘንድ የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀ-መንበር ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ትሼኬዲ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ስብሰባ እንዲጠሩ መጠየቅ እንደሚገባ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ የተጻፈው ደብዳቤ ያትታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሱዳን ጠቅላይ…

            Read More

            የመደመር አንቀፅ

            እንቅስቃሴ የከተሞች ሕይወት ነው። አንድ ከተማ የከተማነት ሕይወት እንዲኖራት በከተማዋ ውስጥ የንግድ፣ የባህል፣ የስፖርት፣ የአስተዳደር፣ የዲፕሎማሲ፣ የእምነት፣ የኮንፈረንስ፣ ወዘተ እንቅስቃሴዎች መኖር አለባቸው። እነዚህ እንቅስቃሴዎች የከተማዋን ገቢ ይጨምሩታል። ለከተማዋ ነዋሪዎች የሥራ ዕድል ይፈጥራሉ። ከተማዋን የብዙዎች መናኸሪያ እና የኅብረ ብሔራዊ አንድነት መፍጠሪያ ያደርጓታል። የከተማዋን በጎ ገጽታም ያስተዋውቃሉ። እነዚህን እንቅስቃሴዎች ለማሣለጥ የተለያዩ የመጓጓዣ አማራጮችን በከተሞቻችን መገንባት ያስፈልጋል። ከጤናና…

            Read More

            ወጣቱ ራሱን በመረጃ በማብቃት በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን አይነተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

            “በቴክኖሎጂ አጠቃቀም የበቃ ዲጂታል ድሬዳዋን እውን የሚያደርግ ወጣት እንፍጠር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ወጣት ክንፍ ፅህፈት ቤት በአስተዳደሩ ለሚገኙ ወጣት ክንፍ አመራሮች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሄደ፡፡ ወጣቱ መንግስት የሚያከናውናቸውን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዴፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴዎችን በንቃት በመከታተል ራሱን በመረጃ በማብቃት በሀገር ግንባታ ሂደት ውስጥ የበኩሉን አይነተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚገባ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ…

            Read More

              የድሬዳዋ – ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት ቦርድ፤ የተቋሙን የ2 ወራት የሥራ ክንውን ገምግሟል።

              ዛሬ መስከረም 10/2015 ዓ.ም የድሬደዋ ደወሌ ሁሉም የቦርድ አባላት እና የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት የሁለት ወር ሪፖርት ግምገማ ላይ የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን በአፈፃፀሙም የሚከተሉት ዋናዋና አፈፃፀሞች እንደሚከተለው ቀርበዋል በዚሁም መሰረት 1.በሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ ለድሬዳዋ አስተዳደር የተላለፈው የተቋሙ ንብረቶች ርክክብ፤ በገንዘብ ሚኒስቴር አረካካቢ ቡድን አማካኝነት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። 2….

              Read More

                “በህብር ወደ ብልፅግና” የምሁራን የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ ተካሂዷል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡

                ምሁራን ቀደም ሲል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ተሳትፎና በመንግስትም የድርሻቸውን እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ ይሁንና ይህን ሰፊ ክፍተት የተረዳው መንግስት ክፍተቱን ለመሙላት ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም ይህን አገራዊ ክፍተት በመረዳትና የምሁራንን አይነተኛ ሚና በመገንዘብ ምሁራንን ያሳተፈ “በህብር ወደ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ከምሁራን ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች…

                Read More