Dhaabbanni “SOS CHILDREN’S VILLAGES” barattoota 360 oliif deeggarsa meeshaalee barnootaa tasise.

    Fulbaana 16,2015 Dhaabbanni tola-ooltummaa Gandoota Daa’immani SOS Damee Harar Biiroo Misooma maallaqaafi Diinagdee Bulchinsa Dirree dhawaa , Biiroo Barnoota Bulchinsa Dirree Dhawaaf Biiroo Dhimmoota Daa’immanifi Hawaasummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa waliin ta’uun baasii birrii kuma 500 oliin meeshaalee barnootaa bituun daa’imman daandiirraa 210fi daa’imman qaama miidhaamoo ta’an 150f deeggarsa taasise. Mata-duree “Daa’imni Tokkoleen Kophaa Guddachuu Hinqabu”fi…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ ።

      ” የአስተዳደራችንን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ የድሬዳዋን ብልፅግና እውን ለማድረግ የወጣቱ ሚና ከፍተኛ ነው ” በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው እለት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም ውይይት ላይ ተሳታፊ የሆኑ የአስተዳደሩ ወጣቶች የተለያዩ ሀሳብ አስትያየቶችን ያነሱ ሲሆን በተለይም በከተማው ላይ…

      Read More

      Bulchinsatti Walakkeessa Bara Baajataa Baajataa 2017 Kanatti Raawwiin Hojii Dhibbeentaa 90% ol Raawwatamuun Ibsame.

      Bulchinsi Dirree Dhawaa gamaaggama raawwii karoora hojii Dhaabbilee bulchinsaafi mana qopheessaa magaalaa kan walakkeessa Bara Baajataa 2017 gamaaggamaati jira. Gabaasa raawwii kurmaana lammaafaa dhihaateenis Roga Kaayzanii hojiirra oolchuutiin qisaasama qabeenyaa Birrii Mil. 5tti shalagamu hambisuuf karoorfamee birr mil 14 ol qisaasama hanbisuun danda’amee jiraachuufi raawwii kaayzaniirratti gaggeessitootaafi hojjettoota 476f lrenjiin hubannoo cimsuu kannamuun ibsameeti jira….

      Read More

      የገጸ ምድር እና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶችን ለመስኖ ልማት የማዋል ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

      በግብርናው ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተከናወኑ ካሉ ሥራዎች መካከል የሀገራችንን የገጸ ምድርና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶች ለመስኖ ልማት የማዋሉ ተግባር ዋነኛው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ከዚህ ቀደም ምንም ዓይነት ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ በርካታ አካባቢዎች በአሁኑ ወቅት በመስኖ ልማት አማካኝነት ወደ ግብርና ማዕከልነት እየተቀየሩ መሆኑን ነው ያስታወቁት። ለዚህም የብላቴ ወንዝ የሚገኝበት አካባቢ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው በዓሉን በመደጋገፍና በመረዳዳት ልናከብረው እንደሚገባ ጠቆሙ::

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አያይዘውም በዓሉ በሰላም፣ በፍቅርና በደስታ እንዲከበር ምኞታቸውንም ገልጸዋል፡፡ አክለውም እኛ ክርስቲያኖች በመገረፉ ቁስል የተፈወስን ከመከራ ስቃይ የዳንበት፤ ከወደቅንበት የተነሳንበት ልዩ በዓል በመሆኑ በዓሉን ስናከብር የተረሱ፣…

        Read More

        Kulliyadda Dire Poly Technic Ayaa Sheegtay Inay Ku Hawlan Tahay So Sarista Ardaay Xirfadodda iyo Anshaaxoduba Wanaagsan yahay.

        Waxaa boqasho indha indhaa indhayna Kuliyadda Farsamada Gacanta ee Dire poly ku tagaay xirfad layasha xidhidhka Saxafada ee ka hawl gala xafisyadda ismamulka diridhabe. Waxana Sharaxad kobaan kabixitayay adegga kuliyadda Mareeyaha kulliyadda Mudane Salaaxdin Abdulhamid, oo sheegay in kuliyaddan ay bixisoo waxbarasho iyo tababar tayo leh oo dhanka farsamada ah. Mareeyaha Kulliyada ayaa sidokale sheegay…

        Read More

          ናሽናል ሲሚንቶ አክሲዮን ማህበር ለአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ከ 1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኦክሲጂን ሲሊንደርና ተያያዥ ግብአቶችን ድጋፍ አድርጓል ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ 35 ሺህ 499 ላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 231 የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን የ 82 ሰዎች ህይወትም አልፏል ። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ የሚያዙ እንዲሁም ህይወታቸው የሚያልፍ ዜጎች ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ ለታማሚዎች የሚሆን የኦክስጅን እጥረትም እያጋጠመ ይገኛል ። ይህንንም ከግምት…

          Read More

            ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገቡ

            ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሊያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ጅቡቲ ሲደርሱ የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በቆይታቸውም በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።

            Read More

              የዲያስፖራው ተሳትፎ ለኢትዮጵያ አሸናፊነት…የብስክሌት ውድድር በድሬዳዋ

              የድሬደዋ ብስክሌት ውድድር የፊታችን እሁድ ጥር 1/2014 በከዚራ ጥላው ስር በድምቀት ይካሄዳል፡፡ #በውድድሩ ለመሳተፍ የምትፈልጉ የጤና ብስክሌት ተወዳዳሪዎች የB ቡድን ተወዳዳሪዎች እንዲሁም የዋናው ኮርስ ተጨዋቾች በመሳተፍ ያደምቁታል፡፡ እሁድ በከዚራ ዙሪያ ጠዋት 1፡30 አዝናኝ ውድድር ላይ ይሳተፉ! ድሬደዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮምሽን ከተባባሪ አካላት ጋር የተዘጋጀ ሲሆን ማንኛውም ነዋሪ በተለያዩ ምድብ በተዘጋጀው የብስክሌት ጨዋታ እንዲሳተፉ ተጋብዛችኋል ፡፡

              Read More

                ባለፉት ጊዜያት በመደበኛነት ሲሰሩ የነበሩትን የስራ እድል ፈጠራ ወጣ ባለ መልኩ አዳዲስ የስራ አማራጮችን መሰረት በማድረግ በቀጣይ በቂ የሆነ የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚሰራ ተገለፀ።

                ባለፉት በርካታ አመታት በሀገራችን በትምህርትና ስልጠና ዙሪያ በርካታ ስራዎች ሲተገበሩ የቆዩ ሲሆን በተለይም ደግሞ ከ 1987 ዓ.ም ጀምሮ የቴክኒክና ሞያ ትምህርት ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ ወቶለት ሲተገበር ቆይቷል ። ይህም በተወሰነ መልኩ ክፍተት ቢኖርበትም ነገር ግን የተሻሉ የሚባሉ ስራዎችም ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም አለማችን ከደረሰበት ወቅታዊ ሁኔታ ብሎም ሀገራችን ከደረሰችበት እድገት አንፃር ሊመጥን የሚችል አዲስ…

                Read More