ህብረተሰቡ ሰላሙን በማስጠበቅ እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባህሉን እንዲያጠናክር ጥሪ ቀረበ።

    የድሬደዋ አስተዳደር በወቅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች ጋር ወይይት አድርገዋል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር ድሬዳዋ ያሳለፍናቸው ወራት በህብረተሰቡና በፀጥታ አካላት ትብብር ብዙ ዋጋ በተከፈለበት መስዋዓትነት ወደ ቀድሞ ሰላሟ መመለሷን በመጠቆም ይህንን ሰላም ሊያደፈርሱ የሚፈልጉ ቀን ከሌት የማይተኙ በሰው ህይወት ቁማር የሚጫወቱ አረመኔ…

    Read More

    Badhaadhina Biyyaa teenyatti Milkeessuu Barbaannuuf shoorri Dargaggootaa ol’aanaadhaa jedhan.

    Badhaadhina Biyyaa teenyatti Milkeessuu Barbaannuuf Dargaggoonni shoora ol’aanaa iraa akka ergamuu fi dargaggoos Teeknooloojiin Ga’oomsuun Murteeessaa Ta’uu Komishinarri Komishiinii Dargaggoo fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kaalid Mahammad ibsan. Guyyaan Dargaggootaa Idil- Addunyaa 21ffaan Mata Duree ”Dargaggoota Teeknooloojiin Gahoomsuun Milkaa’ina Itti Fufiinsa Qabuuf” Jedhuun Dirree Dhawaatti Kabajame irratti omishinarri Komishiinii Dargaggoo Fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር አስተማማኝ ሰላሟን ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ::

    የምስራቅ ኢትዮጵያ ፀጥታና ደህንነት ዘርፍ ዙሪያ ለስትራቴጂክ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ ስልጠና በዛሬው እለት መሰጠት ተጀመሯል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ ፖሊስ ለውጡን ማራመድ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ለአመራሩና አባላቱ የተለያዩ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ክፍተቶችን የመሙላት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ተናግረው ስልጠናው በተለይም የምስራቅ አጎራባች ክልል ፖሊሶች እና ባለድርሻ አካላት…

    Read More

      #አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

      Read More

        በአስተዳደሩ ከሰሞኑ በተደረገው የመንገድ ለውጥ …….

        ማህበረሰቡ በመንገድ ለውጡ ላይ ያነሳውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የአስተዳደሩ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ ፤የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ፤ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ ፤ እንደሁም በድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢኒስፔክተር ይሄነው ሽፈራው ጨምሮ ሌሎች ሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በስፍራው ተገኝተው የመንገድ…

        Read More

        በቅርቡ የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር በመሆን የተሾሙት ክብርት እናትዓለም መለስ በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነባውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከልን ለመመረቅ ድሬዳዋ አስተዳደር ገቡ

        ክብርት ሚኒስትሯ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ክብርት ሚኒስትሯ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኮሚኒኬሽኑን ስራ በማዘመኑ ረገድ የሰራቸውን ስራዎችም ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። ” መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ” በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን…

        Read More

        Sanadkan 2017-ka ayaa la sheegay in laga shaqeyn doono ilaalinta ciidda iyo biyaha dhul dhan 5,550 hektar.

        Iyadoo halku dhiga loo dhigay “Hantidena Barwaaqo” ayaa sanadkan 2017 laga billaabay barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta webiyada jiilaalka ee afarta kilastar maamul ee miyiga. Isbadalka ismaamulka dir dhabe ka dib oo ay ka mid yihiin wax qabadyadii dhinacyada badan lahaa ee is bedelka iyo faa’iidada u soo hoyatay, waxaa ka mid ahaa waxqabadyadii…

        Read More

        በኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር በክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል:

        የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራዎችን አፈፃፀም ተመልክቶ ክትትል እና ድጋፍ ለማድረግ ያለመ ጉብኝት ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና ሌሎች…

        Read More

          በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የብልጽግና ፓርቲ አባላት የ2014 ዓ.ም በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተካሄደ፡፡

          ማጠቃላያ ኮንፈረንሱን በንግግር የከፈቱት በብልፅግና ፓርቲ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የድጋፍና ክትትል አስተባባሪዎች ሰብሳቢ አቶ ኬኪያ ድሪባ እንደገለጹት ኮንፈረንሱ ፓርቲዉ በብዙ ስኬቶች በታጀበበት ወቅት ላይ መካሄዱ ልዩ እንደሚያደርገው ጠቅሰው በተለይ እንደ ድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ከአባላት እስከ ከፍተኛ አመራሩ በተደረገ ከፍተኛ እንቅስቃሴ ስኬታማ ስራዎችን መስራት ተችሏል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ወደ ማኅበረሰቡን ከበፊቱ በበለጠ መድረስ እንዲያስችለው ያቋቋመው የማኅበረሰብ ሬድዮ ጣቢያ ፣…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2015 በጀት አመት እቅድ ገምግሟል::

            በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ በተደረገው የግምገማ መድረክ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራሮች እና ደጋፊ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን እቅዱ በዝርዝር ከቀረበ በኋላ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የቢሮው 2015 በጀት አመት እቅድ የአስር እና የአምስት አመቱን እስትራቴጂክ እቅድ እንዲሁም በእስትራቴጅክ ግቦች የተከፋፈለ፣ የ2014 በጀት አመት አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ለቢሮው የተሰጡ ግብረ መልሶችን ያማከለ እቅድ መሆኑን የምክር ቤቱ…

            Read More