የደቡብ ሱዳን የግብርና እና የምግብ ዋስትና ሚኒስቴር ሚኒስትር ፣ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራምን የሚደግፍ ከልማት ተቋማት የመጡ የኔዘርላንድ ምክትል አምባሳደር ፣ የአይሪሼድ የፕሮግራምን የሚደግፍ አጋር ድርጅት እና ፕሮግራም ሀላፊዎች ፣ የብሪቲሽ ኤምባሲ ፕሮግራም ሀላፊ ፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ከግብርና ሚኒስቴር እንዲሁም ከማህበራዊ ጉዳይ የመጡ ባለሞያዎች በዛሬው እለት ድሬዳዋ ገብተዋል ።

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ከድር አሊይ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ መካሄድ ጀምሯል።

በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የካቢኔ አባላት ፣ ከፍተኛ የድርጅት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች፣ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶች ምክር ቤት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች እና ሴቶች ሊግ ተወካዮች፣…

Read More

waxaa la aasaasay guddi isku dhaf ah oo ka shaqayn doona sidi dib u kabis loogu samayn laha dadki hantidu kaga luntay dabki qabsaday suuqa dharka ee dagmada 07 ee ismaamulkani diri dhabe.

Kulan uu hogaaminaayay duqa ismaamulka diri dhabe mudane khadiir jawhar ayaa lagu soo ban dhigay qorshaha uu gudigu ku shaqayn doono ee ku aadan sidi gargaar loogu uruurin lahaa isla markana dib loogu soo celin lahaa noloshodi caadi ahayd ee ay hada ka hor ku jireen ganacsatadi ku hanti beelay masiibadaasi. Guddigani la aasaasay oo…

Read More

    The 5th National Research Conference Held In Dire-Dawa University

    The national conference on science and technology for inclusive development held for two days in Dire-Dawa University.   Such national research conferences are of great significance and serve as a bridge for experience sharing as Dr. Yared Mamo, Presedent of Dire-Dawa University noted. Dr. Yared Mamo said, since Universities are centers of research, teaching and…

    Read More

    የካብኔ ውሳኔ

    የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ አሳልፋል የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በአስተዳደሩ እየተሰሩ ባሉ የልማት ስራዋች ፣ከክረምቱ ወር ጋር ተያይዞ ወረርሽኝ እንዳይከሰት መሰራት ስላለባቸው ስራዋች፣መሶብ የአንድ መአከል አገልግሎት እና በመሬት እና መሬት ነክ አጀንዳ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል 1ኛ,በዛሬው የካብኔ ስብሰባ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዋች ያሉበት ደረጃ ገምግሞ በተያዘላቸው እቅድ…

    Read More

    የድሬዳዋ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የረመዳን ፆም 21ኛ ቀንን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ፕሮግራም አካሄደ

    ፕሮግራሙ ድሬዳዋ የፍቅር እንዲሁም የአብሮነት ተምሳሌት ከተማ መሆኗን የተገለፀ ሲሆን፤ የዛሬው የአፍጢር ፕሮግራምም በክርስትና እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች አስተባባሪነት መዘጋጀቱ ተጠቁሟል። ከዚህ በተጨማሪም ት/ቤቱ በድልጮራ ሆስፒታል ለሚገኙ ታካሚዎችና አስታማሚዎች የአፍጢር ግብአቶች ድጋፍ እንዳደረገ ተገልጿል። በአጠቃላይም የዛሬው ፕሮግራም በተማሪዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ቅርበት ለመጨመር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። በአፍጢር መርሀ ግብሩ ሲያስተባብሩ ያነጋገርናቸው የክርስትና እምነት…

    Read More

    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ያካሂዳል

    6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ነገ ይካሄዳል። ምክር ቤቱ በስብሰባው የግብርና ሚኒስቴርን የ2017 በጀት አመት የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያዳምጥ ሲሆን፤ ሁለት የብድር ስምምነቶችን መርምሮ እንደሚያጸድቅም ይጠበቃል። የከተማ መሬት ይዞታ እና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ እንዲሁም የከተማ መሬትን በሊዝ ስለመያዝ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የከተማ መሰረተ ልማትና…

    Read More

      የውጭ ሀገራትን አኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ለመቀልበስ እንደተቋማችን በተሰማራንበት የሙያ መስክ ጠንክረን በፍፁም የአገልጋይነት መንፈስ ለሀገር እድገት እንሰራለን አሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ፡፡ የተቋሙ የማኑጅመንት አባላት እና ሰራተኞች የ”ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄን አካሂደዋል።

      በስነ-ስረአቱ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ሀገራችን በዓለም አደባባይ ያላትን ገጽታ ለማበለሻት በተጠና መልኩ እየተንቀሳሰቀሱ ያሉ ሃይሎችን መረጃ ሃሰት መሆኑን ለማሳወቅ ሁላችንም የሀገር ገጽታን እና ያለውን እውነታ በመሰል የንቅናቄ መርሀግብሮች እና የማህበራዊ ገፆችን በመጠቀም ለውጭ አለማት ማስገንዘብ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ ሌላው ደግሞ አሉ ወ/ሮ ሰአዳ…

      Read More

      የከተራና የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ ተከብሮ እንዲያልፍ ከሃይማኖት አባቶች ጋር የቅድመ ዝግጅት የውይይት መድረክ ተካሄደ።

      በውይይት መድረኩ የሀይማኖት አባቶች የድ/ዳ ፖሊስና ኮሚሽነርን ጨምሮ የሰላምና የፀጥታ አመራሮች ተገኝተዋል። የከተራና ጥምቀት በአልን አሰመልክቱ የተካሄደዉን የዉይይት መድረክ የመሩት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዠ ኮሚሽነር አለሙ መግራ እንደቸናገሩት ” ዛሬ ላይ በድሬደዋ ማረጋገጥ በተቻለዉ ሰላምና የነዋሪዎቿ አንድነት ከሀገራችን አልፎ ከሌሎችም ክፍለ አለማት ጭምር ሀይማኖታዊም ሆነ ለሌሎች ክብረበአላትን ለማክበር እንግዶች የሚመርጧት ከተማ ለመሆን ችላለች…

      Read More

      “Damee Muuziqaatiin Dirree Dhawaa waamsisuun gammachuu guddaa naaf uumeera”

      Artiisti Daani’eel Taadasa DGC Sadaasa 23/2017 Hundeessaa fi Hooganaan Maarshi Baandii Baratoota kan Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Artiisti Daani’eel Taadasa Ministeerri Aadaa fi Ispoortii kan Mootummaa Federaalawaa Dimokraatawaa Rippablika Itoophiyaa Marsaa 4ffaaf sadarkaa Biyyaalessaatti “Kabajaan Aartiin” mata-duree jedhuun kurfii Beekamtii fi galateefannaa qophaawe irratti Damee Muuziqaatiin Artiisti Daani’eel Taadasa shoora ol’aanaa gumaachaniif badhaafamaniiru. Kanuma…

      Read More