የ2018 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የቃል-ኪዳን ሰነድ ፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

የካፒታል ፕሮጀክት የቃል -ኪዳን ሰነዱን የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት 19 ተቋማት ተፈራርመዋል። “በ2018 በጀት አመት በአስተዳደሩ ከተያዙ የካፒታል ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዙ የንፁህ የመጠጥ ውሀና የመስኖ ውሀ ፕሮጀክቶች እንዲሁም የጋራ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ትኩረት እንደሚደረግ ከንቲባ ከድር ጁሀር በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ ገልፀዋል። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ ከአዲስ እና ነባር ፕሮጀክቶች መካከል…

Read More

    በህልውና ዘመቻ በጀግንነት አኩሪ ድል እያስመዘገበ ላለው ጀግናው የኢ/ፌደራል ፖሊስ የድ/ዳ አስተዳደር እና ድሬደዋ ፖሊስ የተለያዩ ድጋፎችን አበረከቱ::

    ይህን መሰሉ ሀገርን የታደጉ ጀግኖችን የመጠየቅና ድጋፍ የማድረግ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተገልፃል:: በኢ/ፌደራል ፖሊስ አዲስ አበባ ኮልፌ ማሰልጠኛ በተካሄደው የድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ ንግግር ያደረጉት የድ/ዳ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለሀገርና ህዝባችሁ ስትሉ በህልውና ዘመቻ በተሰለፋችሁበት ግንባር ሁሉ መስዋትነት በመክፈል በጀግንነት የሽብር ቡድኖች ሽንፈት እንዲከናነቡ በማድረግ ሀገራችሁን ታድጋችሃል እና ትልቅ ክብር ይገባችሃል ነው ያሉት::…

    Read More

      ድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ለማህበረሰቡ አገልግሎት ሰጪ ንድፈ ሀሳቦችን መስራት መጀመሩን አስታወቀ።

      ለማህበረሰቡ አገልግሎት ሰጪ የመጀመሪያ ዙር የንድፈ ሀሳቦች መገምገሚያ ወርክሾፕ በዛሬው እለት በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ተካሄደ፡፡ ዩኒቨርስቲው ካሉት ተልዕኮዎች አንዱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ማገልገል ነው ያሉት የዩኒቨርስቲው የአካዳሚክ ጉዳዩች ምክትል ፕሪዘዳንትና የፕሪዘዳንቷ ተወካይ ዶ/ር መገርሳ ቃሲም እንደተናገሩት በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አቀፍና ችግር ፈቺ ንድፈ ሃሳቦችን ለመስራት የበጀት ችግር እንዳይገጥም በቂ በጀት በመበጀት ወደ ስራ መገባቱን በመግለፅ በዛሬው እለት ከሚቀርቡት…

      Read More

      ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላምና ብልጽግና ከሩዋንዳ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች – አቶ አደም ፋራህ

      የኢትዮጵያ መንግሥት እና መሪው ብልጽግና ፓርቲ ለቀጣናው ሰላምና ብልጽግና ከሩዋንዳ ጋር ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። አቶ አደም ፋራህ በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ለመታደም ትላንት ምሽት አዲስ አበባ ከገቡት የሩዋንዳ አርበኞች ግንባር ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ዌላርስ ጋሳማጌራን በጽህፈት…

      Read More

      ከድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰጠ መግለጫ ።

      ” የዜጎችን ሰብአዊ መብት አክብሮ በማስከበር ረገድ ለአፍታም ቸል አንልም !!›› የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ሙራድ መሀመድ የተባለ ወጣትን በግል ቂም በቀል በመነሳሳት ኢ-ሰብአዊ በሆነ መልኩ በመደብደብ ፤ለሞት በመዳረግ አስነዋሪ ተግባር የፈጸሙ አባላቱን በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በማጣራት ላይ መሆኑን እየገለፅን ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ‹‹በ2022 በኢትዮጵያ በላቀ ሞያዊ አገልግሎት ቀዳሚ የፖሊስ ተቋም…

      Read More

        Waxaa shir looga tashanaayo hawlaha 60 ka maalmood ee xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawalada ee ismaamulka diri dhabe.

        Shaqaalaha xafiiska iyo masuuliyinta oo uu hogaaminaayo madaxa xafiiska mudane isqiyaas taafase ayaa ka wada xaajooday hawlaha 60 maalmood ee kaabineedka cusub ee ismaamulka laqaban doono. Qorshahani oo ah mid xafiiska ku kooban ayaa waxa si guud ismaamulka laga bilaabi doona hirgalintiisa. Qorshahan ayaa guud ahaan quseeya hawlaha xafiiska ee uu u hayo ismaamulka. x/w/iDD

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ጋር ተወያዩ

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ ምሽት ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተገናኝተናል ብለዋል። የኢትዮጵያ እና የራሺያ ግንኙነቶችን ለመዳሰስ እና ለመወያየት ጥሩ እድል ፈጥሮልናል ሲሉም ገልፀዋል።

        Read More

        ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ የሴቶችና የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየሠራቸው ያሉ ሥራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ::

        #DGC ህዳር 8/2017፧ ተቋሙ እየሰጣቸው ባሉ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶችም ወጣቶችና ሴቶችን በይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ መጠነ-ሰፊ ስራዎች እየተሰራ መሆኑም ተመላክቷል። የድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በድሬዳዋ አስተዳደር እያከናወናቸው ያሉትን አገልግሎቶችን ተደራሽነት በማስፋት በምስራቁ የአገራችን ክፍል በሐረር ከተማም ቅርንጫፎችን በመክፈት እየሰራ ይገኛል። ተቋሙ በሐረር የሚገኙ ምስጉን ደንበኞቹን ዕውቅና ለመሥጠትና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ኮንፍረንስ በሐረር ከተማ…

        Read More

          Tourist sites should be rehabilitated to mobilize more revenue from the sector

          ‘’World Tourism day’’ celebrated by different events in Dire-Dawa administration. Dire-Dawa Trade, Industry and Investment Bureau; Office of culture and tourism, organized the event under title “Digital transformation for tourism development.” World tourism day globally enjoyed for 39th round and nationally for 31thyear. The Dire-Dawa celebration program decorated with many activities such as sanitation, photo exhibition,…

          Read More

            “የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ለመላው ሴቶች በርካታ መብቶች ና ነፃነቶችን ያጐናፀፈ ነው”። የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን

            በሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አዘጋጅነት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ቀን “ህብረብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል፣ በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች መላው ሴቶችን ያሳተፈ መድረክ በምክር ቤት አዳራሽ ተከብሮ ውሏል። በመድረኩም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን ሲገልጹ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዋናነት የብሄሮች ብሄረሰቦች እና…

            Read More