ተጠያቂነት የሰፈነባት እና የበለጸገች ሀገር እንገነባለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
7ኛው የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት፤ የ7ኛው የታማኝ ግብር ከፋይ እውቅና ሥነሥርዓት ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ባለፈው ዓመት የምታዋጡት ግብር ለጋራ እድገትና ለሕዝባዊ ጠቀሜታ በሚውሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ እንደሚውል ቃል ገብተን ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዛሬ በከተማችን ኮሪደሮች…


