4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ በህብረተሰቡና በመንግስት የጋራ ስራ የተሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃትና የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።

    የተለያዩ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ የልማት ዘርፎችና ፕሮጀክቶች ውጤታማ የሚሆኑት በተጠናከረ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም ሆነ በየአካካባቢው ለሚሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች ስኬታማነት የህብረተሰብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚቻለው በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የልማት ጥያቄ መነሻ ያደረጉ የአካባቢ ልማቶችን በመለየት ቅደም ተከተል በመስጠትና የህብረተሰቡን የገንዘብ ፣ የቁሳቁስና የጉልበት አስተዋፆ ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገር ነው ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

    Read More

      A total of 400,000 birr worth of Medical supplies and medicines were donated to the Eastern Command III Hospital

      The support was provided by the Dire Dawa Health Bureau and HiwotMamo Drug Distributor. The Dire Dawa Health Bureau donated 250,000 birr worth of medicines and other items and the HiwotMamo Drug Dealer estimated at 150,000 birr. Deputy Mayor of Dire Dawa Administration, KedirJuhar on his part said that the Administration is providing various types…

      Read More

        የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የንግድ ቤቶች የኪራይ ተመን የወቅቱን የገበያ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ::

        በኪራይ ማሻሻያ ተመኑ ረቂቅ ላይ የደንበኞች ግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሂዷል በመድረኩ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ እውነቱ ወርቅነህ አሁን እየተሰራበት ያለው የንግድ ቤቶች የኪራይ ተመን ላለፉት በርካታ አስርት አመታት ማሻሻያ ሳይደረግበት እስካሁን መቆየቱን ጠቁመዋል። በመሆኑም ከገበያ ተወዳዳሪነት ከግብር ስረዓቱ እንዲሁም ከፍትሐዊነት አንፃር ክፍተት አንዳለበት ገልፀዋል።ከዚህ ባለፈ ኮርፖሬሽኑ እንደአንድ የመንግስት የልማት ድርጅት…

        Read More

          Pirojektoota bara baajataa 2014 keessatti xumuramanii fi kanneen baadiyyaatti gaggeeffaman keessaa dameen hawaasummaa Mana barumsaa Sadarkaa Lammaffaa Asellisoo Birrii miiliyoona 16 oliin ijaarame xumuramee eebbifameera

          dabalataaniis kilaastara wahelitti manni barnoota sad.2ffa xumurame eybifame jira Eyba kana irratti namoota xumuramuu piroojagtoota kanaa kessattj gahe ol’aana gumaachaniif beekkomtiin kennamee fi jira Haaluma wafakkaatuunis Pirojektiin Jallisii Xiqqaa Araddaa Asallisotti birrii miiliyoona 23 oliin hojjetame kan qonnaan bultoonni dhibba 6 ol ta’an lafa heektaara 90 ol misoomsuuf dandeessisu eebbifameera.

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2015 በጀት አመት እቅድ ገምግሟል::

            በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ በተደረገው የግምገማ መድረክ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራሮች እና ደጋፊ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን እቅዱ በዝርዝር ከቀረበ በኋላ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የቢሮው 2015 በጀት አመት እቅድ የአስር እና የአምስት አመቱን እስትራቴጂክ እቅድ እንዲሁም በእስትራቴጅክ ግቦች የተከፋፈለ፣ የ2014 በጀት አመት አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ለቢሮው የተሰጡ ግብረ መልሶችን ያማከለ እቅድ መሆኑን የምክር ቤቱ…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር የፊታችን እሁድ በለገሀር አደባባይ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ እንደሚካሄድ ተገለፀ።

              በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ግልፅ ጦርነት ያወጀውን ከሀዲውን ጁንታ በአደባባይ በማውገዝና ለሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ያለንን ክብርና ድጋፍ የምንገልፅበት እንዲሁም 2 ተኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የውሀ ሙሌት መጠናቀቅ ብስራትና ደስታ የምንገልፅበት ብሎም ሰላማዊ ዲሞክራሲያዊና በህዝብ ዘንድ ታአማኒነትን ያተረፈውን 6 ዙር ሀገራዊ ምርጫ በሰላም ከመጠናቀቁ ጋር ተያይዞ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በድሬዳዋ አስተዳደር የፊታችን እሁድ በለገሀር…

              Read More

                የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተገልጋዩን ቁጥር ለማሳደግና የአገልግሎት ክፍያ ስርዓቱን ለማዘመን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደስራ መግባቱን ገለጸ፡፡

                የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አግልግሎት ነዋሪው የሚያገኘውን አገልግሎት ጥራት በማሻሻል የተገልጋዩን ቁጥር ለማሳደግ ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የተቋሙ ዲስትሪቢዩሽን ሲስተም ቴክኒካል ሰፖርት ኃላፊ የሆኑት አቶ ግርማ ወ/ገብርኤል ተናግረዋል፡፡ ኃላፊው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እንዳስረዱት በድሬዳዋ 45,000 (አርባ አምስት ሺህ) የሚሆኑ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ያላቸው ህጋዊ ተገልጋዮች መኖራቸውን ጠቁመው ሌላው ነዋሪ በህገ-ወጥ መንገድ የመብራት ቆጣሪ ካላቸው ተገልጋዮች…

                Read More

                  ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1442ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ::

                  የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፉ እስቅያስ ታፈሰ ለመላው የእስልምና እምነት ተካታዮች እንኳን ለ1442ኛው ለታላቁ የዕዲ ዓል-ፈጥር በዓል በሠላም አደረሳቹሁ እያልኩኝ ይህ በዓል የሠላም ፣ የጤና ፣ የፍቅር ፤ የመተሳሰብ ፣ የመረዳዳት እንዲሁም የወንድማማችነት እንዲሆንላችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መልካም የዕድ-አልፈጥር በዓል።

                  Read More