የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት በህወሃት አጥፊ ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የለገቢራ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ተናገሩ::

    የህወሃት አጥፊ ቡድን በቀርቡ በሰሜን እዝ ላይ ድንገተኛ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና የህግ የበላይነት የማስከበር ስራ እየሰራ መሆኑን ተከትሎ ዜጎች መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመደገፍ ከመንግስት ጎን መሆናቸውን እየገለፁ ይገኛሉ፡፡ በድሬዳዋ እስተዳደር ስር ከሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች አንዷ በሆነችው ለገቢራ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ላይ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም…

    Read More

    የኦቲዝም ግንዛቤ ማስጨበጫ ወርን አስመልክቶ በድሬደዋ ታላቅ የእግር ጉዞ ፕሮግራም ተደረገ።

    በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ16ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ22ኛ ጊዜ የኢትዮጵያ የኦቲዝም የግንዛቤ ማስጨበጫ ወርን አስመልክቶ ከለገሀር አደባባይ እስከ ለገሀሬ የእግር ጉዞ መርሀግብር ተከናውኗል። በዚህም ከማለዳ ጀምሮ በማርሽ ባንድ በታጀበው የእግር ጉዞ መዳረሻም የለገሀሬ አካባቢ ነዋሪዎች ለእግር ጉዞው አስተባባሪዎችና ተሳታፊዎች፣ በኦቲዝም ጥላ ስር ለሚገኙ ልጆች እንዲሁም ለወላጆች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በመርሀ-ግብሩ ላይ በኦቲዝም ጥላ…

    Read More

    ግምታዊ ዋጋቸው አስከ 70 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለድል ጮራ ሆስፒታል ከ50 አስከ 70 ሚሊየን ብር ዋጋቸው የሚገመት የህክምና መሳሪያ ድጋፍ ተደረገ። በድጋፍ የተበረከቱት የህክምና መሳሪያዎች የኩላሊት ማጠቢያ፣ የመተንፈሻ ማሽን፣ የልብ ማስነሻ፣ የጽኑ ህሙማን አልጋዎች እና ሌሎችም ሲሆኑ ድጋፉን ያደረገው ደግሞ መገኛውን በአውስትራሊያ ያደረገው ፉት ስክሬይ ሮተሪ ክለብ መሆኑ በወቅቱ ተገልጿል። በህክምና መሳሪያዎቹ ድጋፍ መርሀግብር ላይ በመገኘት ርክክብ ያደረጉት…

    Read More

      Ismamuulka Diri dhabe ayaa waxaa maanta laga daah fuuray munasabada wareeji 4aad ee barnamijka cagariinta deeganka ee hawlaha mutadawacnimada xagaaga.

      barnamijkan ayaa halkudhig loga dhigay ”jiilka danbe ayaan raad fican uga tagaynaa” waxana munasabadan ka soo qayb galay duqa ismamulka dir dhabe mudane khadir jowhar,masuliiyinta sare ee xisbiga barwaqo ee dalka,masuliyiinta sare ee ismaamulka,culumawu diinka , aabayasha dhaqanka ,ogaasyada ,abba gadayasha iyo marti sharaf kala duwan. kasoo qayb galayasha munaasibadani ayaa si wada jir ah…

      Read More

        “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”

        የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን በማስመልከት “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 4/2014ዓ/ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ ይከበራል:: የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙራድ በደዊ በሰጡት ማብራሪያ የአለም የቱሪዝም ጅርጅት አማካይነት በየዓመቱ መስከረም 17 ቀን በተለያዩ መሪ ቃሎች ሲከበር የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለዘርፉ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ ነው ብለዋል: “ዘንድሮም ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት” ወይንም…

        Read More

        የህዳሴው ግድብ “የዘመናት ህልም ተምኔት ወደ የሚጨበጥ ስኬት የተቀየረበት እና የራሳችንን የእድገት ህልም በራሳችን አቅም ልንፈታ እንደምንችል ለዓለም ያሳየንበት” ነው- ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

        ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ንግግራቸው የህዳሴው ግድብ የኢትዮጵያን የከፍታ ዘመን ከሚያመላክቱ ክዋኔዎች አንዱ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለግድቡ እዚህ መድረስ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የነበረው ሚና እጅግ የላቀ እና በክብር መዝገብ ውስጥ በወርቅ ቀለም ተፅፎ በታሪክ የሚቀመጥ እና የሚወደስ ይሆናል ብለዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ ከፍፃሜው…

        Read More

        ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም

        አዲስ አበባ 34ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ነው፡፡ የ2017 ዓ.ም. የፌደራል መንግስት በጀት የአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነውን የ2016-2018 የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ…

        Read More

        ዜና ታሪካዊው የድሬዳዋ ምድር ባቡር የመንገደኖች ተርሚናል በ 13.5 ሚሊየን ብር ጥገና ሊደረግለት እንደሆነ ተገለፀ

        የድሬደዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅ/ቤት ከኢትዮጲያ ቅርስ ባለስልጣን መ/ቤት ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ታሪካዊውን የድሬዳዋ ምድር ባቡር የመንገደኖች ተርሚናልን ለመጠገን በዛሬው ዕለት የውል ስምምነት የፊርማ ስነ-ስርዓት አከናወነ፡፡ በፊርማ ስነ-ስርአቱ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬደዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ መካኤል እንዳለ የድሬደዋ ምድር ባቡር ረጅም እድሜ ያስቆጠረ በመሆኑና የድሬደዋን ታሪክ የያዘ በመሆኑ ለከተማችን ከፍተኛ…

        Read More

          16ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ መከበር ጀመረ

          አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ ከተማ መከበር ጀመረ። በዓሉ ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ ብሄር ብሄረስቦች ዛሬ ጠዋት በውብቷ ድሬዳዋ በ ባቡር ከድሬዳዋ እስከ ሽንሌ ከተማ በመጓዝ ጥሩ ትዝታ አስቀሪቷል በአሁኑ ሰዓትም ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተወከሉ ብሔር…

          Read More