Kiraan Manneen Daldalaa foyyefamuufi.

    Korporeeshiniin Manneen Kiraa Federaalaatti Itti gaafatamaan damee Dirree Dhawaa Obbo Uwnatu wixinee fooyyessa Kiraa Manneen Daldalaa irratti akka ibsanitti gatii manneenii kun waggoottan darbanitti kan itti hojjatamaa turee haala qabatamaa ammaan kan wal hin simanne waan ta’eef wixineen fooyessaa kun kurfeeyfamaa jiraa jedhan.

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኘውን የጎሮ ችግኝ ጣቢያ ማእከልን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ጎበኙ ።

      በ 4 ተኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር 2 ሚሊዮን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ-ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን እነሆ አሁን ላይ በከተማዋ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይም የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር እየተካሄዱ ይገኛሉ ። እነዚህም ችግኞች በአስተዳደሩ ላይ በሚገኙ የችግኝ ጣቢያ ማእከሎች ላይ የሚፈሉ ሲሆን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ካሉ የችግኝ ጣቢያ ማእከሎች ውስጥ የጎሮ…

      Read More

      Pireezidaantiin Mootummaa Naannoo Itoophiyaa Kibbaa Obbo Xilaahuun Kabadaa Dirree Dhawaatti Daawannaa taasisan.

      Pireezidaantichi yeroo Buufata Dirree Xayaara Idil-adunyaa Dirree Dhawaatti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar, Itti-Aanaa Kantiibaatti Waamamaa Mootummaa fi Itti-gaagatamaan Waajira Paartii Badhaadhina damee Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf dabalatee Hoogantoota ol’aanoo Bulchiinsa Dirree Dhawaatiin simannaan addaa taasifameefiiti jira. Pireezidaant Xilaahuun turtii Dirree Dhawaatti taasisaniin Waajjira Hojigaggeessaa Magaalaan, Biiroo Daldalaa fi Indastiriin, Koomishinii Dargaggootaa…

      Read More

      የአራት ዓመታት ተከታታይ ጥረት እና የሚጨበጥ ውጤት!

      ‎በዘንድሮው “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ላይ የሀገራዊ ርዕያችንን ተጨባጭ ስኬት መመልከት ትልቅ ክብር ነው። ውጤት ተኮር አመራራችን ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የኢንዱስትሪ መስፋፋት ተንጸባርቋል። ይኸውም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አማካይ የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ በማድረግ፣ ባለፉት አራት አመታት ከ2,800 በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ የተቻለ ሲሆን፤ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዘጠኝ…

      Read More

      Waa in dhalinyaradu ay door gaar ah ka ciyaaraan dhismaha qaranka iyaga oo aqoonta Naftooda kobcinaya.

      “Aan abuurno dhalinyaro awood u leh inay u beddelaan Diri Dawa digital-kadhabeeysa adeegsiga la adeegsanayo tignoolajiyada”, Tani waa fikradda hoggaamineed ee ay hirgeliyeen Laanta Dhallinyarada Xisbiga Barwaaqo ee Diridhaba. Garabka dhalinyarada ee Xafiiska Xisbiga Barwaaqo laantiisa Diridhaba ayaa soo qaban qaabiyay aqoon iswaydaarsi ahaa madal lagu baraarujinayo hogaanka dhalinyarada ee maamulka. Dhalinyaradu waxay si firfircoon…

      Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በኢትዮጵያ የፓኪስታን ሙሉ ስልጣን አንባሳደር ከሆኑት አጢፍ ሸሪፍ ጋር በቀጣይ በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ ዘርፍ አብሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ተወያዩ

      በዚህም በውይይቱ በቀጣይ ፓኪስታንና ድሬዳዋ በተለያዩ ዘርፎች አብሮ ለመስራት በመድረኩ የተነጋገሩ ሲሆን፤ በተለይም የአምራች ኢንደስትሪውን ዘርፍ በማሳደግና የፓኪስታን ኢንቬስተሮችን ወደ ድሬዳዋ በመሳብ በተለያዩ ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማድረግ በትብብርና በቅንጅት እንደሚሰራ ከመድረኩ ተገልጿል። ከውይይቱ በመቀጠልም አንባሳደሩ የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና እንዲሁም ደረቅ ወደብን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፤ ድሬዳዋ በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚበረታታ ስራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ መመልከታቸውን አንባሳደር አጢፍ ተናግረዋል።…

      Read More

        አራቱ የገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች በድጋፍ የተበረከተላቸውን ዘይት ፤ፓስታ እና ሩዝ ተረከቡ ፡፡

        በዛሬው እለት በአራቱም ገጠር ፖሊስ ጣቢያዎች ተገኝተው የምግብ ሸቀጣሸቀጦቹን ያስረከቡት የድሬዳዋ አስተዳዳር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የሰው ሀብት ልማት ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ውቢት በፍቃዱ ናቸው፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የምግብ ሸቀጦቹን ለፖሊስ አባላቱ ባስረከቡበት ወቅት እንደተናገሩት ፖሊስ የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት ማረጋገጥ ከቻለ የህዝብን አመኔታ መፍጠር ይችላል ብለዋል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር…

        Read More

          የሃይማኖት አባቶች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

          የሃይማኖት አባቶች የ2013 ዓ∙ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የሃይማኖት አባቶቹ የኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ በእግዚአብሔርና በሰው ልጅ መካከል የነበረው የጥል ግርግዳ በማፍረስ ሰላም እና ፍቅር የተመሰረተበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ህዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብና ያለውን በማካፈል በአብሮነት እንዲያከብርም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከዚህ አንጻርም ህዝበ ክርስቲያን በኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ጥረቱን እንዲያጠናክርም…

          Read More

          ይህ ዘመን በታሪካችን ውስጥ በጉልህ የሚነሳ ነው፡- ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ

          ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ ይህ ዘመን በታሪካችን ውስጥ በጉልህ የሚነሳ ነው ሲሉ ገልጸዋል። እኛ ኢትዮጵያውያን ለበርካታ ዘመናት ስንቆጭባቸው የነበሩትን ታላላቅ ፕሮጀክቶች ያስመረቅንበት ልዩ ዓመት አሳልፈናል ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ የትውልዱ ቁጭት የነበረውን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አጠናቀን ታሪክ ሰርተናል ብለዋል። በመስከረም ወር…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስተባባሪነት ከዘጠኝ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ የስርአተ ምግብ ተጠሪዎች በገጠር ቀበሌዎች ያለውን የስርአተ ምግብ ኮሚቴዎችን ለማጠናከርና በትምህርት ቤቶች ያለውን የምገባ ስነ ስርአት አስመልክቶ ድጋፍና ክትትል ተግባር አከናውነዋል።

            የስርአተ ምግብ ተጠሪዎች በጀልዴሳ ክላስተርና በቢያአዋሌ ክላስተር ለሁለት ተከታታይ ቀናት ባደረገው ምልከታ በገጠሩ በስርአተ ምግብ ዙሪያ የተቋቋመው ኮሚቴ በሙሉ ቁመናው ወደ ተግባር ባለመግባቱ እየተከሰተ ያለውን የመቀንጨር ችግር እንዳይባባስ ኮሚቴው ጊዜ ሳይሰጥ ወደ ስራ መግባት እንዳለበትና ባለድርሻ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ በምግብ እጥረት ምክንያት እየተከሰተ ያለውን የመቀንጨር ችግር ላይ ርብርብ በማድረግ መስራት ይኖርብናል ብለዋል። ኮሚቴው በጀልዴሳና…

            Read More