ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የድሬደዋዳደር የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ተጠናቀቀ። በግምገማ መድረኩ የተለያዩ አስፈጻሚ አካላት የስራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን አቅርበዋል፡፡

    ሰኔ 27/2014 ዓ.ም የተጀመረው የድሬዳዋ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በትላንትናው ውሎው የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ፣የፍትህ፣ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮና የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የስራ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ ከተሳታፊዎች የተለያዩ አስተያየቶች የተሰጡ ሲሆን ተሳታፊዎቹ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ሪፖርት ያቀረቡት ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በእለቱ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ባቀረቡ ተቋማት…

    Read More

      Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 haala miidhagaa fi addaan kabajuuf kurfiin xumuramaa jira

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 haala miidhagaa fi addaan sagantaawan gara garaan kabajuuf kurfiin haal-duree xumuramaa jiraachuu Itti Gaafatamaan WODP kan damee Dirree Dhawaa Obbo Abduljawaad Mahamad kurfii Guyyaa Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 baranaa ilaalchisuun ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin ibsaniiru.   Obbo Abduljawaad Guyyaa Ayyana hundeeffama ODP waggaa 29 baranaa yeroo dhaabni…

      Read More

        ለ 76 የልማት ጀግኖች የዕዉቅና እና ሽልማት ተሰጠ::

        በ ድሬ ደዋ አስተዳደር 38 ገጠር ቀበሌዎች ሲከናወን ለቆየው የ8ኛ ዙር “የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግናችን” በሚል መሪቃል በተፋሰስ ልማት ለተሳተፉ 76 የልማት ጀግኖች የዕዉቅና እና ሽልማት ተሰጠ፡፡ በዚህ የምስጋናና የእውቅና ስነስርዓት ላይ የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንደገለፁት በዘንድሮው የአርሶና የአርብቶ አደራችን የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች በ38 ገጠር ቀበሌዎች…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡

        ስምምነቱ የድሬዳዋ አስተዳደር የስማርት ሲቲ እና ሌሎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አበርክቶዎች ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው፡፡ በዚህም የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን የላቀ አቅም በመጠቀም የከተማ አስተዳደሩን አገልግሎቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የማደርጀት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ዉጤታማ ለማድረግ ስምምነቱ አስቻይ አቅም እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ኢንጅነር) ባስተላለፉት መልዕክት የከተማ አስተዳደሩ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

        Read More

          በገጠሩ የአስተዳደሩ ክፍል ያሉ ችግሮችን በረዥምና በአጭር ጊዜ ምላሽ ለመስጠት በቅንጅት እንደሚሰራ ተገለፀ

          በገጠሩ የአስተዳደሩ ክፍል ያሉ ችግሮችን በረዥምና በአጭር ጊዜ ምላሽ ለመስጠት በቅንጅት እንደሚሰራ ተገለፀ በዋሂል ክላስተር የህዝብ ተመራጮች ከነዋሪው ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ምንም እንኳን መንግስት ከዚህ ቀደም የነበሩ ችግሮችን በአንፃራዊነት እየተፈታ ቢሆንም አሁንም በራከታ ተግዳሮቶች እንዳሉባቸው የክላሰተሩ ነዋሪዎች የገለፁ ሲሆን የውስጥ ለውጥ መንገዶች ባለመስፋፋታቸው ለችግር እየተጋለጡ መሆናቸውን /ወላድ እናቶችንም ሆነ የታመሙ ሰዎችን/ ወደ ሃኪም ቤት…

          Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የ2017 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም በአስተዳደሩ ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን ተገመገመ

          በዚህም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸው ተግባራት የተከናወኑ በርካታ ሥራዎች በሪፖርት አቅርቧል። የድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድኑ የቀረበውን ሪፖርት ከተመለከተ በኋላ ባለስልጣን መስሪያቤቱ ሚሰጡ ግብረመልሶችን በመተግበር ረገድ በአመቱ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቡን አንስተዋል። የተሰሩ ስራዎችን መረጃ በአግባቡ በማደራጀት እረገድም ጥሩና ከዚህ በበለጠ እያጠናከሩ መሄድ እንደሚገባ ያስገነዘቡ ሲሆን የድጋፋዊ ክትትሉም አላማ ባለስልጣን መስሪያቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም…

          Read More

            Meeshaaleen Qulqulinaa Baratoota Shamarraniif deegarsi keename.

            Waldayni Tola Ooltummaa Eneem La Ihitee jedhamu baratoota Ahamarran Mana Barnoota Saabiyaan Lakkoofsa 2 fi Lakkoofsa 3 ttiif meeshaalee qulqulinaan eegatan deegarsa kennan Sirna kana irratti Hoogantuun Biiroo Fayyaa Adde Lamlam Bazaabih akka jedhanitti kennaa Uumamaa kan shamarraniif kenname kan xuraa’aa shamarran ji’atti argan mallatoolee Fayyummaa keessa tokko jedhanii qulqulinaan eeguun murteessaadhaa jedhan. hundeesituu fi…

            Read More

              የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት ቀርቧል፦ የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

              ለሀገር ኅልውና እና ደህንነት ዋጋ የከፈሉ እና የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ጀግኖቻን ክብር ከፍ የሚያደርግ እና ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ የሚያስችል የኢትዮጵያ ጀግኖች የጦር አካል ጉዳተኞች የተሃድሶ እና ሥልጠና ማዕከል ማቋቋሚያ አዋጅ ለመንግሥት መቅረቡን የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ።  ሚኒስትሯ ይህን የገለጹት ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን…

              Read More

              ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ አዲስ ቅርንጫፉን በሃረማያ አስመረቀ

              ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ተደራሽነቱን በማስፋት በማያ ሲቲ በሃረማያ ከተማ አዲስ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ የፋይናንስ ተደራሽነቱንና አካታችነቱን በማጠናከር የተቋሙ ታላሚ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ማለትም መጠነኛ ገቢ ያላቸውና አነስተኛ ገቢ በሚያስገኙ ሥራዎች የተሰማሩትን ብሎም ወጣቶችና ሴቶችን በስፋት በሚሰጣቸው የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶቹ እየደረሰ ይገኛል። ዛሬም የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት አዲስ ቅርንጫፉን በታሪካዊው የሃረማያ ሃይቅ…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር የሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና በመስጠት ተመረቁ ።

                በድሬዳዋ አስተዳደር 6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫን ተከትሎ በአስተዳደሩ የሚወዳደሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳቸው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች አካሂደዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ያለምንም የፀጥታ ችግር ምርጫው ተጀምሮ ይጠናቀቅ ዘንድ በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር ለሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና…

                Read More