በመዲናዋ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ ተዘጋጅቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

    በአዲስ አበባ ለሐረሪ ክልል ባህል ማዕከል መገንቢያ ቦታ መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ “የሸዋል ኢድ” በአዲስ አበባ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የተከበረ ሲሆን ፥ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ለሐረሪ ባህል ማእከል መገንቢያ ቦታ መዘጋጀቱንም አብስረዋል፡፡ ከንቲባዋ አክለውም ፥አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ ነች፤ ይህን ውብ የሸዋል ባህል ከሌሎች ባህሎቻችን…

    Read More

      የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

      “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

      Read More

      ምክር ቤቱ የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ አዋጅ አጸደቀ

      የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ የንብረት ማስመለስ አዋጅን አጽቋል። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባው የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። አዋጁ በሕገ-ወጥ መንገድ የተፈራን ንብረት ማስመለስ የሚያስችሉና የሕግ-ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ድንጋጌዎችን የያዘ ነው። የቋሚ ኮሚቴው…

      Read More

        በቀበሌ 06 አስተዳደር 200 ለሚሆኑ ችግረኛ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደረገ::

        የቀበሌ 06 አስተዳደር አመራሮች እንዲሁም በአካባቢው ላይ ለከተማ ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎች በቀበሌው ከሚገኙ ባለሀብቶችና የንግድ ማህበረሰቦች ባሰባሰቡት ገንዘብ 200 ለሚሆኑ ለአካባቢው ችግረኞች የታለቁን ረመዳን ጾምና የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በድጋፍ መድረኩ ላይ የአስተዳደሩ ም/ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የብልጽግና…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ኢኒስቲትዮት ጋር በመተባበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የአይሲቲ ባለሞያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

        አቶ ይታገሱ ደሳለኝ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ምክትል ዋና ዳይሬክተር የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ስራን በማላቅ ረገድ ያለውን ፋይዳ ከግምት በማስገባት በንቃት ስልጠናውን ተከታትለው ለውጤት እንዲያበቁት አሳስበዋል። ኢንጂነር መሐዲ መሐመድ በበኩላቸው የኤ አይን የላቀ እና የተቀላጠፈ እምቅ አቅም ከተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በማቀናጀት ምርታማነትን እና የአገልግሎት እርካታን ለተገልጋይና ተደራሽ የማድረግ እድል ስለሚፈጥር ከዚሁ አንጻር በትኩረት ስልጠናውን መከታተል…

        Read More

        Malkaa-Jabduun Dhukkeefi Balfarraa Bahuun Miidhagina addaa Goonfachaati Jirti – Jiraattoota Aanaa 01

        Hojiin Misooma Koriidaraa Aanaa 01tti Hojjetamaa Jiru Malkaa Jabduu Dhukkeefi Balfa adda addaarraa bilisa taasisaa Jiraachuu bifa haaraan miidhagina addaa gonfachiisaa jiraachuu jiraattoonni magaalattii dubbatan. Hogganaa Waajjira Mana Marii Bulchinsaa Dirree Dhawaafi Deeggaraa Hojii Misooma Koriidaraa Aanaa 01 kan ta’an Obbo Fu’aad Mohammed daandii guddichi “highway” aanicha keessa dabruun bara ganda Industirii geessu haala baay’ee…

        Read More

          <<የአሸባሪውን ጁንታ ሴራ ለማጋለጥ እና ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናችንን ለመግለፅ የተዘጋጀ ህዝባዊ ንቅናቄ መድረክ >>

          የ01፣02 እና 03 ቀበሌ ነዋሪዎች በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል በውይይቱ ወቅታዊ አገራዊ ነባራዊ ሁኔታን የሚመለከት ፅሁፍ የቀረበ ሲሆን ሰፊ ውይይትም ተካሂዷል:- ህዝቡ አካባቢውን ካለመዘናጋት በንቃት በመጠበቅ ከፀጥታ አካላት ጋር በጋራ መስራት ይገባል:: **በህልውናችን ላይ እየተቃጣ ያለ ዘመቻ በመሆኑ ዜጎች ከመንግስት ጋር በመሆን መመከት አለበት። መከላከያን በገንዘብም በሃይልም በቁስሳቁስም መደገፍ አለብን። በተለያዩ መንገዶች የውጭ አካላት…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከ160 በላይ ለሆኑ ለደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ስልጠና ሰተዋል። ከ14/04/2013 ዓም እስከ 16/04/2013 ዓም ድረስ ለደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ::

            ለሆቴል፣ግሮሰሪ፣ለልኳንዳቤቶች፣ህንፃ መሳሪያ፣ ስፔር ፓርት እና ሌሎች ዘርፍ ላይ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ዙሪያ ግንዛቤ ማስጨበጫ የተሰጠ ሲሆን ከሂሳብ ሰነድ አያያዝ እስከ ሂሳብ መግለጫ ያለውን ያጠቃለለ ነው። ዘርፉ በከፍተኛ ሁኔታ ግብይት ስለሚካሄድበት በዘርፉ ያለውን በደረሰኝ ያለመገበያየት ችግርንም ለመቅረፍ የሚረዳ መሆኑ ይታወቃል። በስልጠናዉ ላይ የግብር አንባሳደሮቻችን ስለ ግብር መክፈል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

            Read More

              Bulchinsa Dirree Dhawaatti piroojektoonni 31 Birrii bil1.22 oliin hojjetaman xumuramanii eebbifaa jiru.

              Hogganaa Walta’insa Diinagdeefi Maallaqaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii piroojektoonni hawaasa bulchinsaa Kuma 200 ol’ tajaajilamoo taasisan kanneen xumuramanii tajaajila kennuuf qophaa’oo ta’an 31 ta’an har’arraa jalqabee guyyoota sadan itti aanan keessatti kan eebbifaman ta’uu ibsaniiru. eebbifaman Piroojektoota kanneen keessaa 10 araddaalee baadiyyaa keessatti kan ijaaraman yommuu ta’an, 21 kan ta’animmoo araddaalee Magaalaa keessatti…

              Read More