19ኛው የፅዳት ዘመቻ ሳምንት
በ05 ቀበሌ በተካሄደው በዛሬው ዘመቻ የከተማ መሰረተ ልማት ሚንስትር ወሮ ጫልቱ ሳሊን ጨምሮ የድሬደዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ሃርቢ ቡህ ና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ብድሬደዋ የሚገኙ 10ር የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች፣የፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች እና አባለት ተሳታፊ ሆነዋል። በወቅቱ የከተማ መሰረተ ልማት ሚንስትር ወሮ ጫልቱ ሳሊን ባደረጉት ንግግር ድሬደዋ የመቻቻል ከተማ መሆኗን ገልፀው ድሬዳ ላይ…


