የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጽ/ቤት በምክር ቤቱ አዋጅ ቁጥር 1/2000 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን እነርሱም የሚከተሉት ናቸው፡- የጽ/ቤቱ አፈ-ጉባኤ በሚሰጠው አመራር መሰረት፡- ለምክር ቤቱና ምክር ቤቱ ለሚያቋቁማቸው ኮሚቴዎች ውስጣዊ አካላት አጠቃላይ አስተዳደራዊ ግልጋሎት ይሰጣል፣ ለምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤና ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች የሚያስፈልጉትን የመሰብሰቢያ አዳራሾችን ያደራጃል የዘጋጃል አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ የምክር ቤቱን ቃለ-ጉባኤዎች፣ ውሳኔዎችና ሰነዶች በሚገባ ተመዝግበው እንዲቀመጡ…

    Read More

      Dargaggootni Amantaa gara garaa Dirree Ayyaanni Daamaraa itti-kabajamu qulqulleessan

      Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kutaa Araddoottan Magaalaa kanneen gara garaa irraa Daergaggootni walitti babahan kan Hordoftoota Amantaa gara garaa Guyyaa Arraa jechuuniis Fuulbana 15 Guyyaa jala bultii Ayyaanni Daamaraa (Masqalaa) Dirree Ayyaanni Damaraa kun itti kabajamu Dirree Lagahaar qulqulleessaati jiru. Booru ayyaanni Daamaraa hordoftoota amantaa Ortodooksii Ityoophiyaa biratti kabajameet oola. Ayyaanni Masqalaa ammoo iftaan kabajama. Ayyaanicha…

      Read More

        በድሬደዋ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱ ተገለጸ

        ድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በአስተዳደሩ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱን ገልጸዋል ቀደም ሲል ከጅቡቲ ተመላሽ ዜጎችን በጉምሩክ ህንጻ ማስፈሩን በአስተዳደሩ ከንቲባ እንደተገለጸ ይታወሳል ሌሎች የቀሩ ዜጎችን በመጨመር በአጠቃላይ 1475 ከጅቡቲ ተመላሾችን በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ማስፈራቸውን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር ገልፀዋል ፡፡ ተመላሾች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የገለጹት ኃላፊው የህመም…

        Read More

          Jiila Pireezidaant Saahilawarq Zawdeen durfamuuf Simannaan Taasifame

          Buufata Xiyaara Idil-Adunyaa kan Dirree Dhawaatti Jiila Pireezidaant Saahilawarq Zawdeen durfamuuf Simannaan Taasifame kana irratti Itti-Aanaa Kantiibaa Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarii Preezdaantiin naannoo Hararii obbo Ordii Badrii fi itti Aantuun pirezidaantii naannichaa Aadde Missiir Abdallaa fi hoogantoonni gara garaa simmaannaa taasisuun Jillichi gara Naannoo Harariitti imaleera.

          Read More

            አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች ማህበረሰቡ የድሻቸውን ድጋፍ በማድረግ ሊረባረቡ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

            በሀገራችን ትምህርትን ለዜጎች ከማድረስ አንፃር ባለፉት አመታት ውጤቶች የተመዘገቡ ቢሆንም ይሁን እንጂ አሁን ላይ በርካታ የሀገራችን ዜጎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ቢገኙም በአንዳንድ አካባቢዎች ግን ከምግብ እጥረት ጋር ተያይዞ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ አይገኙም፡፡ ይህንንም ችግር ለመፍታት ይረዳ ዘንድ በትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ባለፉት አመታት ተግባራዊ በማድረግ ውጤታማ ስራዎች መሰራት ተችሏል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደርም በራሱ…

            Read More

              ከየካቲት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሐረር ከተማ ሲሰጥ የነበረው የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ እና የሐረር መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል::

              በስልጠናው መዝጊያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አህመድ ቡህ ሰልጣኞቹን “በቀጣይ ወደ ስራችሁ ስትመለሱ በአገልጋይነት መንፈስ ስራችሁን እና ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ” ሲሉ አሳስበዋል:: በመደመር ጎዳና በመጏዝ መዳረሻችንን ብልፅግና እናደርጋለን ብለዋል ከንቲባው በንግግራቸው:: 580 የሚሆኑት እና ስልጠናቸውን ያጠናቀቁት መካከለኛ አመራሮቹ በሐረሪ ክልል አፈጉባኤ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አስተባባሪነት 44,500 ብር ከኪሳቸው በማሰባሰብ ለበጎ አድራጎት ለግሰዋል:: የድሬዳዋ…

              Read More

                ኑ ተማሪዎች ላፍታም ሳንዘናጋ ሁላችንም ወደ ትምህርት ቤታችን እንመለስ!!!

                የነገ የሀገር ተስፋ የሆናችሁ ተማሪዎች ይህችን መተኪያ የሌላትን ሀገር ካላት ራዕይ ጭምር የምትረከቡ እናንተ ናችሁ፡፡ ወላጆቻችሁ እና ሀገራችሁ ከእናንተ ብዙ ይጠብቃሉ፡፡ ከእናንተ የሚፈለገውን ሁሉ መውጣት እንድትችሉ ትምህርት የማይተካ ቁልፍ ሚና አለው፡፡ ትምህርት ለሀገር ዕድገት ቁልፍ ነውና፡፡ ስለሆነም በኮቪድ-19 ምክኒያት ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በአስተዳደራችን በሚቀጥለው ሳምንት ሙሉ በሙሉ ይጀምራል፡፡ ለአፍታም ሳንዘናጋ ሁላችንም ወደ ትምህርት ቤታችን እንመለስ፡፡…

                Read More