የብልፅግና ፓርቲ የዘመድ ጥየቃና የመደጋገፍፍ ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 አካሄደ።

    ድሬደዋ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በህጅራ አቆጣጠር 1442 ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክኒያት በማድረግ የዘመድ ጥየቃ እና አቅመ ደካማዎችን የመጠየቅ የዝምድና ማጠናከር ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 በተለምዶ ለገሀሬ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ተካሄዷል። በዝግጅቱ ላይ በድሬደዋ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፕሬዝዳት ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ ጨምሮ የሊጉ አባላትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን በቀሌዉ የብልፅግና ፓርቲን ወክለዉ የተለያዩ ሀይማኖት ተከታዬች…

    Read More

    ለብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት የሥራ መመሪያ ተጠናቀቀ::

    ለብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና የፓርቲው ፕሬዚዳንት እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት የሥራ መመሪያ በስኬት ፍፃሜውን ማግኘቱን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋናው ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ አስታወቁ። “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ከጥቅምት 19 እስከ 30 በአዳማ እና በአዲስ አበባ ከተሞች በተለያዩ…

    Read More

    Mashruuca Tababarka Dhalinyarada ee Shaqada ee”Biqat” ayaa loo qabtay xafladda qalin-jabinta 946 arday oo dhammaystay wareeggii saddexaad ee tababarka xirfadaha nolosha.

    Waxana furitanka xafladda qalin jabinta ardayda ka hadlay, Wasiiru-dowlaha Shaqada iyo hirfadaha Mudane Solomon Soka,oo sheegtay in 60,399 dhallinyaro ah laga diiwaan galiyay barnaamij kasta oo mashruuc ah oo dalka oo dhan ah. Wuxuu sheegtay inay abuuri doonto fursado shaqo oo joogto ah oo loogu talagalay dhallinyarada. Waxa kalo uu sheegtay wazzirku in 2,846 arday…

    Read More

      በሚቀጥሉት 10 አመታት 154,836 ዜጎች የስራ እድል በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱ ተገለፀ::

      የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ዙሪያ ምክክር እየተካሄደ በሚገኘዉ የድሬ ደዋ የቀጣይ 10 አመት የልማት እቅድ ላይ የኢኮኖሚ ዘርፍ በቀጣይ 10 አመት ለማከናወን ከታቀዱ ዋና ዋና ግቦች መካከል አስተዳደሩ ያለውን የስራ አጥ ምጣኔ አሁን ካለበትየስራ አጥ ምጣኔ 25.3 በመቶ በየዓመቱ በአማካኝ 1.7 በመቶ በመቀነስ በ2022 መጨረሻ የከተማ ስራ አጥ ምጣኔ ወደ 8. በመቶ በማድረስ በአማካኝ…

      Read More

        በድሬደዋ ከተማ ለሚንቀሳቀሱ 200 ለሚሆኑ የባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች የሌሊት ታክሲ አገልግሎት ፍቃድ ተሰጠ፡፡

        ተሽከርካሪዎቹ የአገልግሎት መስጫ መለያ ቁጥር በመውሰድ ወደ ስራ እየገቡ እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ የትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው ቁጥራቸው ከ10ሺ የሚልቁ የታክሲ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት ለመስጠት ፍቃድ ወስደው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡ በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ የህዝብና ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት አደረጃጀት ስምሪት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ነጋ እንደሚናገሩት እኝህን ተሽከርካሪዎች በአግባቡ ተገቢውን ግልጋሎት እንዲሰጡ በመቆጣጠር ረገድ የስምሪት ባለሙያውም ሆነ…

        Read More

        የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት አጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስጀመረ

        የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዚህ ቀደም በከተማው ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፋ ተወካዮች አስመርጦ ማዘጋጀቱም ይታወቃል ። በዚሁም የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር መመካከርና መግባባት ብቸኛው የሰላም ተስፋና ዋንኛው የፖለቲካ መፍትሄ መሆኑን ተናግረው በአገራዊ ምክክር ውስጥም መደማመጥ ፣ መከባበር እና መተማመን በእጅጉ እንደሚዳብርም ነው…

        Read More

        የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “

        በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች፣ ለሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ብልፅግና ፓርቲ በለውጥ ስራዎች ያስመዘገባቸውን በርካታ ውጤቶች በማስተዋወቅ እንዲሁም በንቅናቄ በህዝብ ግኝኙነት ስራ በማጀብ ህብረተሰቡን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲና ለልማት በማነሳሳት ረገድ ወሳኝ የሆነ የህዝብ ግኝኙነት ስራ…

        Read More

          # Victory for Ethiopia’s Cycling held in Dire Dawa DDYSC | January 08, 2022 # Ethiopia’s Victory Diaspora participation Cycling Race Held in Dire Dawa yesterday.

          Following the Home coming call byEthiopian Prime Minister Dr. Abiy Ahmed, the Ethiopian and friends of Ethiopian descent from various countries are coming to their homeland, in connection with this, Diasporas in Dire Dawa participated in the Ethiopia’s Victory Diaspora participation Cycling Race Held in Dire Dawa yesterday. Yesterday, in Dire Dawa City,the Cycling Race…

          Read More