ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባር በ ቀበሌ 05 አሰተዳደር
በአስተዳደራችን በተቀመጠው የህዝቦችን ጥያቄ በአፋጣኝ የመፍታትና ምላሽ የመስጠት የ90 ቀናት ዕቅድ መሰረት በቀበሌ 05 አስተዳደር ጽ/ቤት በፍል ውሃ ቀጠና ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባርን በይፋ አስጀምረናል፡፡ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊና የቀበሌው ደጋፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ቤትን ለደሃ የማስረከብ ተግባር ለተረኛዋ ወ/ሮ…


