የ2018 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የቃል-ኪዳን ሰነድ ፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
የካፒታል ፕሮጀክት የቃል -ኪዳን ሰነዱን የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት 19 ተቋማት ተፈራርመዋል። “በ2018 በጀት አመት በአስተዳደሩ ከተያዙ የካፒታል ፕሮጀክቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዙ የንፁህ የመጠጥ ውሀና የመስኖ ውሀ ፕሮጀክቶች እንዲሁም የጋራ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ትኩረት እንደሚደረግ ከንቲባ ከድር ጁሀር በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ ገልፀዋል። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ ከአዲስ እና ነባር ፕሮጀክቶች መካከል…


