Headlines

በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የንግድ፣ የኢንደስትሪ፣ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ስራዎችን አጠናክሮ የማስቀጠል ስራዎች ይከናወናሉ” የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ም/ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ።

”በመደመር መንግስት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ሲሰጥ በነበረው የስልጠና ማጠቃለያ ላይ ክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በሠጡት የስራ አቅጣጫዎች መሠረት በተመረጡ ዘርፎች ላይ ተግባራዊ የሚደረግ የ100 ቀን እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር ተዘጋጅቶ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን ፤ በአስተዳደሩ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባና…

Read More

Ayyaanni Hundeeffama paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaan Dirree Dhawaatti Kabajamaati jira.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti ‘‘Yaanni bilchaataan Badhaadhina hunda galeessaaf ’’ Mata Duree jedhuun Agarsiifni Suuraa Bu’aawwan paartiin Badhaadhinaa imala waggoota shaniin galmeesse kan mul’isu kan dhaabileen Bulchiinsa Dirree Dhawaa irratti hirmaataniin Ayyaanni Hundeeffama paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaan Dirree Dhawaatti Kabajamuu jalqabeera. Kurfii kana irratti haasaa baniinsaa kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar…

Read More

    በዋሂል ክላስተር የለገኦዳ ጉኑፈታ ገጠር ቀበሌ ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ ቀበሌ በመሆን የማረጋገጫ እውቅና ተሰጠው፡፡

    በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የሃይጂንና አካባቢ ጤና አጠባብቅ ኬዝ ቲም እና በዋሂል ክላስተር እንዲሁም በለገኦዳ ጉኑፈታ ገጠር ቀበሌ አመራሮችና በህብረተሰቡ ከፍተኛ ተሳትፎ በተሠሩ ሥራዎች የለገኦዳ ጉኑፈታ ገጠር ቀበሌ ሜዳ ላይ ከመፀዳዳት ነፃ መሆኑ ታውጇል፡፡ በለገኦዳ ጉኑፈታ ገጠር ቀበሌ በተካሄደው የዕውቅና አሰጣጥ መረሃ ግብር ላይ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚንስትር ደኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማና ሌሎች ተሳታፊዎች የተገኙ…

    Read More

      የበደልነውን እና ያስከፋነውን ህብረተሰብ ለመካስ ቃላችንን አድሰናል ፡፡ የድሬደዋ ፖሊሶች በጅግጅጋ የመጀመሪያው ዙር የተሀድሶ ስልጠና ተመራቂዎች፡፡

      ግንቦት 7/2011 ጀምሮ ለ1 ወር በጅግጅጋ ከተማ የተሀድሶ ስልጠና የወሰዱ 607 የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ተመረቁ ፡፡       በምረቃ ስነ -ስርአት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱሱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ከድር ጆሀር እንደተናገት የወሰዳችሁትን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በአስተዳደሩ በተከሰተው ውከት የበደላችሁትንና ያስቀየማችውትን ህዝብ ውጤታማ ፖሊሳዊ አገልግሎት በመካስ…

      Read More

        በድሬዳዋ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ አውጥቷል ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሀገራችን ኢትዮጲያ አሁን ላይ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ውይይት በማካሄድ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል ። በተለይም የፖለቲካ ፓርቲዎች ከሀገርና ከህዝብ በላይ የሚያስቀድመው አጀንዳ ሊኖር ስለማይችል አሸባሪው የወያኔ ቡድንና ተላላኪዎች እየፈፀሙ ያለውን እኩይ ድርጊት አውግዘው ከህዝባቸውና ከመሪያቸው ጎን እንደሚቆሙም ገልፀዋል ። ውድ ህይወቱን ሳይሰስት በግንባር ለሚፋለመው የመከላከያ ሰራዊትና የፀጥታ…

        Read More

        ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፤ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውን እና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ሲሉ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ገልጸዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት…

        Read More

        የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ በአስተዳደሩ ተግባራዊ የሆኑ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሄደ::

        #DGC ህዳር 10/2017 “የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ በርካታ መርሀግብሮች በአስተዳደሩ እየተከናወነ መሆኑ ይታወቃል በዛሬውም እለት በአስተዳደሩ ተግባራዊ የሆኑ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተካሂዷል። በጉብኝቱም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪ ና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ በክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የሚመራዉ ምድብ የሲቪክ ማዕከል የግንባታ ፕሮጀክትን…

        Read More

          ሳምንታዊ የጽዳ ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

          የድሬዳዋ አስተዳደር “ከተማ አቀፍ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ” በተመረጡ የከተማ ቀበሌዎች ጫት ተራ፣ ችግኝ ጣቢያ እና ጀርባ ሰፈር አካባቢዎችን በማፅዳት ተከናውኗል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “የከተማ ጽዳትና ውበት የሁሉም ህብረተሰብ ተሳትፎ ካልታከለበት፤ በአንድ እጅ ማጨብጨብ ነው የሚሆነው” ያሉ ሲሆን፤ በህብረተሰቡ ውስጥ በሚፈለገው መጠን የባለቤትነት ስሜት ሊስተዋል እንዳልቻለም ገልፀዋል። ከንቲባው ስለድሬዳዋ…

          Read More