የብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) የተመራው ሉዑክ ቡድን በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል
ልዑካን ቡድኑ በአስተዳደሩ ወጪ የተገነባውን የሲቪክ ሴንተር ማዕከልን፣የጋራ የመኖሪያ ቤቶች ከመደመር መጽሀፍት ሽያጭ በተገኝ ገቢ የሚገነባውን የእምርታ ቤተመጽሀፍትን ተመልክተዋል። አማ የምግብ ዘይት ፋብሪካ፣በማምረቻ ሼዶች የመማሪያ መጽሀፍት ህትመት እንዲሁም ለኮሪደር ልማት ግብዓት የሚውሉ ልዩ ልዩ የማምረቻ ሼዶች ጓብኝተዋል። በአስተዳደሩ በባለፉት የለውጥ አመታት ፤በስራ እድል ፈጠራ በቴክኖሎጂ እየተከናወኑ የልማት ስራዎች የአስተዳዳደሩን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ መሠረት የሚጥሉ መሆናቸው…


