Headlines

የብልፅግና ፓርቲ ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ቃል ባከናወነው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ባስተላለፋቸው የውሳኔ ሃሳቦች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ለወረዳ 3 ,4,5,8 እና 9 አስተዳደር ነዋሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡

በውይይት መድረኩ ፓርቲው በ2ተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስተላለፋቸው ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች የጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ማጠናከር ፣ ማህበራዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ ፣ የብሄራዊነት ገዢ ትርክት ግንባታን ማጠናከር ፣ ውጤታማ የሰላም ግንባታ፣ የሃገር ግንባታ፣ የፍትህ ዘርፍ ውጤታማነትን ማረጋገጥ፣ የኢኮኖሚ ልማትን ማፋጠን፣ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ስራዎችን መስራት፣ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን ውጤታማነት ማረጋገጥ፣ ጠንካራ የኮሚኒኬሽን ስራዎችን መስራት በሚሉ አጀንዳዎች ላይ ለተሳታፊዎች ማብራሪያ…

Read More

    ዓመታዊ የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡

    በድሬዳዋ አስተዳደር ለስምንት ቀን የተካሄደው የ2013ዓም የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ – # በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መካከል በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁለቱም ፆታ ሁለት ዋንጫዎችን በማግኘት አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል ። # ውድድሩን ላስተናገደው የድሬዳዋ አስተዳደር ለስኬታማ ዝግጅቱ ዋንጫ ተሸልሟል ፡፡ # ኦሮሚያ በሁለቱም ፆታ በሁለተኛነት…

    Read More

      የመራጮች ምዝገባ ለሰባት ቀናት መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ::

      የመራጮች ምዝገባ ከአፋር እና ሶማሌ ክልሎች ውጭ ዛሬ በሚጠናቀቅባቸው ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የመራጮች ምዝገባ እስከ አርብ ግንቦት 06 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለተጨማሪ 07 ቀናት እንዲከናወን መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ቦርድ እንዳስታወቀው በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ እየተሻሻለ መሆኑ እና ተደራራቢ የበዓል ቀናት ዝግ በመሆኑ ምርጫ ካርድ መውሰድ ሲገባቸው ያልወሰዱ ዜጎች መኖራውን…

      Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች ፣ ለሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዋች እየተሰጠ የሚገኘው የአቅም ግንባታ ስልጠና በከሰዓቱ ውሎ ቀጥሏል።

      በዚህም በጠዋቱ መርሀ-ግብር በብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) በቀረበው የስልጠና ሰነድ ላይ ሰልጣኞች በቡድን በመከፋፈል ሰፊ ውይይት አድርገዋል። በስልጠናው ማጠቃለያም በቀጣይ የሚዲያና የኮምኒኬሽን እንዲሁም የህዝብ ግንኙነት ስራዎች እንዴት ማከናወን ይገባል የሚለው ሀሳብ ላይ የብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) ማብራሪያ ሰተው የዛሬው የስልጠና መርሀ…

      Read More

        በትላንትናው ዕለት ከምሽቱ 2 ሰዓት ገደማ በተለምዶ አሸዋ ሲጋራ ተራ ተብሎ የሚጠራው ቦታ የእሳት አደጋ ተከስቶ የንብረት ጉዳት መድረሱን የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቀዋል፡፡

        መግለጫውን ለሚዲያ የሰጡት የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ለውጥ ሥራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ገመቹ ካቻ በእሳት አደጋው እሳቱን ለማጥፋት ሲንቀሳቀሱ በነበሩ ሶስት የአከባቢው ሰዎች ላይ በጪስ የመታፈን ጉዳት የደረሰባቸውና በአሁን ወቅት በህክምና ላይ መሆናቸውን ጠቅሰዉ ሌሎች ሁለት የእሳት አደጋ ፖሊስ አባላት ላይ መጠነኛ ጉዳት መድረሱንም አስታውቀዋል፡፡ በእሳት አደጋው የጠፋው ንብረትም ፖሊስ አጣርቶ የጉዳቱን መጠን ገልጸዋል፡፡…

        Read More

          የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች ለሥርዓተ-ምግብ ትግበራው በጋራ በመስራት የመቀንጨር ችግርን ሊቀንሱ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

          በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህፃናት ጤና ማበልፀግ ኬዝ ቲም የምግብና ሥርዓተ ምግብ ዘርፈ ብዙ ምላሽ ማስተባበሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር የምግብና ሥርዓተ-ምግብ የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በተዘጋጀው የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ መስሪያቤቶችና፣ ድጋፍ ሰጪዎች የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች የተገኙ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተግባሪ ተቋማት እንዲሁም በጤና ቢሮ…

          Read More

          የኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ ሰራዊት አባላት ከ3 መቶ ሺ ብር በላይ ወጪ በማውጣት ማዕድ አጋሩ

          በኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ የሰራዊት አባላትና አመራሮች በዛሬው ዕለት በክብር ዶ/ር አሰገደች አሰፋ የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የኢፌድሪ አየር ኃይል የ3ኛ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮ/ል ደረጀ ቡሽሬ የዛሬው ፕሮግራም በዋነኝነት ለሀገራችን በርካታ ቁም-ነገሮችን ላበረከቱ እናት አባት አረጋውያን ያለንን ለማካፈልና ለዳግማ ትንሳኤ በዓል ማዕድ በማጋራት እንኳን አደረሳችሁ ለማለት…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የምክር ቤቱን 2ኛ የስራ ዘመን 45ኛ መደበኛ ጉባኤ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል::

            ክብርት አፈ-ጉባኤዋ በመግለጫቸውም ጥቅምት 22/2013ዓ.ም በምእራብ ወለጋ ጉሊሶ ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ያወገዙ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 45ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከጥቅምት 26 እስከ 27 ድረስ በኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ እንደሚያካሂድና በጉባኤውም የምክር ቤቱን የ44ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ማጽደቅ ‘የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ…

            Read More

            Gaaffiin maxxansaa nagahee koodii eenyummaa addaa waliin dhiyaachuu hanga Gurraandhala 30, 2017tti dheerate.

            Adeemsa nagahee maxxansuu ilaalchisee kaleessa hooggantoota damee galii naannichaa fi bulchiinsa magaalaa waliin sadarkaa biyyaatti marii intarneetii irratti gaggeeffamee ture. Kaffaltoonni gibiraa sababoota adda addaatiin nagahee koodii addaa (QR Cod) Ministeera Galiiwwanii of keessatti hammate maxxansuuf gaaffii hin dhiheessine jiraachuu isaanii tilmaama keessa galchuun bulchiinsi Dirree Dhawaa yeroon murtaa’e akka dheeratu murteessee jira tting gaaffii…

            Read More