“ኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ በየክልሎች የሚከናወኑ ከ17 ዓመት በታች የስፖርት እንቅስቃሴዎችን በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቃል።”:-የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ እና የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ ለመላዊ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ብሄራዊ ቡድኑ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተሰቶ በመሰራቱ የተገኘ ድል መሆኑን ኮሚሽነር አለሙ ገልፀው፤ የኢትዮጵያ ከ17…

Read More

    ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፤ ሀገራቸውን ለማወቅ የሚተጉ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ፣ ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው። ሀገራቸው ኢትዮጵያ ትልቅ እንደ ነበረች አስታውሰው ወደ ቀደሞ ከፍታዋ እንድትመለስ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት ማጽናት የዚህች ድንቅ ሀገር ልጆች ግዴታ ነው። ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ 1 ሺህ ተማሪዎች የሚሆን የደብተርና እስኪርቢቶ ድጋፍ ተደረገ ።

      በዛሬው እለት ” አረንጓዴ አሻራችን ለትውልዳችን ” በሚል መሪ ቃል 4 ተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት በኢትዮጲያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ ጁቡቲ የባቡር መስመር ድሬዳዋ ጣቢያ ላይ ተካሂዷል ። በዚሁም መርሀ-ግብር ላይም ከብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ፣ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ፣ ከዋልታ ቲቪ ፣ ከዋፋ ማርኬቲንግና ኘሮሞሽን…

      Read More

        ፐብሊክ ሰርቪስና የሰ ልማት ቢሮ 9 ወር ሪፖርት

        1.መ ግ ቢ ያ o በመንግስት የተቀረፁ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በሚፈለገው ፍጥነትና የጥራት ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግና በአስተዳደራችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውጤቶችን ማስመዝገብ የሚቻለው ሁለንተናዊ የማስፈጸም አቅም ሲጠናከር ነው፡፡ የማስፈጸም አቅም ስንል ብቃት ያለው የሰው ሃይል ፣ የጠራ አደረጃጃት እና አሰራር ማለታችን ነው፡፡ o ይህንንም አቅም መፍጠር የሚቻለው አመራሩና የመንግሥት ሠራተኛው ቅልጥፍና እና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ አዳዲስ…

        Read More

          15ተኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ኤግዚቢሽንና ባዛር መካሄድ ጀመረ፡፡

          በድሬዳዋ አስተዳደር 15ተኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ምክኒያት በማድረግ በምድር ባቡር ስፖርት ሜዳ ዛሬ መካሄድ በጀመረዉ የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት “እኩልነትና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ለ15ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘዉ ይህ በዓል በኢትዮጵያ የሚገኙ ብሔር፣…

          Read More

          በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያግዙ ስራዎች በስፋት እንደሚሰሩ ተገለፀ::

          የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በዛሬው ዕለት አካሄደ ። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስተዳደራችን ካለው መልካ ምድራዊ አቀማመጥ አንፃር ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በመሆኑ የአርብቶና ከፊል አርብቶ አደሩን ህይወት ለማሻሻል የሚያግዙ ተግባራትን በማጠናከር የአየር ንብረት ለውጥ ተፅኖን…

          Read More

            በሀገርአቀፍ ደረጃ በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ የተካሄደዉ የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ::

            የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና የኢፌድሪ የህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት ከተለያዩ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ አተኩሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ያነጋገርናቸዉ የኢፌድሪ የፍትህና ህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ምትኩ ጊዶ…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና በህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት የህክምና አገልግሎት እና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ ላደረጉ የህክምና ተቋማት እና ባለሙያዎች የምስጋናና የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሰጠ።

              የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለመንግስት እና ግል ጤና ተቋማት ነው ምስጋናና አውቅናውን የሰጠው:: የተጎዱ የሰራዊት አባላትን የህክምና አገልግሎት የሰጡና በአፋር ክልል በጦርነቱ የወደሙ ጤና ተቋማትን ለማቋቋም ግብአት በማሰባሰብ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ለማቅረብ ፕሮግራሙ መዘጋጀቱን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ተናግረዋል:: የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ በበኩላቸው በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

              Read More

                ከነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ጋር በተያያዘ ለአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡

                በድሬዳዋ አስተዳደር አዲሱን ነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተገልፃል፡፡ የሀገራችን የነዳጅ አቅርቦት ከጎሮቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ በመሆኑ ዋጋ ለማከፋፈል በተደረገው ጥረት ባለፉት አመታት መንግስት ከፍተኛ የእዳ ጫና የተመዘገበበት በመሆኑ ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ 81.2 ቢሊዮን ብር ኪሳራ መድረሱን ተገልፃል፡፡ ችግሩን ከወዲሁ ለመቅረፍ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የነዳጅ ሪፎርም ቀርቦ ውይይት…

                Read More