Birmadummaa biyyaaf dhaabbachuun gootummaa gootummaa caalu jedhan.

    Hojjattoonni Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa dhimma haala yeroo irratti marii geggeessan irratti yaada kaasaniin Birmadummaa biyyaaf dhaabbachuun gootummaa gootummaa caalu jedhanii Ityoophiyaa baraaruuf tumsa nurraa eegamu hunda ni goona jedhaniiru. Hojjattootaa fi Hoogantoonni Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Dhimma haala yeroo biyyaalessaa fi Waamicha MM Itoophiyaa lammileen Itoophiyaa haleellaa garee shororkeessaa TPLF…

    Read More

    Dorgommiin Ispoortii Manneen Barnoota Dirree Dhawaa jiddutti gaggeeffamaa ture xumurame.

    Manneen Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Sadarkaa 1ffaa fi 2ffaa kan Mootummaa fi Dhuunfaa jiiddutti kan gaggeeffamaa ture Dorgommiin Ispoortii Barattootaa kan bara 2017 xumurame. Manneen Barnootaa Sadarkaa 1ffaa fi Lammaffaa kan Mootummaa fi Dhuunfaatiif gaggeeffamaa ture har’a ” Barnoota qulqullina qabu lammiiwwan hundaan ga’uuf” galma qabame milkeessuun lammii gaarii karaa ispoortii oomishuuf shoora murteessaa qaba…

    Read More

      ከ 400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውና ያገለገሉ የፕላስቲክ ኮዳዎችን መልሶ ጥቅም ላይ የሚያውለው የመንገሻ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ( MIG ) ፋብሪካ የምረቃ ስነ-ስርአት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙነት በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

      የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ። ፎቶ :- በይድነቃቸው አብርሃም ።

      Read More

      የመገናኛ ብዙኃን የተረጂነት አስተሳሰብን በመለወጥ ዜጎች ሰርቶ መለወጥ እንደሚቻል ተረጂነት ሃገራዊ ክብርንም የሚነካ መሆኑን በማስረዳትና ግንዛቤ በመፍጠር በኩል ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባችኋል፡፡

      ሰላማዊት ካሳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጋር በመተባበር የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ፖሊሲ ላይ ለሁለት ቀናት የተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ እንዳሉት የሰብአዊ ድጋፍ ጠባቂነት አመለካከትን መየቀር ማንም የሚወስደው ኃላፊነት ሳይሆን የመገናኛ ብዙኃንና የኮሙኒኬሽን ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ኃላፊነት ነው፡፡ ኢትዮጵያ ትልቅ አቅም፣ሐብት ያላት ሃገር…

      Read More

      የተቋማትን ደህንነት ለማረጋገጥ የጥበቃ ሰራተኞችን በበቂ ሁኔታ ማደራጀት እንደሚገባ ተጠቆመ

      ከንቲባውን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የሚገኙበትን ህንፃ የሚጠብቁ 20 የጥበቃ ሰራተኞችን የከንቲባ ጽ/ቤት ከድሬዳዋ ፖሊስ አካዳሚ ጋር በጋራ በመሆን ለ5 ተከታታይ ቀናት በተግባርና በንድፈ ሃሳብ የተደገፈ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ወ/ሮ ሰአድያ አዋሌ በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር የህዝብ ቅሬታ ፣አቤቱታ ሰሚ ጽ/ቤት ኃላፊ እና የከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ ስለ ስልጠናው አስፈላጊነት ሲገልፁ ፤ በተለምዶ…

      Read More

        የአስተዳደሩ መምህራን በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገለጹ።

        በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት መምህራን በድህረ ጦርነት ወቅት ሊያጋጥሙ ሁኔታዎችን እና ክስተቶችን በአግባቡ በመረዳት ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል። መምህራኖቹ በጦርነት የተገኙ ድሎች ሳያኩራሩን ለቀጣይ ወይም ከፊታችን ለሚያጋጥመን ፈተና ዝግጁ መሆን አለብንም ብለዋል፡፡ አክለውም በህብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻ ኢትዮጵያውያን በጥምረት ቅንጅታዊ አሰራርን በመከተል ባገኙት ድሎች፣ በአጋጠሙ ጉድለቶች እና በቀጣይ በመማር ማስተማር ምን መሰራት ይኖርበታል በሚሉ…

        Read More

          በታሪካዊው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ጉብኝት ተካሄደ ።

          በዛሬው እለት ሁለተኛው ምእራፍ የከተማ ልማታዊ ሴፍትኔትና ስራ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር የከተማ ልማትና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ\ሮ ጫልቱ ሳኒ ጨምሮ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ ሚኒስትር ዲኤታዎች ፣ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ የቋሚ ኮሚቴ አባላት ፣ የአለም ባንክ ተወካዮች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የሀገር…

          Read More

          Halkan waa qoraal si hufan, nidaamsan, una akhris fudud loo habeeyey:

          Hay’adda Hal-abuurka iyo Tiknoolajiyadda Ismaamulka Dire Dhabe ayaa tababar ku saabsan Sirdoonka Macmalka ah (AI) u qabanaysa xirfadlayaasha ICT-ga ee ismaamulka, iyadoo kaashanaysa Machadka Sirdoonka Macmalka ah ee Itoobiya. Munaasabadda furitaanka tababarka ayaa Mudane Yitagesu Desalegn, Agaasime Ku-xigeenka Guud ee Machadka Sirdoonka Macmalka ah ee Itoobiya, ka jeediyay hadal uu ku boorriyay ka-qaybgalayaasha inay si…

          Read More