የገባነውን ቃል ወደ ባህል ለመለወጥ እንሠራለን!”ከንቲባ ከድር ጁሃር
የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ቃል ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን ባሳለፍነው ሳምንት ማካሄዱ ይታወሳል ፡፡ በጉባኤውም በአንደኛ መደበኛ ጉባኤ የተገቡትን ቃሎች ወደ ባህል ለመለወጥ የተሰሩና በቀጣይ በሚሰሩ ተግባራት ዙሪያ የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም አስተዳደሩ ከዚህ ቀደም የነበረበትን የሠላምና የፀጥታ መደፍረስ ችግር ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ መቅረፍ መቻሉንና ድሬዳዋ ከዚህ…


