Jiraattonni Araddaa Hulul Mojoo hoggansi keenya gaaffilee misoomaa kanaan dura gaafanne akka nuuf deebisu abdiidhaan eeggachaa jirra jedhan.

    Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Waahelitti jiraattoonni Araddaa Hulul Moojoo Gaaffilee misoomaarratti bakka bu’oota isaanii waliin marii gaggeessaa jiru. Bulchinsi Dirree Dhawaa kanaan dura gaaffilee misoomaafi bulchinsa gaarii gaafanne keessaa hedduu isaanii nuuf deebiseera; garuu ammallee kanneen eegalamanii hinxumuraminiifi kaneen hineegalamin jiru; keessattuu daandii Moojoo-Gobayyaa nuuf hojjetameera; garuu karatti hafeera, manni barnootaafi keellaan fayyaa akka nuuf…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

    በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት እንዲሆን የተመኙት ክቡር ም/ከንቲባው ፤ ያለንን በማካፈል፣ ጐረቤትን በማገዝ እና በመጠየቅ እንዲሁም የተቸገሩትን በመርዳት በአሉን በጋራ ማሳለፍ እንደሚገባ በመልዕክታቸው ገልፀዋል። በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመቻቻል እሴቶች ይበልጥ የሚጠናከሩበት ሊሆን እንደሚገባ ክቡር ም/ ከንቲባው ጠቁመው፤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የፍቅር፣ የሰላም፣ የደስታ፣ የብልፅግና እና የመተሳሰብ በአል ይሆን ዘንድ መልካም…

    Read More

    Waxaa laa sheegay in guryaha wayeelka iyo dadka danyarta loodhisayoo wax badan noloshodo iska badaleen.

    Dhismaha guryaha dadka danyarta ee Dagmada 01, Gande rige,iyo Dagmada 04 ayaa maanta lagu wareejiyay dadki loogu talagalay. Munasibada wareejinta guriuaha ayaa waxaa kaso qayb galay oo farin halkasi ka gudbiyay Mudane Ibrahim Yusuf,oo ah Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqada ee laanta diridhaba ayaa yidhi in ahmiya gaar ah lasaray dadka danyarta sii aay u helan…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደርን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሊመልስ በሚችል መልኩ ለመስራት መዘጋጀታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ አስታወቁ ።

      የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ 2013 በጀት አመት ከ 1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ ። ግብር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገትና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ እንደሚኖረው ይታመናል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣንም ከነዋሪውና ከንግዱ ማህበረሰብ ገቢን በመሰብሰብ ለከተማችን ድሬዳዋ ኢኮኖሚያዊ እድገት መሳካት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። በዚህም መሰረት የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ…

      Read More

        የአስተደደሩ ነዋሪዎች በ ሀሰት ፕሮፖጋንዳ መረበሽ እንደሌለበት ተገለፀ።

        የድሬደዋ ከንቲባ ከድር ጆሀርና የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ ከቁልቢ ገብርኤል በአል አከባበር ጋር ተያይዞ ያለውን የፀጥታ ጉዳይና በአስተዳደሩ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ለጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በሰጡት መግለጫ የድሬዳዋ ህብረተሰብ ወደ ከተማችን የቁልቢ ገብሬል የንግስ በአልና የጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድን ሀገራዊ ጥሪን ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ ዲያስፖራዋችን…

        Read More

          # Victory for Ethiopia’s Cycling held in Dire Dawa DDYSC | January 08, 2022 # Ethiopia’s Victory Diaspora participation Cycling Race Held in Dire Dawa yesterday.

          Following the Home coming call byEthiopian Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, the Ethiopian and friends of Ethiopian descent from various countries are coming to their homeland, in connection with this, Diasporas in Dire Dawa participated in the Ethiopia’s Victory Diaspora participation Cycling Race Held in Dire Dawa yesterday. Yesterday, in Dire Dawa City,the Cycling Race…

          Read More

            “የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ለመላው ሴቶች በርካታ መብቶች ና ነፃነቶችን ያጐናፀፈ ነው”። የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን

            በሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አዘጋጅነት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ቀን “ህብረብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል፣ በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች መላው ሴቶችን ያሳተፈ መድረክ በምክር ቤት አዳራሽ ተከብሮ ውሏል። በመድረኩም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን ሲገልጹ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዋናነት የብሄሮች ብሄረሰቦች እና…

            Read More

              የ04 ቀበሌ አስተዳደር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ስድስት መቶሺ ብር ገቢ ሰበሰበ::

              በቀበሌው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ሽኝት ስነስረዓት ተካሂዷል። በስነስረአቱ ላይ በድሬደዋ አስተዳደር የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ሃላፊ ተወካይ አቶ ገበየሁ ወጋየሁ የህዳሴ ግድባችን በህዝብ ተሳትፎ መገንባቱን እንደቀጠለ አስታውሰው ህዝቡ ለግድቡ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።በድሬደዋ አስተዳደር ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሁለት ሚሊየን ብር ማሰብሰቡን ተናገረዋል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በአስተዳደራችን በየቀበሌው መዞሩ የህዝብ…

              Read More

                Sochiin ” Akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa ” Manneen Barnootaatti jalqabame.

                Manneen Barnootaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti argamanitti Sochiin ” Akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa ” jedhu geggeefamuu jalqabe. Sagantaa sochii Manneen Barnootaatti baratoota koronaa irraa eeguuf geggeefamuu jalqabe irratti Hoogantuun Biiroo Fayyaa Adde Lamlam Bazaabihii fi Hoogantuun Biiroo Barnootaa Adde Muluukaa Mahamad gamtaan sochii kana jalqabsiisaniiru. Manneen Barnootaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti hojii buruu fi barsiisuu of-Eegannoon…

                Read More