Kilaastara Baadiyaa Bulchiinsaatti Biqiltuu kum 250,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf kurfiin xumuramuun ibsame.

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti ‘Dirree Magariisa Uwwisuudhaan Biyyaafiis fakkii ni taana !’ dhaadannoo jedhuun Sadarkaa Bulchiinsaatti Boru Adoolessa 29 bara 2013tti Kurfii Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf qabameen Kutaa Kilaastaroota Baadiyaa 4tti Araddoottan Baadiyaa 38 argamanitti Biqiltuu kum 250,000 akkasumaas Araddoota Magaalaa 9tti Biqiltuu kum 250,000 walumaagalatti Biqiltuu kum 500,000 Guyyaa tokkotti dhaabuuf Kurfii xumuramuu…

    Read More

    የሀብት ብክነትን ለመቀነስ የመሰረተ ልማት ገንቢ ተቋማት በተቀናጀ መልኩ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::

    በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም እሳት አደጋ በድንገት የሚከሰት እና ለበርካታ ንብረት መውደም ምክንያት የሚሆን አደጋ መሆኑን ገልፀው ለዚህም ማሳያ የሚሆነው ከዚህ ቀደም በድሬዳዋ ከተማ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ለበርካታ ንብረት መውደም ምክንያት እንደነበርና ነገር ግን እሳት አደጋው ሲከሰት እሳቱን ለማጥፋት መስዋዕት የሚከፍሉ የእሳት አደጋ ባለሞያዎች…

    Read More

    Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqo ee laantni Diridhaba mudane Ibraahim Yuusuf ayaa sheegay in si hufan looga midho dhaliyo himilooyinka Xisbiga iyo Xukuumadaba loo baahan yahay in si ka sii adag looga shaqeeyo sidii hore.

    Xafiiska Xisbiga Barwaaqo ee laantani diridhaba ayaa qiimayn ku saabsan hirgalinta qorshayaasha dhinacyada, magaalooyinka iyo tuulooyinka magaalada Diridhaba u qabtay rubuci 1aad ee sanad miisaaniyeedka 2018 ka. Madashan qiimaynta ah ayaa waxaa ka hadlay Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqo ee laantani Diridhaba mudane Ibraahim Yuusuf oo sheegay in Xisbiga Barwaaqo uu ku guulaystay in uu horumariyo…

    Read More

      ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ ::

      አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት እቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የቦርድ አባላት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ጋር በመሆን የህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ሁኔታ ትናንት በቦታው ተገኝተው ተመልክተዋል። የግድቡ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ ስለ…

      Read More

        በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገርአቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ አካሂደዋል ።

        በመድረኩ ዘጠኝ ፖርቲዎች የተሳተፈ ሲሆን የጋራ መግባቢያ የቃል ኪዳን ሰነድ ተፈራርመዋል። የፖለቲካ ፖርቲዎች መካከል የጋራ መድረክ መመስረቱ:- *በተፎካካሪ ፖርቲዎች መካከል በመተማመን ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ ውይይት እንዲኖ ለማስቻል ። *በመደማመጥና በመከባበር ላይ የተመሰረተ ምክንያታዊ ውይይት እንዲኖር። *የአገራዊ ጥቅምን ቅድሚያ መስጠትን። *የህዝብን ጥቅም ማስቀደም። *መሰረታዊ የሆኑ የሰብዓዊና የእኩልነት መርሆዎችን የተከተለ የጋራ የምክክር መድረክ በዘላቂነት እንዲኖር ለማስቻል ።…

        Read More

        Waxaa laa shaciyaay in Ololaha Talaalka Dabaysha laga fulin doono ismaamulka Diridhaba laga bilaabo 30ka bisha kodxin/maskaram.

        Xafiiska caafimaadka ee ismamulka Diridhaba,ooy ka go’antahay in ay hubiso in carruurta laga tallaalo cudurka dabaysha.ayaa maanta tababar wacyi galin ah oo ku saabsan baahida loo qabo talaalka dabaysha u qabtay dhamaan qaybaha kala duwan ee bulshada. Mudane yusuuf siciid oo ah ku xigeenka xafiska caafimaadka ee ismamulka diridhaba,ayaa sheegay in Wareegii 3-aad ee talaalka…

        Read More

          የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ለአስተዳደሩ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ::

          የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ከአለም ባንክ /WORLD BANK/ ጋር በመተባበር ለህዝብ ቅሬታ ሰሚ እና አጋር አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል። በስልጠናው የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ተግባርና ኃላፊነት፣ ደንብና መመሪያ፣ የመረጃ ነጻነት አዋጅ እንዲሁም ስለቅሬታ አቀራረብና አፈታት መመሪያ የቀረበ ሲሆን በሰነዶቹ ዙሪያ የነበረው ግንዛቤና ከዚህ ቀደም ሲያጋጥሙ የነበሩ ክፍተቶች ተዳሰዋል። የቅሬታ አቀራረብ ስርዓቱ በአካል ማቅረብ…

          Read More

            በዓሉ አብሮነታችንን በማጠናከር መልካም እሴቶቻችንን የምናጎላበት ሊሆን እንደሚገባ አቶ ከድር ጁሃር ጥሪ አቅርበዋል።በተለይም ባለፉት አመታት የተለያዩ ሃይማኖታዊ በዓላትን በማስታከክ በህዝቦች መሃል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ የህዝቡን የቆየና የዳበረ የመከባበር፣የመቻቻል ብሎም የወንድማማችነት መንፈስን እንዲላላ ከፍ ሲልም ግጭትና ሁከት እንዲፈጠር በተለያዩ አካላት ጥረት ሲደረግ መስተዋሉን አውስተዋል። በመሆኑም የድሬደዋ ነዋሪ በሃይማኖት ሽፋን ጥፋት ለማድረስ ሙከራ የሚያደርጉ አካላትን እኩይ ሴራ በመገንዘብ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀነናጀት በዓሉ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ማሰቻል ይገባል ሲሉ አቶ ከድር ጁሀር ጥሪ አቅርበዋል። ከበአሉ ጋር በተያያዘ ከክርስትና እምነት ተከታዮች ውጪ ያሉ የሌሎች እምነት ተከታዮች የአስተዳደሩ ነዋሪዎች በአሉን ከእምነቱ ተከታዮች ጋር በወንድማማችነት መንፈስ የማክበር የቆየና የዳበረ ልምዳችን ማስቀጠል ይገባልም ብለዋል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር።

            ሲምፖዚየሙ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ ተቀብለው፤ ከውጭ ሀገራት ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ የመጡ የዳያስፖራ አባላት፤ በአስተዳደሩ የተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ የሚሳተፉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት የተዘጋጀ ነው፡፡ በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፤ ዳያስፖራው እስካሁን ድረስ በድሬዳዋ ልማት የነቃ ተሳትፎ እያደረገ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ ያላቸውን የዕውቀትና የቴክኖሎጂ አቅም ወደ አስተዳደሩ ይዘው በመምጣትና፤…

            Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጀርባ ሰፈር ባስገነባው የገበያ ማዕከል ሱቆች 29 ሰዎች እጣ ወጣላቸው

            በድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጀርባ ሰፈር የተገነባው የገበያ ማዕከል የእጣ አወጣጥ ስነ-ስርአት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር እጣ የማውጣት ስነ ስርአቱ ግልፅና ፍትሀዊ በሆነ መልኩ መከናወኑን ገልፀው፤ 69 ሰዎች እጣ እንዲያወጡ ተደርጎ 29 እድለኞችም እጣ እንደወጣላቸው ተናግረው። እጣ ያሎጣላቸው ቀሪዎችም…

            Read More