ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የግብአት ርክክብ ፕሮግራም ተካሄደ::

በኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተፃፈው በመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ እንዲሁም በአስተዳደሩ ድጋፍ ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ የእመርታ ቤተ-መፅሀፍ ተገንብቷል ። በዛሬው እለትም ለቤተ-መጽሀፍቱ የሚሆኑ ግብአቶች ርክክብ ፕሮግራምም ተካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የእምርታ ቤተ-መፅሀፍትን ከመፅሀፍት ግብአት አንስቶ በቴክኖሎጂም መደገፍ እንደሚገባ ተናግረው ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የሚውሉ የተለያዩ መፅህፍቶችን ድጋፍ ላደረጉ…

Read More

    Bulshada reer miyiga eek u kala dhaqan 38 qabale ee 4 kilaastar ee ismaamukani diri dhabe ayaa ku gargaaray ciidanka qaranka ee dalka 34 dibi iyo waliba 8 neef oo geel ah.

    Gargaarkani ayaa marka lacag ahaan loo dhigo kor u dhaafaaya 1.9 milyan oo birr waxaana ka qaabilag abaan duulayaasha ciidanka qaranka iyagoo kala qayb galay munaasibado ay si heer sare ah usoo agaasimeen bulshada kilaastarada miyiga ismaamulkani diri dhabe. Masuuliyiinta ismaamulka oo uu hogaaminaayo kuxigeenka duqa ismaamulka mudane khadiir jawhar iyo waliba madaxa xafiiska xisbiga…

    Read More

      ታህሳስ 25/2014 ዓ.ም የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራሮችና ፈፃሚ ሰራተኞች በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ ዙሪያ ውይይት አደረጉ ።

      ለውይይቱ የተዘጋጁ ሁለት ሰነዶች ዘርዘር ያለ ማብራሪያ ከመድረክ የተሰጠ ሲሆን በውይይቱም የተሳተፉ ተሳታፋዎችም በሰጡት አስተያየት ጦርነቱ የህዝብ አንድነትና ጥንካሬን የፈጠረ ነው ብለዋል።

      Read More

        በታሪካዊው ባቡራችን ጉብኝት ” በአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን ” ።

        በ 1902 ዓ.ም ባቡር ከጅቡቲ ተነስቶ ወደ ድሬዳዋ መምጣቱን ተከትሎ በወቅቱ በርካታ የውጪ ሀገር ቱሪስቶች በባቡሩ ለመጓዝ ብሎም ባቡሩን ለመመልከት ወደ ድሬዳዋ ይመጡ ነበር ። ይህም በወቅቱ ለከተማዋ የቱሪዝም እድገት አይነተኛ አስተዋፆ እንደነበረው ይገለፃል ። ለዚህም ነው ድሬዳዋ ሲነሳ ባቡር እንዲሁም ባቡር ሲነሳ የድሬዳዋ ስም በጉልህ የሚነሳው ። የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በሀገራችን ለ34 ተኛ…

        Read More

          የደቻቱ ወንዝ ለልማት በማዋል ድሬዳዋን ማልማት ይኖርብናል።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፈጡም ሙስጠፉ። ስድስት ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጪ የደቻቱ ደረቅ አሸዋ ወንዝ ተፋሰስ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣሚያ ኢኒቬቲቭ የፕሮጀክት ጥናት እየተደረገ ይገኛል፡፡ የፕሮጀክቱ የቤዝ ላይንና የዲዛይ ጥናት ለድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት የደቻቱ ወንዝ…

          Read More

            Leenjii isiniif kennamu naamusaan hordofuun Shaakkalliin guddisuu qabduu jedhan.

            Dhalatoonni Dirree Dhawaa kan Biyyoottan Alaa jiraattan Akaadaamii Masarat Maanneettiif deegarsa Meeshaalee Ispoortii taasisan irratti Itti Aanaan Kantiibaa Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaa Obbo Ahmad Mahamad Buuh Ispoorteessitoota Akaadaamichatti leenji’aa jiraniif ergaa dabarsaniin akka jedhanitti Magaalaan teenya Dirree Dhawaa Seenaa Ispoortii Biyya teenyaa Itoophiyaa keessatti keessattuu gama kubbaa miilaan shoora ol’aanaa qabaachaa turte kan Kilaboota Liigii…

            Read More

              “መምህራን በቀውስ ጊዜ ይመራሉ፤ መጪውንም ይተነብያሉ!” በሚል መሪ ቃል የመምህራን ቀን በአስተዳደራችን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።

              የመማር ማስተማር ስራዎች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉ የመምህራን የሙያ ብቃትና በተለይም ብቁ ዜጋ ከማፍራት ጎን ለጎን የሀገራችን የብልፅግና ጉዞ መምህራን የላቀ ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ አንደገለፁት ዛሬ በዓለም ላይ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱ ሀገሮች ለስኬታቸው ዋናው ምክንያት ለትምህርት ትኩረት በመስጠታቸው ሲሆን በዚህ ረገድ መምህራን ሙያቸውን…

              Read More

              30 ተቋማትን ያስተሳሰረው መተግበሪያ በድሬዳዋ…

              በድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን በማስተሳሰር የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ”ቼቼ” የተሰኘ መተግበሪያ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አብዱላዚዝ ሻፊ እንዳሉት÷ ወጣቶችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ከማብቃት ባለፈ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና 7 ሺህ 832 ወጣቶችን ለማሰልጠን ታቅዶ ከ14 ሺህ በላይ ወጣቶች ሥልጠናውን እንደወሰዱ ተናግረዋል፡፡ ስልጠናውን የወሰዱ…

              Read More

              ሀገራዊ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን በብቃት ለመምራት የዘርፉን ባለሙያዎች አቅም የማሳደግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

              ሀገራዊ ተልዕኮን በአግባቡ የተረዳና በእውቀት የሚመራ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያን ለመፍጠር የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለፌዴራል እና ለክልል የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጠው የቆየው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ስልጠናው በአምስት ርእሰ…

              Read More