የብልፅግና ፓርቲ የዘመድ ጥየቃና የመደጋገፍፍ ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 አካሄደ።
ድሬደዋ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት አዘጋጅነት በህጅራ አቆጣጠር 1442 ታላቁ የረመዳን ፆምን ምክኒያት በማድረግ የዘመድ ጥየቃ እና አቅመ ደካማዎችን የመጠየቅ የዝምድና ማጠናከር ስነ_ስርዓት በቀበሌ 08 በተለምዶ ለገሀሬ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ተካሄዷል። በዝግጅቱ ላይ በድሬደዋ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፕሬዝዳት ወ/ሮ ሁክሚያ መሀመድ ጨምሮ የሊጉ አባላትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን በቀሌዉ የብልፅግና ፓርቲን ወክለዉ የተለያዩ ሀይማኖት ተከታዬች…


